Ezekiel 44:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ግና ኣብ መቕደሰይ ባሮት ኪዀኑ እዮም፣ ደጌታት እታ ቤት ዚሕልዉን ነታ ቤት ዜገልግሉን እዮም። ነቲ ዚሓርር መስዋእትን ግዳይን ምእንቲ እቲ ህዝቢ ኪሓርዱ፡ ኣብ ቅድሚኦም ደው ኢሎም ኬገልግልዎም ድማ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን በመ​ቅ​ደሴ ውስጥ አገ​ል​ጋ​ዮች ይሆ​ናሉ፤ በቤ​ቱም በሮች በረ​ኞች ይሆ​ናሉ፤ በቤ​ቱም ውስጥ ያገ​ለ​ግ​ላሉ፤ ለሕ​ዝ​ቡም የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕ​ትና ሌላ መሥ​ዋ​ዕ​ትን ይሠ​ዋሉ፤ ያገ​ለ​ግ​ሉ​አ​ቸ​ውም ዘንድ በፊ​ታ​ቸው ይቆ​ማሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን በመቅደሴ ውስጥ አገልጋዮች ይሆናሉ፥ በቤቱም በሮች በረኞች ይሆናሉ በቤቱም ውስጥ ያገለግላሉ፤ ለሕዝቡም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና ሌላ መሥዋዕቱን ያርዳሉ፥ ያገለግሉአቸውም ዘንድ በፊታቸው ይቆማሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በመቅደሴ ውስጥ አገልጋዮች፥ በቤቱም በሮች ዘበኞች ይሆናሉ፥ በቤቱም ውስጥ ያገለግላሉ፤ ለሕዝቡም የሚቃጠለውን መሥዋዕትና መሥዋዕትን ያርዳሉ፥ ሊያገለግሉአቸውም በፊታቸው ይቆማሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግዶፐነ፥ ኡንቱንቱ ታ ጌሻ ጎልያን ኦሳንቻ ግድኖ፤ ታ ጌሻ ጎልያ ድርሳ ፐንገቱዋ ናግኖ፤ ጌሻ ጎልያ ኦሱዋካ ኦኖ። ኡንቱንቱ ጹግያ ያርሹዋነ አሳይ አህያ ሀራ ያርሹዋ ሹክኖ፤ ቃይ አሳዉ ኦናዉ፥ ኡንቱንቱ አሳኮ ሺቅኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gidooppenne, unttunttu ta Geeshsha Golliyaan oosanchcha gidino; ta Geeshsha Golliyaa dirssaa penggetuwaa naagino; Geeshsha Golliyaa oosuwaakka ootsino. Unttunttu s'uuggiyaa yarshshuwaanne Asay ahiyaa hara yarshshuwaa shukkino; k'ay asaw ootsanaw, unttunttu asaakko shiik'ino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gidikkoka istti Xoossa Keeththan oosanchcha gidetto; Xoossa Keeththa dirsa pengeta naagetto; Xoossa Keeththa oosokka ooththetto. Istti xuuggiza yarshonne asay ehiza hara yarsho shuketto; qasse asaas ooththanaas istti asaakko shiiqetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዲኮካ ኢስቲ ጾሳ ኬን ኦሳንቻ ጊዴቶ፤ ጾሳ ኬ ዲርሳ ፔንጌታ ናጌቶ፤ ጾሳ ኬ ኦሶካ ኦቶ። ኢስቲ ጹጊዛ ያርሾኔ ኣሳይ ኤሂዛ ሃራ ያርሾ ሹኬቶ፤ ቃሴ ኣሳስ ኦናስ ኢስቲ ኣሳኮ ሺቄቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ታ ኬን ኦሳንቾ ግዶ፤ ታ ኬ ድርሳ ፐንገታ ናጎ፤ ፆሳ ኬ ኦሱዋካ ኦ። ኤንቲ ፁሳ ያርሾነ አሳይ ኤህያ ሀራ ያርሾ ሹኮ፤ ቃስ አሳስ ኦናዉ አሳኮ ሺቆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti ta keethan oosancho gido; ta keetha dirsa pengeta naago; Xoossa keethaa oosuwaka ootho. Enti xuussa yarshonne asay ehiya hara yarsho shuko; qassi asaas oothanaw asaako shiiqo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የቤተ መቅደሱ በር ኀላፊ በመሆንና በእርሱም ውስጥ በማገልገል፣ መቅደሴን ሊያገለግሉ ይችላሉ፤ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ዐርደው ስለ ሕዝቡ ሊሠዉ፣ በፊታቸው ሊቆሙና ሊያገለግሏቸው ይችላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ በቤተ መቅደሱ በር ጠባቂነት፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና ሰዎች የሚያቀርቡአቸውን መሥዋዕቶች በማረድ፥ እንዲሁም ሰዎችን በማገልገል እንዲሠሩ ይፈቅድላቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ደገታት እታ ቤት ከዓ ሓለውቲ ክኾኑ፥ ኣብታ ቤት ከገልግሉስ፥ ኣብ መቕደሰይ ኣገልገልቲ ክኾኑ እዮም፤ ንሳቶም ንዝቃፀል መስዋእቲ ምሕራርን ንመስዋእቲ እቲ ህዝብን ክሓርዱ ምእንቲ ኸገልግልዎም ከዓ ኣብ ቅድሚኣቶም ክቖሙ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ደጌታት እታ ቤት ከኣ ሓለውቲ ኪዀኑ፡ ኣብታ ቤት ኬገልግሉስ፡ ኣብ መቕደሰይ ኣገልገልቲ ኪዀኑ እዮም። ንሳቶም ንመስዋእቲ ምሕራርን ንመስዋእቲ እቲ ህዝብን ኪሐርዱ፡ ምእንቲ ኼገልግልዎም ከኣ ኣብ ቅድሚኦም ኪቘሙ እዮም።