Ezekiel 42:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ሰለስተ ደርቢ ነበሩ፣ ከም ኣዕኑድ ኣጸድ ግና ኣዕኑድ ኣይነበሮምን። ስለዚ እቲ ህንጻ ካብቲ ታሕተዋይን ማእከላይን ካብ መሬት ዝያዳ ድኽነት ነይርዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሦስትም ደርብ ተሠርተው ነበርና፥ በአደባባዩም እንዳሉት አዕማድ፥ አዕማድ አልነበሩላቸውምና ስለዚህ ከመካከለኞቹና ከታችኞቹ ይልቅ ጠባብ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሦስትም ደርብ ተሠርተው ነበርና፥ በአደባባዩም እንዳሉት አዕማድ፥ አዕማድ አልነበሩላቸውምና ስለዚህ ላይኞቹ ከመካከለኞቹና ከታችኞቹ ይልቅ ጠባብ ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሦስት ደርብ ተሠርተው ነበርና፥ በአደባባዩም እንዳሉት አዕማድ፥ አዕማድ አልነበሩአቸውም፥ ስለዚህ ላይኞቹ ከመካከለኞቹና ከታችኞቹ ይልቅ ጠባብ ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኡንቱንቱ ሄዙ ፖቅያን ደእያ ክፍለቱ ቆሞዋንቱፐ ጋርሳዋንቱነ ግዶ ዛዋን ደእያ ክፍለቱ ጹምያ ድራዉ ካረ ዳባባን ደእያ ሀራ ጎለቱዋዳን፥ ኡንቱንቶ ቱሳይ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay unttunttu heezzu pook'iyaan de'iyaa kifiletuu k'omowanttuppe garssawanttunne gido zawaan de'iyaa kifiletuu s'uumiyaa diraw kare dabaabaan de'iyaa hara golletuwaadan, unttunttoo tuussay baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse istti heedzdzu pooqe gidida gishshassanne kare dabaaban diza hara keeththata mala isttas tuussay baynda gishshassa; hessa gishshas bollara diza pooqe kifileti garsa baggan diza pooqe kifiletappe xuummeettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኢስቲ ሄ ፖቄ ጊዲዳ ጊሻሳኔ ካሬ ዳባባን ዲዛ ሃራ ኬታ ማላ ኢስታስ ቱሳይ ባይንዳ ጊሻሳ፤ ሄሳ ጊሻስ ቦላራ ዲዛ ፖቄ ኪፊሌቲ ጋርሳ ባጋን ዲዛ ፖቄ ኪፊሌታፔ ጹሜቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ፖቅያስ ቦላ ባጋ ክፍለት ግዶ ክፍለታፐነ ጋርሳ ባጋ ክፍለታፐ ፁምያ ግሾ፥ ካረ ዳባባን ደእያ ሀራ ኬታዳ ኤንታዉ ቱስ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He pooqiyas bolla bagga kifileti gido kifiletapenne garsa bagga kifiletape xuummiya gisho, kare dabaaban de7iya hara keethatada entaw tuussi baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አደባባዮቹ ዐምዶች ሲኖሯቸው፣ በሦስተኛው ደርብ ላይ ያሉት ክፍሎች ግን ዐምድ የላቸውም። ስለዚህ የወለላቸው ስፋት በታችኛውና በመካከለኛው ደርብ ካሉት ክፍሎች ይልቅ ጠበብ ያለ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱም በሦስት ፎቆች የተሠሩ ሲሆኑ እንደ ውጪው አደባባይ ሕንጻዎች ዐምዶች አልነበሩአቸውም። ስለዚህ የላይኛው ፎቅ ክፍሎች ከሁለተኛው ፎቅና ከምድር ቤቱ ክፍሎች ይልቅ ወደ ውስጥ ገባ ያሉ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳተን ሰለስተ ደርቢ እየን እሞ፥ ኣዕምዲስ ኸምተን ናይ ዓፀድ ኣዕምዲ ኣይነበረንን፤ ስለዙይ ካብ ምድሪ ቤት ሒዙ እተን ላዕለዎት ክፍልታት ኣባይቲ፥ ካብተን ታሕተዎትን ማእኸለዎትን ይፀባ ነበራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳተን ሰለስተ ደርቢ እየን እሞ፡ ኣዕኑድሲ ኸምተን ናይ ኣጸድ ኣዕኑድ የብለንን። ስለዚ ኻብ ምድሪ ቤት ሒዙ እተን ላዕሎት ክፍልታት ኣባይቲ ኻብተን ታሕቶትን ማእከሎትን ይጸባ እየ። |