Ezekiel 43:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ፡ ወዲ ሰብ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ኣብታ ዝሰርሑላ መዓልቲ እቲ መሰውኢ ዚግበር ስርዓታት እዚ እዩ፡ ኣብ ልዕሊኡ ዚሓርር መስዋእቲ ምቕራብን ደም ምንጻግን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም አለኝ፥ “የሰው ልጅ ሆይ! ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕት ያቀ​ር​ቡ​በት ዘንድ፥ ደሙ​ንም ይረ​ጩ​በት ዘንድ በሚ​ሠ​ሩ​በት ቀን የመ​ሠ​ዊ​ያው ሕግ ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም አለኝ። የሰው ልጅ ሆይ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሚቃጠለውን መሥዋዕት ያቀርቡበት ዘንድ ደሙንም ይረጩበት ዘንድ በሚሠሩበት ቀን የመሠዊያው ሕግ ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም አለኝ፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ መሠዊያው ተሰርቶ የሚቃጠለውን መሥዋዕት በላዩ በሚያቀርቡበት ደምንም በላዩ በሚረጩበት ቀን የመሠዊያው ሥርዓት ይህ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ እ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ላ አሳ ናአዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ያርሽያ ሳአ ዎጋይ ሀዋ። ጹግያ ያርሹዋ ያርሻናዉነ ሱ ፑሻካዉ፥ ያርሽያ ሳአ ግምቢደ ፖልያ ጋላስ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka I taana hawaadan yaageedda; «Laa asaa na'aw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Yarshshiyaa sa'aa wogay hawaa. S'uuggiyaa yarshshuwaa yarshshanawunne suutsaa pushakkaw, yarshshiyaa sa'aa gimbbiide poliyaa gallassi,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasseka izi tana, «Haysso asa nawu, Ubbaa Haariza GODAY, ‹Yarshizaso wogay hayssa. Xuuggiza yarsho yarshanaassinne suuththa aracanaas, yarshizaso gimbidi poliza gallas,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴካ ኢዚ ታና፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ፥ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ያርሺዛሶ ዎጋይ ሃይሳ። ጹጊዛ ያርሾ ያርሻናሲኔ ሱ ኣራጫናስ፥ ያርሺዛሶ ጊምቢዲ ፖሊዛ ጋላስ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ታኮ፥ “አሳ ናአዉ፥ ፁሳ ያርሾ ያርሻናዉነ ሱ ዉርፃናዉ፥ ያርሾ በሳ ግምብድ ዉርስያ ጋላስ ኦሰታና ዎጋይ ሀይሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday taako, “Asa na7aw, xuussa yarsho yarshanawunne suuthu wurxanaw, yarsho bessa gimbidi wursiya gallas oosetana wogay haysa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እንዲህ አለኝ፤ “የሰው ልጅ ሆይ፤ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ መሠዊያው ተሠርቶ፣ የሚቃጠል መሥዋዕት በሚሠዋበትና በመሠዊያው ላይ ደም በሚረጭበት ጊዜ ሥርዐቶቹ እነዚህ ናቸው፤”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! ‘የሚቃጠለውን መሥዋዕት ለማቅረብና በእርሱ ላይ ደምን ለመርጨት ይህ መሠዊያ በተሠራ ጊዜ በመሠዊያው ላይ የሚፈጸመው ሥነ ሥርዓት እንደሚከተለው ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በለኒ ድማ፦ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘ዝቃፀል መስዋእቲ ኣብኡ ምእንቲ ኸቕርቡ፥ ደም ከዓ ኣብኡ ኽነፅጉስ፥ በቲ ዝስርሐሉ መዓልቲ ስርዓት እቲ መሰውኢ እዙይ እዩ፦
Amharic Tigrinya 2011 በለኒ ድማ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ መስዋእቲ ምሕራር ኣብኡ ምእንቲ ኬቕርቡ፡ ደም ከኣ ኣብኡ ኺነጽጉስ። በቲ ዚስርሓሉ መዓልቲ፡ ስርዓት እቲ መሰውኢ እዚ እዩ፡