Ezekiel 43:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነቶም ንኸገልግሉኒ ናባይ ዝመጹ ካብ ዘርኢ ጻዶቅ ዝመጹ ሌዋውያን ካህናት ድማ፡ መስዋእቲ ሓጢኣት ዝኸውን ብዕራይ ሃብዎም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያገ​ለ​ግ​ሉኝ ዘንድ ወደ እኔ ለሚ​ቀ​ርቡ ከሳ​ዶቅ ዘር ለሚ​ሆኑ ለሌ​ዋ​ው​ያኑ ካህ​ናት ለኀ​ጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት የሚ​ሆ​ነ​ውን ከመ​ን​ጋው አንድ ወይ​ፈን ትሰ​ጣ​ቸ​ዋ​ለህ፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያገለግሉኝ ዘንድ ወደ እኔ ለሚቀርቡ ከሳዶቅ ዘር ለሚሆኑ ለሌዋውያኑ ካህናት ለኃጢአት መሥዋዕት የሚሆነውን ወይፈን ትሰጣቸዋለህ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሊያገለግሉኝ ወደ እኔ ለሚቀርቡ ለካህናት፥ ከሳዶቅ ዘር ለሆኑ ለሌዋውያን ለኃጢአት መሥዋዕት የሚሆነውን ወይፈን ትሰጣቸዋለህ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታኮ ሺቂደ፥ ታዉ ኦያ ጻዶቃ ያራፐ የለቴዳ ሌዊያ ዛረ ቄሳቶ ናጋራ ያርሹዋ ኦደ፥ እት ኮሩማ እማ። ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) taakko shiik'iide, taw ootsiyaa S'aadook'a yaraappe yeletteedda Leewiyaa zare k'eesatoo nagaraa yarshshuwaa ootsaade, itti Korumaa imma. Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) taakko shiiqidi, taas ooththiza Saadooqe zareppe yelettida Lewe zare qeesetas nagara yarsho ooththada issi wofano imma. Tani Ubbaa Haariza GODAY hayssa yootays.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኮ ሺቂዲ፥ ታስ ኦዛ ሳዶቄ ዛሬፔ ዬሌቲዳ ሌዌ ዛሬ ቄሴታስ ናጋራ ያርሾ ኦዳ ኢሲ ዎፋኖ ኢማ። ታኒ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ሃይሳ ዮታይስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ስንን ኤቅድ ኦያ ሳዶቃ ያራፐ የለትዳ ሌወ ኮቸ ግድዳ ካህነታስ ናጋራ ያርሾ ኦዳ እስ ዎፋኖ እማ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta sinthan eqidi oothiya Saadoqa yaraape yeletida Leewe koche gidida kahinetas nagara yarsho oothada issi wofaano imma” yaagees Ubbaa Haariya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በፊቴ ቀርበው ለሚያገለግሉኝ ካህናት፣ ለሌዋውያኑ ለሳዶቅ ቤተ ሰብ የኀጢአት መሥዋዕት የሚሆን አንድ ወይፈን ስጥ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በፊቴ ቆመው እኔን ለሚያገልገሉ የሌዊ ነገድ ከሆነው ከሳዶቅ ዘር ለተወለዱ የኃጢአት ሥርየት መሥዋዕት አድርገው ያቀርቡ ዘንድ ለእነርሱ አንድ ወይፈን ትሰጣቸዋለህ፤’ ይላል ልዑል እግዚአብሔር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ነቶም ከገልግሉኒ ኢሎም ዝቐርቡኒ፥ ካብ ዘርኢ ሳዶቅ ዝኾኑ ሌዋውያን ካህናት፥ ንመስዋእቲ ሓጢኣት ዝኸውን ዝራብዕ ክትህቦም ኢኻ፤’
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ነቶም ኬገልግሉኒ ኢሎም ዚቐርቡኒ፡ ካብ ዘርኢ ጻዶቅ ዝዀኑ ሌዋውያን ካህናት ንመስዋእቲ ሓጢኣት ዚኸውን ዝራብዕ ክትህቦም ኢኻ።