Ezekiel 43:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ታሕቲ ኣብ ምድሪ ኽሳዕ እቲ ታሕተዋይ መንበር ድማ ክልተ እመት፡ ስፍሓቱ ድማ ሓደ እመት ይኹን። ካብታ ንእሽቶ ስፍራ ክሳዕ እቲ ዓብዪ መንበር ድማ ኣርባዕተ እመት፡ ስፍሓቱ ድማ ሓደ እመት ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በመ​ሬ​ቱም ላይ ከአ​ለው መሠ​ረት ጀምሮ እስከ ታች​ኛው እር​ከን ድረስ ሁለት ክንድ፥ ወር​ዱም አንድ ክንድ ነው፤ ከት​ን​ሹም እር​ከን ጀምሮ እስከ ትልቁ እር​ከን ድረስ አራት ክንድ፥ ወር​ዱም አንድ ክንድ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በመሬቱም ላይ ካለው መሠረት ጀምሮ እስከ ታችኛው እርከን ድረስ ሁለት ክንድ ወርዱም አንድ ክንድ ነው፤ ከትንሹም እርከን ጀምሮ እስከ ትልቁ እርከን ድረስ አራት ክንድ ወርዱም አንድ ክንድ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መሬት ላይ ካለው መሠረት ጀምሮ እስከ ታችኛው እርከን ድረስ ሁለት ክንድ፥ ወርዱም አንድ ክንድ ነው፤ ከትንሹ እርከን ጀምሮ እስከ ትልቁ እርከን ድረስ አራት ክንድ፥ ወርዱም አንድ ክንድ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ባሱዋፐ ቢደ፥ ኮይሮ ደ ጋካናዉ 2 ዋ፤ ላኤን ደይ እት ዋ ያርሽያ ሳኣኮ ሺቅ ዶሚደ፥ 4 ዋ ቄ፤ ቃይካ እት ዋ ያርሽያ ሳኮ ሺቂደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Baasuwaappe biide, koyiro detsaa gakkanaw 2 wad'aa; laa"entso detsay itti wad'aa yarshshiyaa sa'aakko shiik'i doommiide, 4 wad'aa d'ok'k'ee; k'aykka itti wad'aa yarshshiyaa saakko shiik'iide,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) baasaappe biidi koyro yuusho gakkanaas nam7u wadha; nam7anththo yuushoy issi wadha sookko shiiqi doommidi oyddu wadha dhoqqees; qasseka issi wadha giddo shiiqidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባሳፔ ቢዲ ኮይሮ ዩሾ ጋካናስ ናምኡ ዋ፤ ናምኣን ዩሾይ ኢሲ ዋ ሶኮ ሺቂ ዶሚዲ ኦይዱ ዋ ቄስ፤ ቃሴካ ኢሲ ዋ ጊዶ ሺቂዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባሱዋፐ ብድ፥ ኮይሮ ደ ጋካናዉ ቃተይ ናምኡ ዋ፤ ጎምፓይ እስ ዋ። ጉ ደፈ ብድ ግታ ደ ጋካናዉ ቃተይ ኦይዱ ዋ፤ ቃስ ጎምፓይ እስ ዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Baasuwape bidi, koyro dethaa gakanaw dhoqatethay nam7u wadha; gompay issi wadha. Guutha dethaafe bidi gita dethaa gakanaw dhoqatethay oyddu wadha; qassi gompay issi wadha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከቦዩ መሠረት አንሥቶ እስከ ታችኛው ዕርከን ድረስ ሁለት ክንድ ቁመት፣ ሁለት ክንድ ወርድ ያለው ሲሆን፣ ከትንሹ ዕርከን አንሥቶ እስከ ትልቁ ዕርከን ድረስ ደግሞ አራት ክንድ ቁመት፣ አንድ ክንድ ወርድ አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መሬት ላይ ካረፈው መሠረት ተነሥቶ እስከ ታችኛው እርከን ድረስ ከፍታው ሁለት ክንድ፥ ወርዱ አንድ ክንድ ነበር። ከትንሹ እርከን እስከ ትልቁ እርከን ድረስ ከፍታው አራት ክንድ፥ ወርዱ አንድ ክንድ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ምድሪ ጀሚሩ ኽሳዕ እቲ ታሕተዋይ ሕዳግ ክልተ እመት፥ ወርዱ ኸዓ ሓደ እመት እዩ፤ ካብቲ ታሕተዋይ ሕዳግ ጀሚሩ፥ ክሳዕ እቲ መወዳእታ ሕዳግ ድማ፥ ኣርባዕተ እመት ወርዱውን ሓደ እመት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ምድሪ ጀሚሩ ኽሳዕ እቲ ታሕታይ ሕዳግ ክልተ እመት፡ ወርዱ ኸኣ ሓደ እመት እዩ። ካብቲ ታሕታይ ሕዳግ ጀሚሩ ኽሳዕ እቲ መወዳእታ ሕዳግ ድማ ኣርባዕተ እመት፡ ወርዱስን ሓደ እመት እዩ።