Ezekiel 43:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ወዲ ሰብ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ኣብታ ዝሰርሑላ መዓልቲ እቲ መሰውኢ ዚግበር ስርዓታት እዚ እዩ፡ ኣብ ልዕሊኡ ዚሓርር መስዋእቲ ምቕራብን ደም ምንጻግን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዲህም አለኝ፥ “የሰው ልጅ ሆይ! ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የሚቃጠለውን መሥዋዕት ያቀርቡበት ዘንድ፥ ደሙንም ይረጩበት ዘንድ በሚሠሩበት ቀን የመሠዊያው ሕግ ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዲህም አለኝ። የሰው ልጅ ሆይ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሚቃጠለውን መሥዋዕት ያቀርቡበት ዘንድ ደሙንም ይረጩበት ዘንድ በሚሠሩበት ቀን የመሠዊያው ሕግ ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም አለኝ፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ መሠዊያው ተሰርቶ የሚቃጠለውን መሥዋዕት በላዩ በሚያቀርቡበት ደምንም በላዩ በሚረጩበት ቀን የመሠዊያው ሥርዓት ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ እ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ላ አሳ ናአዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ያርሽያ ሳአ ዎጋይ ሀዋ። ጹግያ ያርሹዋ ያርሻናዉነ ሱ ፑሻካዉ፥ ያርሽያ ሳአ ግምቢደ ፖልያ ጋላስ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka I taana hawaadan yaageedda; «Laa asaa na'aw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Yarshshiyaa sa'aa wogay hawaa. S'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshanawunne suutsaa pushakkaw, yarshshiyaa sa'aa gimbbiide poliyaa gallassi, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka izi tana, «Haysso asa nawu, Ubbaa Haariza GODAY, ‹Yarshizaso wogay hayssa. Xuuggiza yarsho yarshanaassinne suuththa aracanaas, yarshizaso gimbidi poliza gallas, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ኢዚ ታና፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ፥ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ያርሺዛሶ ዎጋይ ሃይሳ። ጹጊዛ ያርሾ ያርሻናሲኔ ሱ ኣራጫናስ፥ ያርሺዛሶ ጊምቢዲ ፖሊዛ ጋላስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ታኮ፥ “አሳ ናአዉ፥ ፁሳ ያርሾ ያርሻናዉነ ሱ ዉርፃናዉ፥ ያርሾ በሳ ግምብድ ዉርስያ ጋላስ ኦሰታና ዎጋይ ሀይሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday taako, “Asa na7aw, xuussa yarsho yarshanawunne suuthu wurxanaw, yarsho bessa gimbidi wursiya gallas oosetana wogay haysa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እንዲህ አለኝ፤ “የሰው ልጅ ሆይ፤ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ መሠዊያው ተሠርቶ፣ የሚቃጠል መሥዋዕት በሚሠዋበትና በመሠዊያው ላይ ደም በሚረጭበት ጊዜ ሥርዐቶቹ እነዚህ ናቸው፤” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! ‘የሚቃጠለውን መሥዋዕት ለማቅረብና በእርሱ ላይ ደምን ለመርጨት ይህ መሠዊያ በተሠራ ጊዜ በመሠዊያው ላይ የሚፈጸመው ሥነ ሥርዓት እንደሚከተለው ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በለኒ ድማ፦ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘ዝቃፀል መስዋእቲ ኣብኡ ምእንቲ ኸቕርቡ፥ ደም ከዓ ኣብኡ ኽነፅጉስ፥ በቲ ዝስርሐሉ መዓልቲ ስርዓት እቲ መሰውኢ እዙይ እዩ፦ |
| Amharic Tigrinya 2011 | በለኒ ድማ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ መስዋእቲ ምሕራር ኣብኡ ምእንቲ ኬቕርቡ፡ ደም ከኣ ኣብኡ ኺነጽጉስ። በቲ ዚስርሓሉ መዓልቲ፡ ስርዓት እቲ መሰውኢ እዚ እዩ፡ |