Ezekiel 42:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብኣርባዕቲኡ ሸነኻቱ ዓቀኖ፣ ኣብ ዙርያኣ መንደቕ ነበሮ፣ ንውሓቱ ሓሙሽተ ሚእቲ ሻምብቆ፣ ስፍሓቱ ድማ ሓሙሽተ ሚእቲ፣ ኣብ መንጎ መቕደስን እቲ ዘይቅዱስ ቦታን ምፍልላይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በአ​ራ​ቱም ወገን ለካ፤ የተ​ቀ​ደ​ሰ​ው​ንና ያል​ተ​ቀ​ደ​ሰ​ውን ይለይ ዘንድ ርዝ​መቱ አም​ስት መቶ ክንድ፥ ወር​ዱም አም​ስት መቶ ክንድ የሆነ ቅጥር በዙ​ሪ​ያው ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በአራቱ ወገን ለካው። የተቀደሰውንና ያልተቀደሰውን ይለይ ዘንድ ርዝመቱ አምስት መቶ ክንድ ወርዱም አምስት መቶ ክንድ የሆነ ቅጥር በዙሪያው ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአራቱ አቅጣጫ ለካ፤ የተቀደሰውንና ያልተቀደሰውን ለመለየት ርዝመቱ አምስት መቶ ክንድ ወርዱም አምስት መቶ ክንድ የሆነ ቅጥር በዙሪያው ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋዳን ኦደ፥ እ ኦይዱ ባጋቱዋካ ልኬዳ። አ ዩሹዋን 500 ዋ አዱቂደ፥ 500 ዋ አክያ ድርሳ ግምቢ ደኤ። ሄ ግምቢ ጌሻ ሳኣ የንኮ ጮ ሳኣፐ ሻካናሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaadan ootsiide, I oyddu baggatuwaakka likkeedda. Aa yuushshuwaan 500 wad'aa aduk'k'iide, 500 wad'aa aakkiyaa dirssaa gimbbii de'ee. He gimbbii geeshsha sa'aa yenkko c'oo sa'aappe shaakkanaassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa mala ooththidi izi oyddu baggatakka mizaanides. Iza yuushon 500 wadha aduqqidi, 500 wadha aakkiza dirsa gimbey dees. He gimbey geeshshasoho hankko coo sohoppe shaakkanaassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ማላ ኦዲ ኢዚ ኦይዱ ባጋታካ ሚዛኒዴስ። ኢዛ ዩሾን 500 ዋ ኣዱቂዲ፥ 500 ዋ ኣኪዛ ዲርሳ ጊምቤይ ዴስ። ሄ ጊምቤይ ጌሻሶሆ ሃንኮ ጮ ሶሆፔ ሻካናሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳዳ ኦድ፥ እ ኦይዱ ባጋ ኡባ ዋስ። እያ ዩሹዋን እቻሹ ፄቱ ዋ አዱቅያ፥ ቃስ እቻሹ ፄቱ ዋ ዳልግያ ድርሳ ግምበይ ደኤስ። ሄ ግምበይ ጌሻ በሳነ ጮ በሳ ሻካናሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessada oothidi, I oyddu baggaa ubbaa wadhis. Iya yuushuwan ichashu xeetu wadha aduqiya, qassi ichashu xeetu wadha dalgiya dirsa gimbey de7ees. He gimbey geeshsha bessanne coo bessaa shaakanaasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በአራቱም ማእዘን ለካው፤ የተቀደሰውን ስፍራ ከሌላው የሚለይ በዙሪያው ግንብ ነበረ፤ የግንቡም ርዝመት አምስት መቶ ክንድ ሲሆን፣ ወርዱ አምስት መቶ ክንድ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በተቀደሰውና በተራው ቦታ መካከል ለመለየት ቤተ መቅደሱን የሚከልለው ግንብ ርዝመቱ አምስት መቶ ክንድ፥ ወርዱ አምስት መቶ ክንድ ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ኣብ ዙርያኡ ዘሎ መንደቕ፥ በርባዕቲኡ ወገን ኣመቶ፤ ምንዋሑ ሓሙሽተ ሚእቲ እመት፥ ወርዱ ኸዓ ሓሙሽተ ሚእቲ እመት ኮነ፤ እዙይ ነቲ ቕዱስ ካብቲ ዘይቅዱስ ዝፈሊ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ኣብ ዙርያኡ ዘሎ መንደቕ በርባዕቲኡ ወገን ኣመቶ፡ ምንዋሑ ሓሙሽተ ሚእቲ፡ ወርዱ ኸኣ ሓሙሽተ ሚእቲ ዀነ። እዚ ነቲ ቅዱስ ካብቲ ዘይቅዱስ ዚፈሊ እዩ።