Ezekiel 43:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ ምንዝርናኦምን ሬሳ ነገስታቶምን ካባይ ኣርሕቑ፣ ኣነ ድማ ንዘለኣለም ኣብ ማእከሎም ክነብር እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም ዝሙ​ታ​ቸ​ው​ንና የነ​ገ​ሥ​ታ​ቶ​ቻ​ቸ​ውን ሬሳ ከእኔ ዘንድ ያርቁ፤ እኔም ለዘ​ለ​ዓ​ለም በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው አድ​ራ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም ግልሙትናቸውንና የነገሥታቶቻቸውን ሬሳ ከእኔ ዘንድ ያርቁ፥ እኔም ለዘላለም በመካከላቸው አድራለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም ዝሙታቸውንና የነገሥታቶቻቸውን ሬሳ ከእኔ ዘንድ ያርቁ፥ እኔም ለዘለዓለም በመካከላቸው እኖራለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀእ ስም ሀራ ጾሳቶ ጎይንያዋ አግኖ፤ ባረንቱ ካተቱዋ ሀዉልትያ ጎይንያዋ ታ ማታፐ ድግኖ። ያቶፐ፥ ታን ኡንቱንቱ ግዶን መናዉ ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ha"i simmi hara s'oossatoo goyinniyaawaa aggino; barenttu kaatetuwaa hawulttiyaa goynniyaawaa ta mataappe diggino. Yaatooppe, taani unttunttu giddon med'inaw de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ha7i simmi hara xoossatas goynnizayssa aggetto; bantta kawota hawulteka ta achchafe digetto. Histtiko tani istta giddon mernaas daana.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኢ ሲሚ ሃራ ጾሳታስ ጎይኒዛይሳ ኣጌቶ፤ ባንታ ካዎታ ሃዉልቴካ ታ ኣቻፌ ዲጌቶ። ሂስቲኮ ታኒ ኢስታ ጊዶን ሜርናስ ዳና።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዛ ኤቃ ጎይኖ አጎ፤ ባንታ ካዎታ ሀዉልተ ታ ማታፐ ድጎ። ያትኮ፥ ታ ኤንታ ግዶን መርናዉ ዳና።”
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hiza eeqa goyinno aggo; banta kawota hawulte ta matape diggo. Yaatiko, ta enta giddon merinaw daana.”
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእንግዲህ አመንዝራነታቸውንና ሕይወት የሌላቸውን የንጉሦቻቸውን ጣዖታት ከእኔ ዘንድ ያርቁ፤ እኔም በመካከላቸው ለዘላለም እኖራለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእንግዲህ ወዲህ ግን ለጣዖቶች መስገዳቸውን ማቆምና የንጉሦቻቸውንም ሬሳ ከዚህ ማስወገድ አለባቸው፤ ይህን ቢያደርጉ እኔ በእነርሱ መካከል ለዘለዓለም እኖራለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሕዚ ንምንዝርናኦምን ንሬሳ ነገስታቶምን ካባይ ከርሕቑ እዮም፤ ኣነውን ንሓዋሩ ኣብ ማእኸሎም ክነብር እየ።”
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ንምንዝርናኦምን ንሬሳ ነገስታቶምን ካባይ ኬርሕቑ እዮም፡ ኣነውን ንሓዋሩ ኣብ ማእከሎም ክነብር እየ።