Ezekiel 43:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዘን መዓልትታት እዚኣተን ምስ ተወድኣ ድማ፡ እቶም ካህናት ኣብ ሻሙናይ መዓልቲ ዚሓርር መስዋእትኹምን መስዋእቲ ምስጋናኹምን ኣብ መሰውኢ የዳልዉ። ኣነ ድማ ከሐጉሰኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ቀኖቹንም በፈጸሙ ጊዜ በስምንተኛው ቀን ከዚያም በኋላ ካህናቱ የሚቃጠለውን መሥዋዕታችሁን፥ የደኅንነት መሥዋዕታችሁንም በመሠዊያው ላይ ያደርጋሉ፤ እኔም እቀበላችኋለሁ፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቀኖቹንም በፈጸሙ ጊዜ በስምንተኛው ቀን ከዚያም በኋላ ካህናቱ የሚቃጠለውን መሥዋዕታችሁን የደኅንነትንም መሥዋዕታችሁን በመሠዊያው ላይ ያደርጋሉ፤ እኔም እቀበላችኋለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቀኖቹንም በፈጸሙ ጊዜ በስምንተኛው ቀንና ከዚያም በኋላ፥ ካህናቱ የሚቃጠል መሥዋዕታችሁንና የሰላም መሥዋዕታችሁን በመሠዊያው ላይ ያደርጋሉ፤ እኔም እቀበላችኋለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ጋላሳቱ ዉርያ ዎደ፥ ሆስፑን ጋላሳፐ ዶሚደ፥ ቄሳቱ ህንተ ጹግያ ያርሹዋነ ህንተ እትፐተ ያርሹዋ ያርሽያ ሳአ ቦላን ያርሽኖ። ሄ ዎደ ታን ህንተናን ናሸታና። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ’ ያጌ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha gallassatuu wuriyaa wode, hosppuntsa gallassaappe doommiide, k'eesatuu hintte s'uuggiyaa yarshshuwaanne hintte ittippetetsaa yarshshuwaa yarshshiyaa sa'aa bollan yarshshino. He wode taani hinttenan nashettana. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday› yaagee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ha gallassati wuriza wode, osppunththa gallassafe doommidi, qeeseti intte xuugettiza yarshonne intte issifeteththa yarsho yarshizaso bollan yarshetto. He wode tani inttenan ufayettana. Tani Ubbaa Haariza GODAY hayssa yootays› gees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃ ጋላሳቲ ዉሪዛ ዎዴ፥ ኦስፑን ጋላሳፌ ዶሚዲ፥ ቄሴቲ ኢንቴ ጹጌቲዛ ያርሾኔ ኢንቴ ኢሲፌቴ ያርሾ ያርሺዛሶ ቦላን ያርሼቶ። ሄ ዎዴ ታኒ ኢንቴናን ኡፋዬታና። ታኒ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ሃይሳ ዮታይስ› ጌስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ጋላሳት ዉርያ ዎደ፥ ሆስፑን ጋላሳፐ ዶምድ፥ ካህነት ፁሳ ያርሾነ እስፈተ ያርሾ ሺሾ። ሄ ዎደ ታ ህንተናን ኡፋይታና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha gallasati wuriya wode, hospuntho gallasaape doomidi, kahineti xuussa yarshonne issifetetha yarsho shiisho. He wode ta hintenan ufaytana” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚህ ቀኖች ካለፉ በኋላም፣ ከስምንተኛው ቀን ጀምሮ ካህናቱ የሚቃጠለውን መሥዋዕታችሁንና የኅብረት መሥዋዕታችሁን በመሠዊያው ላይ ያቀርባሉ። ከዚያም እኔ እቀበላችኋለሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ ቀኖች ካለፉ በኋላ ከስምንተኛው ቀን ጀምሮ ካህናቱ የሚቃጠልና የደኅንነት መሥዋዕታችሁን ያቀርባሉ፤ እኔም እቀበላችኋለሁ፤” ይላል ልዑል እግዚአብሔር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዘን መዓልቲታት እዚኣተን ምስ ተፈፀማ፥ በታ ሻምነይቲ መዓልትን ብድሕሪኣን፥ እቶም ካህናት ኣብቲ መሰውኢ ንዝቃፀል መስዋእቲ፥ ንመስዋእቲ ምስጋናኹምን ከቕርቡ እዮም፤ ኣነውን ባህ ኢሉኒ ክቕበለኩም እየ” ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዘን መዓልትታት እዚኤን ምስ ተፈጸማ፡ በታ ሳምነይቲ መዓልትን ብድሕሪኣን እቶም ካህናት ኣብቲ መሰውኢ ንመስዋእቲ ምሕራርኩምን ንመስዋእቲ ምስጋናኹምን ኬቕርቡ እዮም። ኣነውን ባህ ኢሉኒ ክቕበለኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |