Ezekiel 42:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብኣርባዕቲኡ ሸነኻቱ ዓቀኖ፣ ኣብ ዙርያኣ መንደቕ ነበሮ፣ ንውሓቱ ሓሙሽተ ሚእቲ ሻምብቆ፣ ስፍሓቱ ድማ ሓሙሽተ ሚእቲ፣ ኣብ መንጎ መቕደስን እቲ ዘይቅዱስ ቦታን ምፍልላይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአራቱም ወገን ለካ፤ የተቀደሰውንና ያልተቀደሰውን ይለይ ዘንድ ርዝመቱ አምስት መቶ ክንድ፥ ወርዱም አምስት መቶ ክንድ የሆነ ቅጥር በዙሪያው ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በአራቱ ወገን ለካው። የተቀደሰውንና ያልተቀደሰውን ይለይ ዘንድ ርዝመቱ አምስት መቶ ክንድ ወርዱም አምስት መቶ ክንድ የሆነ ቅጥር በዙሪያው ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአራቱ አቅጣጫ ለካ፤ የተቀደሰውንና ያልተቀደሰውን ለመለየት ርዝመቱ አምስት መቶ ክንድ ወርዱም አምስት መቶ ክንድ የሆነ ቅጥር በዙሪያው ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋዳን ኦደ፥ እ ኦይዱ ባጋቱዋካ ልኬዳ። አ ዩሹዋን 500 ዋ አዱቂደ፥ 500 ዋ አክያ ድርሳ ግምቢ ደኤ። ሄ ግምቢ ጌሻ ሳኣ የንኮ ጮ ሳኣፐ ሻካናሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaadan ootsiide, I oyddu baggatuwaakka likkeedda. Aa yuushshuwaan 500 wad'aa aduk'k'iide, 500 wad'aa aakkiyaa dirssaa gimbbii de'ee. He gimbbii geeshsha sa'aa yenkko c'oo sa'aappe shaakkanaassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa mala ooththidi izi oyddu baggatakka mizaanides. Iza yuushon 500 wadha aduqqidi, 500 wadha aakkiza dirsa gimbey dees. He gimbey geeshshasoho hankko coo sohoppe shaakkanaassa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ማላ ኦዲ ኢዚ ኦይዱ ባጋታካ ሚዛኒዴስ። ኢዛ ዩሾን 500 ዋ ኣዱቂዲ፥ 500 ዋ ኣኪዛ ዲርሳ ጊምቤይ ዴስ። ሄ ጊምቤይ ጌሻሶሆ ሃንኮ ጮ ሶሆፔ ሻካናሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳዳ ኦድ፥ እ ኦይዱ ባጋ ኡባ ዋስ። እያ ዩሹዋን እቻሹ ፄቱ ዋ አዱቅያ፥ ቃስ እቻሹ ፄቱ ዋ ዳልግያ ድርሳ ግምበይ ደኤስ። ሄ ግምበይ ጌሻ በሳነ ጮ በሳ ሻካናሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessada oothidi, I oyddu baggaa ubbaa wadhis. Iya yuushuwan ichashu xeetu wadha aduqiya, qassi ichashu xeetu wadha dalgiya dirsa gimbey de7ees. He gimbey geeshsha bessanne coo bessaa shaakanaasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ በአራቱም ማእዘን ለካው፤ የተቀደሰውን ስፍራ ከሌላው የሚለይ በዙሪያው ግንብ ነበረ፤ የግንቡም ርዝመት አምስት መቶ ክንድ ሲሆን፣ ወርዱ አምስት መቶ ክንድ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተቀደሰውና በተራው ቦታ መካከል ለመለየት ቤተ መቅደሱን የሚከልለው ግንብ ርዝመቱ አምስት መቶ ክንድ፥ ወርዱ አምስት መቶ ክንድ ሆነ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ኣብ ዙርያኡ ዘሎ መንደቕ፥ በርባዕቲኡ ወገን ኣመቶ፤ ምንዋሑ ሓሙሽተ ሚእቲ እመት፥ ወርዱ ኸዓ ሓሙሽተ ሚእቲ እመት ኮነ፤ እዙይ ነቲ ቕዱስ ካብቲ ዘይቅዱስ ዝፈሊ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኣብ ዙርያኡ ዘሎ መንደቕ በርባዕቲኡ ወገን ኣመቶ፡ ምንዋሑ ሓሙሽተ ሚእቲ፡ ወርዱ ኸኣ ሓሙሽተ ሚእቲ ዀነ። እዚ ነቲ ቅዱስ ካብቲ ዘይቅዱስ ዚፈሊ እዩ። |