Ezekiel 43:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ድማ ክብሪ ኣምላኽ እስራኤል ካብ መገዲ ምብራቕ መጸ፣ ድምጹ ድማ ከም ድምጺ ብዙሕ ማያት ኰነ፣ ምድሪ ድማ ብኽብሩ ትበርቕ ነበረት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆም የእስራኤል አምላክ ክብር ከምሥራቅ መንገድ መጣ፤ ድምፁም እንደ ብዙ ውኆች ይተምም ነበር፤ ከክብሩም የተነሣ ምድር ታበራ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆም፥ የእስራኤል አምላክ ክብር ከምሥራቅ መንገድ መጣ፤ ድምፁም እንደ ብዙ ውኆች ይተምም ነበር፥ ከክብሩም የተነሣ ምድር ታበራ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ የእስራኤል አምላክ ክብር ከወደ ምሥራቅ መጣ፤ ድምፁም እንደ ብዙ ውኆች ድምጽ ነበር፥ ከክብሩ የተነሣ ምድር ታበራ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን እስራኤልያ ጾሳ ቦንቹ አዋይ ዶልያ ባጋፐ ይያዋ በኣድ። አ ዩሳ ኮሻይ ዳሮ ሃ ኩንዋ ጉን ማላ፤ ቃይ ቢታይካ አ ቦንቹዋን ፖኤዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Israa'eeliyaa S'oossaa bonchchuu away doliyaa baggappe yiyaawaa be'aad. Aa yuussaa kooshshay daro haatsaa kuntsuwaa guntsaa mala; k'ay biittaykka Aa bonchchuwaan poo'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani Isra7eele Xoossaa bonchchoy arshe kessa baggafe yizayssa beyadis. Iza yuussaa cenggurssay daro kixa haaththa gunththa mala; qasse biittayka iza bonchchon poo7ides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢስራኤሌ ጾሳ ቦንቾይ ኣርሼ ኬሳ ባጋፌ ዪዛይሳ ቤያዲስ። ኢዛ ዩሳ ጬንጉርሳይ ዳሮ ኪጻ ሃ ጉን ማላ፤ ቃሴ ቢታይካ ኢዛ ቦንቾን ፖኢዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ እስራኤለ ፆሳ ቦንቾይ ዶሎሀ ባጋፈ የይሳ በአስ። እያ ዩሳ ግርሳይ ክፃ ሃ ጉን መላ፤ ቢታይ እያ ቦንቹዋን ፖእስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Isra7eele Xoossaa bonchoy doloha baggafe yeysa be7as. Iya yuussaa girsay kixa haatha guntha mela; biittay iya bonchuwan poo7is. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እኔም የእስራኤል አምላክ ክብር ከምሥራቅ ሲመጣ አየሁ፤ ድምፁ እንደ ባሕር ሞገድ ድምፅ ነበር፤ ምድሪቱም ከክብሩ የተነሣ ታበራ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እዚያም የእስራኤል አምላክ ክብር ከወደ ምሥራቅ እየተገለጠ ነበር፤ ድምፁም እንደ ኀይለኛ የውሃ ማዕበል ነበር፤ የክብሩ ነጸብራቅም በምድር ላይ አበራ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ኸዓ ኽብሪ ኣምላኽ እስራኤል ካብ ምብራቕ ኣቢሉ መፀ፤ ድምፁ ድማ ኸም ህማም ብርቱዕ ማያት ነበረ፤ ምድሪ እውን ብኽብሩ በርሀት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ ኸኣ፡ ክብሪ ኣምላኽ እስራኤል ካብ ምብራቕ ኣቢሉ መጸ። ድምጹ ድማ ከም ህማም ብርቱዕ ማያት ነበረ፡ ምድሪውን ብኽብሩ በርሄት። |