Ezekiel 43:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ መሰውኢ ድማ ንውሓቱ ዓሰርተው ክልተ እመት፡ ስፍሓቱ ድማ ዓሰርተው ክልተ እመት፡ ብኣርባዕተ ርብዒ ስፍራኡ ድማ ርብዒ ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምድጃውም ርዝመት ዐሥራ ሁለት ክንድ፥ ወርዱም ዐሥራ ሁለት ክንድ ነው፥ አራቱም ማዕዘን ትክክል ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምድጃውም ርዝመት አሥራ ሁለት ክንድ ወርዱም አሥራ ሁለት ክንድ ነው፥ አራቱም ማዕዘን ትክክል ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የመሠዊያው ምድጃ ርዝመት ዐሥራ ሁለት ክንድ፥ ወርዱም ዐሥራ ሁለት ክንድ ነው፥ አራቱም ማዕዘን እኩል ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያርሹዋ ጹግያ ጮጪ ኦይዱ ሚዛናን ግዲደ፥ 12 ዋ፥ ጎምፓይካ 12 ዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yarshshuwaa s'uuggiyaa c'ooc'ii oyddu miizaanan gidiide, 12 wad'aa, gomppaykka 12 wad'aa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yarsho xuuggiza coocey oyddu zooze gididi, adussateththay tammanne nam7u wadha, aahoteththaykka tammanne nam7u wadha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያርሾ ጹጊዛ ጮጬይ ኦይዱ ዞዜ ጊዲዲ፥ ኣዱሳቴይ ታማኔ ናምኡ ዋ፥ ኣሆቴይካ ታማኔ ናምኡ ዋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታማይ ኤፅያ ጮጨይ ኦይዱ ማዛነ ግድድ፥ አዱሳተይነ ዳልጋተይ ታማነ ናምኡ ዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Tamay eexiya coocey oyddu maazane gididi, adussatethaynne dalgatethay tammanne nam7u wadha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የመሠዊያው ምድጃ እኩል በእኩል ሲሆን፣ ርዝመቱ ዐሥራ ሁለት ክንድ፣ ወርዱም ዐሥራ ሁለት ክንድ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እሳቱ የሚነድበት ክፍል አራት ማእዘን ሲሆን የያንዳንዱ ማእዘን ርዝመት ዐሥራ ሁለት ክንድ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ናይ መሰውኢ መአጐዲ ሓዊ ምንዋሑ ዓሰርተ ኽልተ እመት፥ ወርዱ ኸዓ ዓሰርተ እመት እዩ፤ ኣርባዕቲኡ መኣዝኑውን ማዕረ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ናይ መሰውኢ መኣጐድ ሓዊ ምንዋሑ ዓሰርተው ክልተ እመት፡ ወርዱ ኸኣ ዓሰርትው ክልተ እመት እዩ። ኣርባዕቲኡ መኣዝኑውን ማዕረ ማዕረ እዩ። |