Ezekiel 44:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም እስራኤል ምስ ጠፍአ ካባይ ዝረሓቑ ሌዋውያን፡ ደድሕሪ ጣኦታቶም ካባይ ዝጠፍኡ። ንሳቶም እውን ኣበሳኦም ክስከሙ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእኔ ዘንድ የራቁ፥ እስራኤልም በሳቱ ጊዜ ጣዖታቸውን ተከትለው ከእኔ ዘንድ የሳቱ ሌዋውያን ሳይቀር ኀጢአታቸውን ይሸከማሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከእኔ ዘንድ የራቁ፥ እስራኤልም በሳቱ ጊዜ ጣዖታቸውን ተከትለው ከእኔ ዘንድ የሳቱ ሌዋውያን ኃጢአታቸውን ይሸከማሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እስራኤል እኔን ከመከተል ርቀው በተቅበዘበዙ ጊዜ፥ ጣዖታቸውን ተከትለው ከእኔ የራቁት ሌዋውያን ኃጢአታቸውን ይሸከማሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ “ታፐ ሃኬዳ ሌዋቱ፥ እስራኤልያ አሳይ ታና አጊደ ዎራ ስምና፥ ባረንቱ ኤቃቶ ጎይናናዉ ዎራ ስሜዳዋንቱ፥ ባረንቱ ሙሩዋ አክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹ «Taappe haakkeedda Leewatuu, Israa'eeliyaa Asay taana aggiide wora simmina, barenttu eek'atoo goyinnanaw wora simmeeddawanttu, barenttu muruwaa akkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Taappe haakkida Leweti, Isra7eele asay tana aggidi wora simmiin, bantta eeqatas goynnanaas wora simmidayti bantta qixaate ekketto. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ታፔ ሃኪዳ ሌዌቲ፥ ኢስራኤሌ ኣሳይ ታና ኣጊዲ ዎራ ሲሚን፥ ባንታ ኤቃታስ ጎይናናስ ዎራ ሲሚዳይቲ ባንታ ቂጻቴ ኤኬቶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታና አግድ፥ እስራኤለ አሳራ ኤቃ ጎይንዳ ሌወታ ታ ሴራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Tana aggidi, Isra7eele asaara eeqa goyinnida Leeweta ta seerana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘እስራኤል እኔን ከመከተል በራቁ ጊዜ፣ ከእኔ የራቁትና ጣዖቶቻቸውን በመከተል የተቅበዘበዙት ሌዋውያን የኀጢአታቸውን ዕዳ ይሸከማሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “ከሌሎቹ የእስራኤል ሕዝብ ጋር እኔን ከድተው ለጣዖታት የሰገዱትን ሌዋውያንን እቀጣለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ብስሕተት እስራኤል ካባይ ዝረሓቑ፥ ንጣዖታቶም ክስዕቡ ኻባይ ዝረሓቑ ሌዋውያን ግና፥ ሓጢኣቶም ክፆሩ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ብስሕተት እስራኤል ካባይ ዝረሐቑ፡ ንጣኦታቶም ኪስዕቡስ ካባይ ዝረሐቑ ሌዋውያን ግና ኣበሳኦም ኪጾሩ እዮም። |