Ezekiel 43:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቶም ንኸገልግሉኒ ናባይ ዝመጹ ካብ ዘርኢ ጻዶቅ ዝመጹ ሌዋውያን ካህናት ድማ፡ መስዋእቲ ሓጢኣት ዝኸውን ብዕራይ ሃብዎም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያገለግሉኝ ዘንድ ወደ እኔ ለሚቀርቡ ከሳዶቅ ዘር ለሚሆኑ ለሌዋውያኑ ካህናት ለኀጢአት መሥዋዕት የሚሆነውን ከመንጋው አንድ ወይፈን ትሰጣቸዋለህ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያገለግሉኝ ዘንድ ወደ እኔ ለሚቀርቡ ከሳዶቅ ዘር ለሚሆኑ ለሌዋውያኑ ካህናት ለኃጢአት መሥዋዕት የሚሆነውን ወይፈን ትሰጣቸዋለህ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሊያገለግሉኝ ወደ እኔ ለሚቀርቡ ለካህናት፥ ከሳዶቅ ዘር ለሆኑ ለሌዋውያን ለኃጢአት መሥዋዕት የሚሆነውን ወይፈን ትሰጣቸዋለህ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታኮ ሺቂደ፥ ታዉ ኦያ ጻዶቃ ያራፐ የለቴዳ ሌዊያ ዛረ ቄሳቶ ናጋራ ያርሹዋ ኦደ፥ እት ኮሩማ እማ። ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | taakko shiik'iide, taw ootsiyaa S'aadook'a yaraappe yeletteedda Leewiyaa zare k'eesatoo nagaraa yarshshuwaa ootsaade, itti Korumaa imma. Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | taakko shiiqidi, taas ooththiza Saadooqe zareppe yelettida Lewe zare qeesetas nagara yarsho ooththada issi wofano imma. Tani Ubbaa Haariza GODAY hayssa yootays. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኮ ሺቂዲ፥ ታስ ኦዛ ሳዶቄ ዛሬፔ ዬሌቲዳ ሌዌ ዛሬ ቄሴታስ ናጋራ ያርሾ ኦዳ ኢሲ ዎፋኖ ኢማ። ታኒ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ሃይሳ ዮታይስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ስንን ኤቅድ ኦያ ሳዶቃ ያራፐ የለትዳ ሌወ ኮቸ ግድዳ ካህነታስ ናጋራ ያርሾ ኦዳ እስ ዎፋኖ እማ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta sinthan eqidi oothiya Saadoqa yaraape yeletida Leewe koche gidida kahinetas nagara yarsho oothada issi wofaano imma” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በፊቴ ቀርበው ለሚያገለግሉኝ ካህናት፣ ለሌዋውያኑ ለሳዶቅ ቤተ ሰብ የኀጢአት መሥዋዕት የሚሆን አንድ ወይፈን ስጥ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በፊቴ ቆመው እኔን ለሚያገልገሉ የሌዊ ነገድ ከሆነው ከሳዶቅ ዘር ለተወለዱ የኃጢአት ሥርየት መሥዋዕት አድርገው ያቀርቡ ዘንድ ለእነርሱ አንድ ወይፈን ትሰጣቸዋለህ፤’ ይላል ልዑል እግዚአብሔር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ነቶም ከገልግሉኒ ኢሎም ዝቐርቡኒ፥ ካብ ዘርኢ ሳዶቅ ዝኾኑ ሌዋውያን ካህናት፥ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ዝኸውን ዝራብዕ ክትህቦም ኢኻ፤’ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ነቶም ኬገልግሉኒ ኢሎም ዚቐርቡኒ፡ ካብ ዘርኢ ጻዶቅ ዝዀኑ ሌዋውያን ካህናት ንመስዋእቲ ሓጢኣት ዚኸውን ዝራብዕ ክትህቦም ኢኻ። |