Ezekiel 43:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ምንዝርናኦምን ሬሳ ነገስታቶምን ካባይ ኣርሕቑ፣ ኣነ ድማ ንዘለኣለም ኣብ ማእከሎም ክነብር እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም ዝሙታቸውንና የነገሥታቶቻቸውን ሬሳ ከእኔ ዘንድ ያርቁ፤ እኔም ለዘለዓለም በመካከላቸው አድራለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ግልሙትናቸውንና የነገሥታቶቻቸውን ሬሳ ከእኔ ዘንድ ያርቁ፥ እኔም ለዘላለም በመካከላቸው አድራለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም ዝሙታቸውንና የነገሥታቶቻቸውን ሬሳ ከእኔ ዘንድ ያርቁ፥ እኔም ለዘለዓለም በመካከላቸው እኖራለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀእ ስም ሀራ ጾሳቶ ጎይንያዋ አግኖ፤ ባረንቱ ካተቱዋ ሀዉልትያ ጎይንያዋ ታ ማታፐ ድግኖ። ያቶፐ፥ ታን ኡንቱንቱ ግዶን መናዉ ደአና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha"i simmi hara s'oossatoo goyinniyaawaa aggino; barenttu kaatetuwaa hawulttiyaa goynniyaawaa ta mataappe diggino. Yaatooppe, taani unttunttu giddon med'inaw de'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha7i simmi hara xoossatas goynnizayssa aggetto; bantta kawota hawulteka ta achchafe digetto. Histtiko tani istta giddon mernaas daana.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኢ ሲሚ ሃራ ጾሳታስ ጎይኒዛይሳ ኣጌቶ፤ ባንታ ካዎታ ሃዉልቴካ ታ ኣቻፌ ዲጌቶ። ሂስቲኮ ታኒ ኢስታ ጊዶን ሜርናስ ዳና።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዛ ኤቃ ጎይኖ አጎ፤ ባንታ ካዎታ ሀዉልተ ታ ማታፐ ድጎ። ያትኮ፥ ታ ኤንታ ግዶን መርናዉ ዳና።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hiza eeqa goyinno aggo; banta kawota hawulte ta matape diggo. Yaatiko, ta enta giddon merinaw daana.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእንግዲህ አመንዝራነታቸውንና ሕይወት የሌላቸውን የንጉሦቻቸውን ጣዖታት ከእኔ ዘንድ ያርቁ፤ እኔም በመካከላቸው ለዘላለም እኖራለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከእንግዲህ ወዲህ ግን ለጣዖቶች መስገዳቸውን ማቆምና የንጉሦቻቸውንም ሬሳ ከዚህ ማስወገድ አለባቸው፤ ይህን ቢያደርጉ እኔ በእነርሱ መካከል ለዘለዓለም እኖራለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ንምንዝርናኦምን ንሬሳ ነገስታቶምን ካባይ ከርሕቑ እዮም፤ ኣነውን ንሓዋሩ ኣብ ማእኸሎም ክነብር እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ንምንዝርናኦምን ንሬሳ ነገስታቶምን ካባይ ኬርሕቑ እዮም፡ ኣነውን ንሓዋሩ ኣብ ማእከሎም ክነብር እየ። |