Ezekiel 43:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ታሕቲ ኣብ ምድሪ ኽሳዕ እቲ ታሕተዋይ መንበር ድማ ክልተ እመት፡ ስፍሓቱ ድማ ሓደ እመት ይኹን። ካብታ ንእሽቶ ስፍራ ክሳዕ እቲ ዓብዪ መንበር ድማ ኣርባዕተ እመት፡ ስፍሓቱ ድማ ሓደ እመት ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በመሬቱም ላይ ከአለው መሠረት ጀምሮ እስከ ታችኛው እርከን ድረስ ሁለት ክንድ፥ ወርዱም አንድ ክንድ ነው፤ ከትንሹም እርከን ጀምሮ እስከ ትልቁ እርከን ድረስ አራት ክንድ፥ ወርዱም አንድ ክንድ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በመሬቱም ላይ ካለው መሠረት ጀምሮ እስከ ታችኛው እርከን ድረስ ሁለት ክንድ ወርዱም አንድ ክንድ ነው፤ ከትንሹም እርከን ጀምሮ እስከ ትልቁ እርከን ድረስ አራት ክንድ ወርዱም አንድ ክንድ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መሬት ላይ ካለው መሠረት ጀምሮ እስከ ታችኛው እርከን ድረስ ሁለት ክንድ፥ ወርዱም አንድ ክንድ ነው፤ ከትንሹ እርከን ጀምሮ እስከ ትልቁ እርከን ድረስ አራት ክንድ፥ ወርዱም አንድ ክንድ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባሱዋፐ ቢደ፥ ኮይሮ ደ ጋካናዉ 2 ዋ፤ ላኤን ደይ እት ዋ ያርሽያ ሳኣኮ ሺቅ ዶሚደ፥ 4 ዋ ቄ፤ ቃይካ እት ዋ ያርሽያ ሳኮ ሺቂደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baasuwaappe biide, koyiro detsaa gakkanaw 2 wad'aa; laa"entso detsay itti wad'aa yarshshiyaa sa'aakko shiik'i doommiide, 4 wad'aa d'ok'k'ee; k'aykka itti wad'aa yarshshiyaa saakko shiik'iide, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | baasaappe biidi koyro yuusho gakkanaas nam7u wadha; nam7anththo yuushoy issi wadha sookko shiiqi doommidi oyddu wadha dhoqqees; qasseka issi wadha giddo shiiqidi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ባሳፔ ቢዲ ኮይሮ ዩሾ ጋካናስ ናምኡ ዋ፤ ናምኣን ዩሾይ ኢሲ ዋ ሶኮ ሺቂ ዶሚዲ ኦይዱ ዋ ቄስ፤ ቃሴካ ኢሲ ዋ ጊዶ ሺቂዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባሱዋፐ ብድ፥ ኮይሮ ደ ጋካናዉ ቃተይ ናምኡ ዋ፤ ጎምፓይ እስ ዋ። ጉ ደፈ ብድ ግታ ደ ጋካናዉ ቃተይ ኦይዱ ዋ፤ ቃስ ጎምፓይ እስ ዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Baasuwape bidi, koyro dethaa gakanaw dhoqatethay nam7u wadha; gompay issi wadha. Guutha dethaafe bidi gita dethaa gakanaw dhoqatethay oyddu wadha; qassi gompay issi wadha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከቦዩ መሠረት አንሥቶ እስከ ታችኛው ዕርከን ድረስ ሁለት ክንድ ቁመት፣ ሁለት ክንድ ወርድ ያለው ሲሆን፣ ከትንሹ ዕርከን አንሥቶ እስከ ትልቁ ዕርከን ድረስ ደግሞ አራት ክንድ ቁመት፣ አንድ ክንድ ወርድ አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መሬት ላይ ካረፈው መሠረት ተነሥቶ እስከ ታችኛው እርከን ድረስ ከፍታው ሁለት ክንድ፥ ወርዱ አንድ ክንድ ነበር። ከትንሹ እርከን እስከ ትልቁ እርከን ድረስ ከፍታው አራት ክንድ፥ ወርዱ አንድ ክንድ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ምድሪ ጀሚሩ ኽሳዕ እቲ ታሕተዋይ ሕዳግ ክልተ እመት፥ ወርዱ ኸዓ ሓደ እመት እዩ፤ ካብቲ ታሕተዋይ ሕዳግ ጀሚሩ፥ ክሳዕ እቲ መወዳእታ ሕዳግ ድማ፥ ኣርባዕተ እመት ወርዱውን ሓደ እመት እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ምድሪ ጀሚሩ ኽሳዕ እቲ ታሕታይ ሕዳግ ክልተ እመት፡ ወርዱ ኸኣ ሓደ እመት እዩ። ካብቲ ታሕታይ ሕዳግ ጀሚሩ ኽሳዕ እቲ መወዳእታ ሕዳግ ድማ ኣርባዕተ እመት፡ ወርዱስን ሓደ እመት እዩ። |