Ezekiel 43:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ከምዚ በለኒ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ቦታ ዝፋነይን ስፍራ ኣእጋረይን፡ ኣብ ማእከል ደቂ እስራኤል ንዘለኣለም ዝነብረላ፡ ቅዱስ ስመይ ድማ ንቤት ናይ ደጊም እስራኤል ወይ ነገስታቶም ብዝሙትኦምን ብሬሳታት ነገስቶምን ኣብ በረኽቶም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም አለኝ፥ “የሰው ልጅ ሆይ! በእስራኤል ልጆች መካከል ለዘለዓለም የምቀመጥበት የዙፋኔ ስፍራና የእግሬ ጫማ መረገጫ ይህ ነው። ዳግመኛም የእስራኤል ቤትና ነገሥታቶቻቸው በዝሙታቸውና በከፍታዎቻቸው በአለው በነገሥታቶቻቸው ሬሳ ቅዱስ ስሜን አያረክሱም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም አለኝ። የሰው ልጅ ሆይ፥ በእስራኤል ልጆች መካከል ለዘላለም የምቀመጥበት የዙፋኔ ስፍራና የእግሬ ጫማ መረገጫ ይህ ነው። ዳግመኛም የእስራኤል ቤትና ነገሥታቶቻቸው በግልሙትናቸውና በከፍታዎቻቸው ባለው በነገሥታቶቻቸው ሬሳ ቅዱስ ስሜን አያረክሱም፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም አለኝ፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ በእስራኤል ልጆች መካከል ለዘለዓለም የምቀመጥበት የዙፋኔ ስፍራና የእግሬ ጫማ ማሳረፊያ ይህ ነው። የእስራኤል ቤትና ነገሥታቶቻቸው በዝሙታቸውና በከፍታዎቻቸው ባለው በነገሥታቶቻቸው ሬሳ ዳግመኛ ቅዱስ ስሜን አያረክሱም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ላ አሳ ናአዉ፥ ሀዌ ታ አራታ ሳነ ታ ገዲ የያ ሳኣ። ታን እስራኤልያ አሳ ግዶን መናዉ ደአና። ሀዋፐ ስንዉ እስራኤልያ አሳ ግድና፥ ኡንቱንቱ ካተቱዋ ግድና፥ ሀራ ጾሳቶ ጎይንያዋን፥ ዎይ ሸምፑ ባይና ባረንቱ ካተቱዋ ሀዉልትያዉ ጎይንያዋን ታ ጌሻ ሱን ቱንስክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I hawaadan yaageedda; «Laa asaa na'aw, hawe ta araataa saanne ta gedii yed'd'iyaa sa'aa. Taani Israa'eeliyaa asaa giddon med'inaw de'ana. Hawaappe sintsaw Israa'eeliyaa asaa gidina, unttunttu kaatetuwaa gidina, hara s'oossatoo goyinniyaawan, woy shemppuu baynna barenttu kaatetuwaa hawulttiyaw goyniyaawaan ta geeshsha suntsaa tunissikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi «Haysso asa nawu, hayssi ta alga sohonne ta tohoy yedhdhiza soho. Tani Isra7eele asaa giddon mernaas daana. Hayssafe guye Isra7eele as gidiin, istta kawoteththa gidiin, hara xoossatas goynnidi woykko shemppoy baynda bantta kawota hawulte goynnon ta geeshsha sunththaa tunisettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ፥ ሃይሲ ታ ኣልጋ ሶሆኔ ታ ቶሆይ ዬዛ ሶሆ። ታኒ ኢስራኤሌ ኣሳ ጊዶን ሜርናስ ዳና። ሃይሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣስ ጊዲን፥ ኢስታ ካዎቴ ጊዲን፥ ሃራ ጾሳታስ ጎይኒዲ ዎይኮ ሼምፖይ ባይንዳ ባንታ ካዎታ ሃዉልቴ ጎይኖን ታ ጌሻ ሱን ቱኒሴቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ታኮ፥ “አሳ ናአዉ፥ ሀይስ ታ አራታይ ኡትያነ ታ ቶሆይ የያ በሰ። ታ እስራኤለ አሳ ግዶን መርናዉ ዳና። ህዛፐ ጉየ እስራኤለ አሳ ግድን፥ ኤንታ ካዎታ ግድን፥ ኤቃ ጎይንድ ዎይኮ ባንታ ካዎታ ሀዉልተ ጎይንሸ ታ ጌሻ ሱን ቱንሶኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I taako, “Asa na7aw, haysi ta araatay uttiyanne ta tohoy yedhiya besse. Ta Isra7eele asaa giddon merinaw daana. Hizape guye Isra7eele asaa gidin, enta kawota gidin, eeqa goyinnidi woyko banta kawota hawulte goyinnishe ta geeshsha sunthaa tunisokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም እንዲህ አለኝ፤ “የሰው ልጅ ሆይ፤ ይህ የዙፋኔ መቀመጫ የእግሬም ጫማ ማሳረፊያ ነው፤ በእስራኤላውያን መካከል ለዘላለም የምኖርበትም ስፍራ ነው። የእስራኤል ቤትም ሆኑ ነገሥታታቸው በአመንዝራነታቸውና በማምለኪያ ኰረብታቸው ላይ በሚያመልኳቸው፣ ሕይወት በሌላቸው በነገሥታታቸው ጣዖታት ከእንግዲህ ቅዱስ ስሜን አያረክሱም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! ይህ በእስራኤላውያን መካከል ለዘለዓለም በምኖርበት ዙፋኔና የእግሬ ማሳረፊያ ነው፤ እስራኤላውያንና ንጉሦቻቸው ከእንግዲህ ወዲህ ጣዖት በማምለክና በንጉሦቻቸው ሞት ጊዜ በሚያደርጉአቸው ድርጊቶች ስሜን አያሰድቡም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በለኒውን፦ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እታ ኣብ ማእኸል ደቂ እስራኤል፥ ንሓዋሩ ዙፋነይ ዝነብረላን፥ እግረይ ዝረግፃን ቦታ እዚኣ እያ፤ ቤት እስራኤል፥ ንሳቶምን ነገስታቶምን፥ ነቲ ቕዱስ ስመይ፥ ብምንዝርናኦምን ብሬሳ ነገስታቶምን፥ ኣብቲ ላዕለዋይ ቦታኦም ድሕሪዙይ ኣየርክስዎን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በለኒውን፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ እታ ኣብ ማእከል ደቂ እስራኤል ንሓዋሩ ዝነብረላ ቦት ዝፋነይን እግረይ ዚረግጻ ቦታን እዚኣ እያ። ቤት እስራኤል፡ ንሳቶምን ነገስታቶምን ነቲ ቅዱስ ስመይ ብምንዝርናኦምን ብሬሳ ነገስታቶምን ኣብቲ በረኽቲ ቦታኦም ድሕርዚ ኣይኬርክስዎን እዮም። |