Ezekiel 43:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣቕርቦ፣ እቶም ካህናት ድማ ጨው የፍስሱሉ፣ ንእግዚኣብሄር ድማ ከም ዝሓርር መስዋእቲ የቕርብዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ፊት ታቀ​ር​ባ​ቸ​ዋ​ለህ፤ ካህ​ና​ቱም ጨው ይጨ​ም​ሩ​ባ​ቸ​ዋል፤ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ው​ንም መሥ​ዋ​ዕት አድ​ር​ገው ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያቀ​ር​ቡ​አ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእግዚአብሔርም ፊት ታቀርባቸዋለህ፥ ካህናቱም ጨው ይጨምሩባቸዋል፥ የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አድርገው ለእግዚአብሔር ያቀርቡአቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጌታ ፊት ታቀርባቸዋለህ፥ ካህናቱም በላያቸው ላይ ጨው ይነስንሱባቸው፥ ለጌታ የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገው ያቀርቡአቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላኡዋካ መና ጎዳ ስን ሺሻ። ያቶፐ ቄሳቱ ኡንቱንቱ ቦላ ማጽንያ ቆሊደ፥ መና ጎዳዉ ጹግያ ያርሹዋ ኦደ ያርሽኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) laa"uwaakka Med'inaa Godaa sintsa shiishsha. Yaatooppe k'eesatuu unttunttu bolla mas'iniyaa k'oliide, Med'inaa Godaw s'uuggiyaa yarshshuwaa ootsiide yarshshino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) nam7aakka GODAA sinth shiishsha. Histtidaappe guye qeeseti istta bolla maxine yeggidi GODAAS xuugettiza yarsho histti yarshetto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናምኣካ ጎዳ ሲን ሺሻ። ሂስቲዳፔ ጉዬ ቄሴቲ ኢስታ ቦላ ማጺኔ ዬጊዲ ጎዳስ ጹጌቲዛ ያርሾ ሂስቲ ያርሼቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናምኣካ ጎዳ ስን ሺሻ። ካህነት ኤንታ ቦላ ማፅነ ላልድ፥ ጎዳስ ፁሳ ያርሾ ኦድ ያርሾ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) nam7aaka Godaa sinthe shiisha. Kahineti enta bolla maxine laallidi, Godaas xuussa yarsho oothidi yarsho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእግዚአብሔር ፊት ታቀርባቸዋለህ፤ ካህናቱ ጨው ይነሰንሱባቸዋል፤ ለእግዚአብሔርም የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገው ያቀርቧቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሁለቱንም ወደ እኔ ወደ እግዚአብሔር ታቀርባቸዋለህ፤ ካህናቱም ጨው ከነሰነሱባቸው በኋላ ለእኔ ለእግዚአብሔር የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገው ያቀርቡአቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክተቕርቦ ኢኻ፤ እቶም ካህናት ድማ ጨው ክንስንሱሎም፥ ዝቃፀል መስዋእቲ ኸዓ ንእግዚኣብሄር ከቕርቡሉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ከተቕርቦ ኢኻ፡ እቶም ካህናት ድማ ጨው ኪንስንሱሎም፡ መስዋእቲ ምሕራር ከኣ ንእግዚኣብሄር ኬቕርቡሉ እዮም።