Ezekiel 44:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ግና ኣብ መቕደሰይ ባሮት ኪዀኑ እዮም፣ ደጌታት እታ ቤት ዚሕልዉን ነታ ቤት ዜገልግሉን እዮም። ነቲ ዚሓርር መስዋእትን ግዳይን ምእንቲ እቲ ህዝቢ ኪሓርዱ፡ ኣብ ቅድሚኦም ደው ኢሎም ኬገልግልዎም ድማ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን በመቅደሴ ውስጥ አገልጋዮች ይሆናሉ፤ በቤቱም በሮች በረኞች ይሆናሉ፤ በቤቱም ውስጥ ያገለግላሉ፤ ለሕዝቡም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና ሌላ መሥዋዕትን ይሠዋሉ፤ ያገለግሉአቸውም ዘንድ በፊታቸው ይቆማሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን በመቅደሴ ውስጥ አገልጋዮች ይሆናሉ፥ በቤቱም በሮች በረኞች ይሆናሉ በቤቱም ውስጥ ያገለግላሉ፤ ለሕዝቡም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና ሌላ መሥዋዕቱን ያርዳሉ፥ ያገለግሉአቸውም ዘንድ በፊታቸው ይቆማሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በመቅደሴ ውስጥ አገልጋዮች፥ በቤቱም በሮች ዘበኞች ይሆናሉ፥ በቤቱም ውስጥ ያገለግላሉ፤ ለሕዝቡም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና መሥዋዕትን ያርዳሉ፥ ሊያገለግሉአቸውም በፊታቸው ይቆማሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግዶፐነ፥ ኡንቱንቱ ታ ጌሻ ጎልያን ኦሳንቻ ግድኖ፤ ታ ጌሻ ጎልያ ድርሳ ፐንገቱዋ ናግኖ፤ ጌሻ ጎልያ ኦሱዋካ ኦኖ። ኡንቱንቱ ጹግያ ያርሹዋነ አሳይ አህያ ሀራ ያርሹዋ ሹክኖ፤ ቃይ አሳዉ ኦናዉ፥ ኡንቱንቱ አሳኮ ሺቅኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gidooppenne, unttunttu ta Geeshsha Golliyaan oosanchcha gidino; ta Geeshsha Golliyaa dirssaa penggetuwaa naagino; Geeshsha Golliyaa oosuwaakka ootsino. Unttunttu s'uuggiyaa yarshshuwaanne Asay ahiyaa hara yarshshuwaa shukkino; k'ay asaw ootsanaw, unttunttu asaakko shiik'ino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gidikkoka istti Xoossa Keeththan oosanchcha gidetto; Xoossa Keeththa dirsa pengeta naagetto; Xoossa Keeththa oosokka ooththetto. Istti xuuggiza yarshonne asay ehiza hara yarsho shuketto; qasse asaas ooththanaas istti asaakko shiiqetto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዲኮካ ኢስቲ ጾሳ ኬን ኦሳንቻ ጊዴቶ፤ ጾሳ ኬ ዲርሳ ፔንጌታ ናጌቶ፤ ጾሳ ኬ ኦሶካ ኦቶ። ኢስቲ ጹጊዛ ያርሾኔ ኣሳይ ኤሂዛ ሃራ ያርሾ ሹኬቶ፤ ቃሴ ኣሳስ ኦናስ ኢስቲ ኣሳኮ ሺቄቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ታ ኬን ኦሳንቾ ግዶ፤ ታ ኬ ድርሳ ፐንገታ ናጎ፤ ፆሳ ኬ ኦሱዋካ ኦ። ኤንቲ ፁሳ ያርሾነ አሳይ ኤህያ ሀራ ያርሾ ሹኮ፤ ቃስ አሳስ ኦናዉ አሳኮ ሺቆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti ta keethan oosancho gido; ta keetha dirsa pengeta naago; Xoossa keethaa oosuwaka ootho. Enti xuussa yarshonne asay ehiya hara yarsho shuko; qassi asaas oothanaw asaako shiiqo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የቤተ መቅደሱ በር ኀላፊ በመሆንና በእርሱም ውስጥ በማገልገል፣ መቅደሴን ሊያገለግሉ ይችላሉ፤ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ዐርደው ስለ ሕዝቡ ሊሠዉ፣ በፊታቸው ሊቆሙና ሊያገለግሏቸው ይችላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ በቤተ መቅደሱ በር ጠባቂነት፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና ሰዎች የሚያቀርቡአቸውን መሥዋዕቶች በማረድ፥ እንዲሁም ሰዎችን በማገልገል እንዲሠሩ ይፈቅድላቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ደገታት እታ ቤት ከዓ ሓለውቲ ክኾኑ፥ ኣብታ ቤት ከገልግሉስ፥ ኣብ መቕደሰይ ኣገልገልቲ ክኾኑ እዮም፤ ንሳቶም ንዝቃፀል መስዋእቲ ምሕራርን ንመስዋእቲ እቲ ህዝብን ክሓርዱ ምእንቲ ኸገልግልዎም ከዓ ኣብ ቅድሚኣቶም ክቖሙ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ደጌታት እታ ቤት ከኣ ሓለውቲ ኪዀኑ፡ ኣብታ ቤት ኬገልግሉስ፡ ኣብ መቕደሰይ ኣገልገልቲ ኪዀኑ እዮም። ንሳቶም ንመስዋእቲ ምሕራርን ንመስዋእቲ እቲ ህዝብን ኪሐርዱ፡ ምእንቲ ኼገልግልዎም ከኣ ኣብ ቅድሚኦም ኪቘሙ እዮም። |