Ezekiel 44:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣገልግሎት ካህን ኪፍጽሙለይ ወይ ኣብ ቅድስና ናብ ዝዀነ ይኹን ቅዱሳነተይ ኪመጹ ናባይ ኪቐርቡ ኣይክእሉን እዮም። ሕፍረቶምን ነቲ ዝገበርዎ ጽያፍን ግና ክስከሙ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔንም በክህነት ለማገልገል ወደ እኔ አይቀርቡም፤ ወደ ተቀደሰውም ነገሬና ወደ ቅድስተ ቅዱሳን ነገር አይቀርቡም፤ እፍረታቸውንና የሠሩትንም ርኵሰታቸውን ይሸከማሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህናትም ይሆኑኝ ዘንድ ወደ እኔ አይቀርቡም፥ ወደ ተቀደሰውም ነገሬና ወደ ቅድስተ ቅዱሳን ነገር አይቀርቡም፤ እፍረታቸውንና የሠሩትንም ርኵሰታቸውን ይሸከማሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በክህነት ሊያገለግሉኝ ወደ እኔ አይቀርቡም፥ ወደተቀደሰው ነገሬና ወደ ቅድስተ ቅዱሳን አይቀርቡም፤ ስድባቸውንና የሠሩትን ርኩሰታቸውን ይሸከማሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ቄስያ ግዲደ ኦናዉ ታኮ ሺቆፕኖ፤ ዎይ ታዉ ዱማቴዳ ጌሻባኮነ ኡባፐ አዳ ጌሻባኮ ሺቆፕኖ። ኡንቱንቱ ባረንቱ ኦዳ ቱና ኦሱዋ ድራዉ፥ ዬላ ማይኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu k'eesiyaa gidiide ootsanaw taakko shiik'oppino; woy taw dummateedda geeshshabaakkonne ubbaappe aad'd'eeda geeshshabaakko shiik'oppino. Unttunttu barenttu ootseedda tuna oosuwaa diraw, yeellaa mayno. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti qeese gididi ooththanaas taakko shiiqettenna; woykko taas dummatida geeshshaakonne ubbaafe aadhdhida geeshshaako shiiqettenna. Istti bantta ooththida tuna ooso gishshas yeella may7etto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ቄሴ ጊዲዲ ኦናስ ታኮ ሺቄቴና፤ ዎይኮ ታስ ዱማቲዳ ጌሻኮኔ ኡባፌ ኣዳ ጌሻኮ ሺቄቴና። ኢስቲ ባንታ ኦዳ ቱና ኦሶ ጊሻስ ዬላ ማይኤቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ካህነ ግድድ ኦናዉ ታኮ ሺቆፖ፤ ዎይኮ ታዉ ዱማትዳ ጌሻባኮነ ኡባፈ ጌሻ በሳኮ ሺቆፖ። ኤንቲ ባንታ ኦዳ ቱና ኦሱዋ ግሾ፥ ኦይሸታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti kahine gididi oothanaw taako shiiqopo; woyko taw dummatida geeshshabakonne Ubbaafe Geeshsha Bessaako shiiqopo. Enti banta oothida tuna oosuwa gisho, oyshetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንደ ካህናት ያገለግሉኝ ዘንድ ወደ እኔ አይቀርቡም፤ ወይም ቅዱስ ወደ ሆነው ነገሬ ሁሉ፣ ወይም እጅግ ወደ ተቀደሱ መሥዋዕቶቼ አይቀርቡም፤ የአስጸያፊ ድርጊታቸውን ኀፍረት ይሸከማሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በክህነት ለማገልገል ወደ እኔ አይቀርቡም፤ በጣም ወደ ተቀደሰው ቅዱስ ቊርባኔም አይቀርቡም፤ እነርሱም ለፈጸሙት አጸያፊ ተግባራቸው አሳፋሪ ውጤት ተጠያቂዎች ይሆናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንሳቶም ድማ ነውሮምን፥ ነቲ ዝገበርዎ ፅያፎምን ደኣ ኽፆሩ እዮም እምበር፥ ብመዓርግ ክህነት ከገልግሉኒ፥ ናብቲ እተቐደሰ ነገረይ፥ ናብቲ ቕድስተ ቕዱሳን ነገር፥ ናባይ ኣይቐርቡን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳቶም ድማ ነውሮምን ነቲ ዝገበርዎ ጽያፎምን ደኣ ኺጾሩ እዮም እምበር፡ ብመዓርግ ክህነት ኬገልግሉኒ፡ ኣብቲ እተቐደሰ ነገረይ ኣብቲ ኣዝዩ ቅዱስ ነገር ኪቐርቡስ ናባይ ኣይኪቐርቡን እዮም። |