Ezekiel 43:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣጽሪኻ ምስ ወዳእካ፡ መንቅብ ዘይብሉ ብዕራይ፡ መንቅብ ዘይብሉ ድዑል ድማ ካብ መጓሰ ኣምጽእ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ማንጻቱንም ከፈጸምህ በኋላ ነውር የሌለበትን ወይፈን፥ ከበጎችም ነውር የሌለበትን ጠቦት በግ ታቀርባለህ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ማንጻቱንም ከፈጸምህ በኋላ ነውር የሌለበትን ወይፈን ከመንጋውም የወጣውን ነውር የሌለበትን አውራ በግ ታቀርባለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ማንጻቱንም ከፈጸምህ በኋላ ከመንጋው ነውር የሌለበትን ወይፈንና ከመንጋው ነውር የሌለበትን አውራ በግ ታቀርባለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌሽያዋ ፖላደ፥ ትላ ቦላና ደእያ እት ኮሩማነ ትላ ቦላና ደእያ እት ዶርሳ ኦርግያ አካደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geeshshiyaawaa polaade, tilla bollaanna de'iyaa itti korumaanne tilla bollaanna de'iyaa itti dorssaa orggiyaa akkaade, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtada borey baynda diza issi wofanonne borey baynda diza issi dharsho ekkada, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስታዳ ቦሬይ ባይንዳ ዲዛ ኢሲ ዎፋኖኔ ቦሬይ ባይንዳ ዲዛ ኢሲ ርሾ ኤካዳ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጌሻ ስማዳ ቦረይ ባይና እስ ዎፋኖነ እስ ማራዘ ኤካዳ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Geeshsha simmada borey bayna issi wofaanonne issi maraze ekada, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ማንጻቱን ከፈጸምህ በኋላ፣ ከመንጋው እንከን የሌለባቸውን አንድ ወይፈንና አንድ አውራ በግ ታቀርባለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህንን ሁሉ ከፈጸምክ በኋላ ነውር የሌለባቸውን አንድ ወይፈንና አንድ አውራ በግ ከመንጋው ወስደህ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምፅራዩ ምስ ፈፀምካ፥ ጕድለት ዘይብሉ ዝራብዕ፥ ካብ ኣባጊዕውን ጕድለት ዘይብሉ ማጕላ ኽተቕርብ ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምጽራዮም ምስ ፈጸምካ፡ ጒድለት ዜብሉ ዝራብዕ፡ ካብ ኣባጊዕውን ጒደሎ ዜብሉ ድዑል ከተቕርብ ኢኻ። |