Ezekiel 43:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሸውዓተ መዓልቲ ኣብ ነፍሲ ወከፍ መዓልቲ ምራኽ መስዋእቲ ሓጢኣት ኣዳልዉ። ካብ መጓሰ ብዘይ መንቅብ ብዕራይን ድዑልን እውን ኪዳሎ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰባት ቀንም በየዕለቱ ለኀጢአት መሥዋዕት የሚሆነውን አውራ ፍየል ታቀርባለህ፤ ነውርም የሌለባቸውን አንድ ወይፈንና ከበጎችም አንድ ጠቦት በግ ያቀርባሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰባት ቀንም በየዕለቱ ለኃጢአት መሥዋዕት የሚሆነውን አውራ ፍየልን ታቀርባለህ፥ ነውርም የሌለባቸውን አንድ ወይፈን ከመንጋውም የወጣውን አንድ አውራ በግ ያቀርባሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰባት ቀን በየዕለቱ ለኃጢአት መሥዋዕት የሚሆነውን አውራ ፍየልን ታቀርባለህ፥ ነውር የሌለባቸውን ከመንጋው አንድ ወይፈን ከመንጋው አንድ አውራ በግ ያቀርባሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ላፑን ጋላሳ ኩመን፥ ሀች ሀች እት ዴሻ ኮልያ ናጋራ ያርሾ፥ ቃይ ትላ ቦላና ደእያ እት ኮሩማነ ትላ ቦላና ደእያ እት ዶርሳ ኦርግያ ሺሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Laappun gallassaa kumentsaa, hachchi hachchi itti deeshshaa koliyaa nagaraa yarshshoo, k'ay tilla bollaanna de'iyaa itti korumaanne tilla bollaanna de'iyaa itti dorssaa orggiyaa shiishsha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Laappun gallas kumeth, hach hach issi deysha orge nagara yarshos, qasse iza bolla borey baynda wofanonne issi dharsho shiishsha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ላፑን ጋላስ ኩሜ፥ ሃች ሃች ኢሲ ዴይሻ ኦርጌ ናጋራ ያርሾስ፥ ቃሴ ኢዛ ቦላ ቦሬይ ባይንዳ ዎፋኖኔ ኢሲ ርሾ ሺሻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ላፑን ጋላስ ኩመ፥ እስ እስ ጋላስ፥ እስ ኮለ፥ እስ ዎፋኖነ እስ ማራዘ ናጋራ ያርሾ ኦዳ ያርሻ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Laapun gallas kumethi, issi issi gallas, issi kole, issi wofaanonne issi maraze nagara yarsho oothada yarsha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በየዕለቱ ለሰባት ቀን ተባት ፍየል ለኀጢአት መሥዋዕት ታቀርባለህ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰባት ቀን ሙሉ በእያንዳንዱ ዕለት አንድ ፍየል፥ ከመንጋው አንድ ወይፈንና፥ አንድ የበግ አውራ፥ የኃጢአት ስርየት መሥዋዕት አድርገህ ታቀርባለህ፤ እነዚህም ሁሉ ነውር የሌለባቸው መሆን አለባቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሸውዓተ መዓልቲ ዕለት ዕለት መስዋእቲ ሓጢኣት ዝኸውን ዲበላ ኽተቕርብ ኢኻ፤ ጕድለት ዘይብሎም ዝራብዕን፥ ካብ ኣባጊዕ ድማ ማጕላን ክስውኡ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሾብዓተ መዓልቲ ዕለተ ዕለት መስዋእቲ ሓጢኣት ዚኸውን ድቤላ ኸተቕርብ ኢኻ። ጒድለት ዜብሎም ዝራብዕን ካብ ኣባጊዕ ድማ ድዑልን ኪስውኡ እዮም። |