Ezekiel 44:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም እስራኤል ምስ ጠፍአ ካባይ ዝረሓቑ ሌዋውያን፡ ደድሕሪ ጣኦታቶም ካባይ ዝጠፍኡ። ንሳቶም እውን ኣበሳኦም ክስከሙ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከእኔ ዘንድ የራቁ፥ እስ​ራ​ኤ​ልም በሳቱ ጊዜ ጣዖ​ታ​ቸ​ውን ተከ​ት​ለው ከእኔ ዘንድ የሳቱ ሌዋ​ው​ያን ሳይ​ቀር ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ውን ይሸ​ከ​ማሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከእኔ ዘንድ የራቁ፥ እስራኤልም በሳቱ ጊዜ ጣዖታቸውን ተከትለው ከእኔ ዘንድ የሳቱ ሌዋውያን ኃጢአታቸውን ይሸከማሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እስራኤል እኔን ከመከተል ርቀው በተቅበዘበዙ ጊዜ፥ ጣዖታቸውን ተከትለው ከእኔ የራቁት ሌዋውያን ኃጢአታቸውን ይሸከማሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ “ታፐ ሃኬዳ ሌዋቱ፥ እስራኤልያ አሳይ ታና አጊደ ዎራ ስምና፥ ባረንቱ ኤቃቶ ጎይናናዉ ዎራ ስሜዳዋንቱ፥ ባረንቱ ሙሩዋ አክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹ «Taappe haakkeedda Leewatuu, Israa'eeliyaa Asay taana aggiide wora simmina, barenttu eek'atoo goyinnanaw wora simmeeddawanttu, barenttu muruwaa akkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Taappe haakkida Leweti, Isra7eele asay tana aggidi wora simmiin, bantta eeqatas goynnanaas wora simmidayti bantta qixaate ekketto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ታፔ ሃኪዳ ሌዌቲ፥ ኢስራኤሌ ኣሳይ ታና ኣጊዲ ዎራ ሲሚን፥ ባንታ ኤቃታስ ጎይናናስ ዎራ ሲሚዳይቲ ባንታ ቂጻቴ ኤኬቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታና አግድ፥ እስራኤለ አሳራ ኤቃ ጎይንዳ ሌወታ ታ ሴራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Tana aggidi, Isra7eele asaara eeqa goyinnida Leeweta ta seerana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘እስራኤል እኔን ከመከተል በራቁ ጊዜ፣ ከእኔ የራቁትና ጣዖቶቻቸውን በመከተል የተቅበዘበዙት ሌዋውያን የኀጢአታቸውን ዕዳ ይሸከማሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “ከሌሎቹ የእስራኤል ሕዝብ ጋር እኔን ከድተው ለጣዖታት የሰገዱትን ሌዋውያንን እቀጣለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ብስሕተት እስራኤል ካባይ ዝረሓቑ፥ ንጣዖታቶም ክስዕቡ ኻባይ ዝረሓቑ ሌዋውያን ግና፥ ሓጢኣቶም ክፆሩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ብስሕተት እስራኤል ካባይ ዝረሐቑ፡ ንጣኦታቶም ኪስዕቡስ ካባይ ዝረሐቑ ሌዋውያን ግና ኣበሳኦም ኪጾሩ እዮም።