Ezekiel 43:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሸውዓተ መዓልቲ ኣብ ነፍሲ ወከፍ መዓልቲ ምራኽ መስዋእቲ ሓጢኣት ኣዳልዉ። ካብ መጓሰ ብዘይ መንቅብ ብዕራይን ድዑልን እውን ኪዳሎ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰባት ቀንም በየ​ዕ​ለቱ ለኀ​ጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት የሚ​ሆ​ነ​ውን አውራ ፍየል ታቀ​ር​ባ​ለህ፤ ነው​ርም የሌ​ለ​ባ​ቸ​ውን አንድ ወይ​ፈ​ንና ከበ​ጎ​ችም አንድ ጠቦት በግ ያቀ​ር​ባሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰባት ቀንም በየዕለቱ ለኃጢአት መሥዋዕት የሚሆነውን አውራ ፍየልን ታቀርባለህ፥ ነውርም የሌለባቸውን አንድ ወይፈን ከመንጋውም የወጣውን አንድ አውራ በግ ያቀርባሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰባት ቀን በየዕለቱ ለኃጢአት መሥዋዕት የሚሆነውን አውራ ፍየልን ታቀርባለህ፥ ነውር የሌለባቸውን ከመንጋው አንድ ወይፈን ከመንጋው አንድ አውራ በግ ያቀርባሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ላፑን ጋላሳ ኩመን፥ ሀች ሀች እት ዴሻ ኮልያ ናጋራ ያርሾ፥ ቃይ ትላ ቦላና ደእያ እት ኮሩማነ ትላ ቦላና ደእያ እት ዶርሳ ኦርግያ ሺሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Laappun gallassaa kumentsaa, hachchi hachchi itti deeshshaa koliyaa nagaraa yarshshoo, k'ay tilla bollaanna de'iyaa itti korumaanne tilla bollaanna de'iyaa itti dorssaa orggiyaa shiishsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Laappun gallas kumeth, hach hach issi deysha orge nagara yarshos, qasse iza bolla borey baynda wofanonne issi dharsho shiishsha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ላፑን ጋላስ ኩሜ፥ ሃች ሃች ኢሲ ዴይሻ ኦርጌ ናጋራ ያርሾስ፥ ቃሴ ኢዛ ቦላ ቦሬይ ባይንዳ ዎፋኖኔ ኢሲ ርሾ ሺሻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ላፑን ጋላስ ኩመ፥ እስ እስ ጋላስ፥ እስ ኮለ፥ እስ ዎፋኖነ እስ ማራዘ ናጋራ ያርሾ ኦዳ ያርሻ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Laapun gallas kumethi, issi issi gallas, issi kole, issi wofaanonne issi maraze nagara yarsho oothada yarsha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በየዕለቱ ለሰባት ቀን ተባት ፍየል ለኀጢአት መሥዋዕት ታቀርባለህ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰባት ቀን ሙሉ በእያንዳንዱ ዕለት አንድ ፍየል፥ ከመንጋው አንድ ወይፈንና፥ አንድ የበግ አውራ፥ የኃጢአት ስርየት መሥዋዕት አድርገህ ታቀርባለህ፤ እነዚህም ሁሉ ነውር የሌለባቸው መሆን አለባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሸውዓተ መዓልቲ ዕለት ዕለት መስዋእቲ ሓጢኣት ዝኸውን ዲበላ ኽተቕርብ ኢኻ፤ ጕድለት ዘይብሎም ዝራብዕን፥ ካብ ኣባጊዕ ድማ ማጕላን ክስውኡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ሾብዓተ መዓልቲ ዕለተ ዕለት መስዋእቲ ሓጢኣት ዚኸውን ድቤላ ኸተቕርብ ኢኻ። ጒድለት ዜብሎም ዝራብዕን ካብ ኣባጊዕ ድማ ድዑልን ኪስውኡ እዮም።