Ezekiel 42:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ከምዚ በለኒ። መስዋእቲ እኽልን መስዋእቲ ሓጢኣትን መስዋእቲ በደልን ድማ፤ እቲ ቦታ ቅድስቲ እዩ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም አለኝ፥ “በልዩ ስፍራ አን​ጻር በሰ​ሜ​ንና በደ​ቡብ በኩል ያሉ ዕቃ ቤቶች፥ እነ​ርሱ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቀ​ርቡ የሳ​ዶቅ ልጆች ካህ​ናቱ ከሁሉ ይልቅ የተ​ቀ​ደ​ሰ​ውን ምግብ የሚ​በ​ሉ​ባ​ቸው ቤቶች ናቸው። ስፍ​ራው ቅዱስ ነውና በዚያ የተ​ቀ​ደ​ሰ​ውን ነገር፥ የእ​ህ​ሉን ቍር​ባን፥ የኀ​ጢ​አ​ቱ​ንና የበ​ደ​ሉን መሥ​ዋ​ዕት ያኖ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም አለኝ። በልዩ ስፍራ አንጻር በሰሜንና በደቡብ በኩል ያሉ ዕቃ ቤቶች፥ እነርሱ ወደ እግዚአብሔር የሚቀርቡ ካህናት ከሁሉ ይልቅ የተቀደሰውን ምግብ የሚበሉባቸው ቤቶች ናቸው። ስፍራው ቅዱስ ነውና በዚያ የተቀደሰውን ነገር የእህሉን ቍርባን የኃጢአቱንና የበደሉን መሥዋዕት ያኖራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም አለኝ፦ በልዩ ስፍራ አንጻር በሰሜንና በደቡብ በኩል ያሉ ዕቃ ቤቶች፥ እነርሱ ወደ ጌታ የሚቀርቡ ካህናት ከሁሉ ይልቅ የተቀደሰውን ምግብ የሚበሉባቸው ቤቶች ናቸው። ስፍራው ቅዱስ ነውና በዚያ የተቀደሰውን ነገር የእህሉን ቁርባን የኃጢአቱንና የበደሉን መሥዋዕት ያኖራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ሄ ብታኒ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀዋንቱ ክፍለቱ፥ ሁጲሳናነ ገድሳና ጌሻ ጎልያ ካረ ዳባባኮ ጼልያዋንቱ ቄሳቱ ዋ ክፍለቱዋ። ኡንቱንቱ ግዶን መና ጎዳ ስንን ኦያ ቄሳቱ ኡባፐ አዳ ጌሻ ቁማ ማና። ሄ ክፍለቱ ጌሻ ግዴዳ ድራዉ፥ ኡባፐ አዳ ጌሻ እሞታ፥ ሄዋንቱነ ካ ያርሹዋ፥ ናጋራ ያርሹዋነ ናቁዋ ያርሹዋ ኡባ፥ ኡንቱንቱ ሄዋን ዎና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, he bitanii taana hawaadan yaageedda; «Hawanttu kifiletuu, huup'issananne gedissanna Geeshsha Golliyaa kare dabaabaakko s'eelliyaawanttu k'eesetuwaa kifiletuwaa. Unttunttu giddon Med'inaa Godaa sintsan ootsiyaa k'eesatuu ubbaappe aad'd'eeda geeshsha k'umaa maana. He kifiletuu geeshsha gideedda diraw, ubbaappe aad'd'eeda geeshsha imotaa, hewanttunne katsaa yarshshuwaa, nagaraa yarshshuwaanne naak'uwaa yarshshuwaa ubbaa, unttunttu hewan wotsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye he bitaney tana, «Hayti kifileti, pudeha baggaranne dugeha baggara Xoossa Keeththa kare dabaabaakko xeellizayti qeeseta kifileta. Istta giddon GODAA sinththan ooththiza qeeseti ubbaafe aadhdhida geeshsha quma maana. He kifileti geesh gidida gishshas, ubbaafe aadhdhida geeshsha imota, heytikka kaththa yarsho, nagara yarshonne qoho yarsho ubbaa istti hessan woththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሄ ቢታኔይ ታና፥ «ሃይቲ ኪፊሌቲ፥ ፑዴሃ ባጋራኔ ዱጌሃ ባጋራ ጾሳ ኬ ካሬ ዳባባኮ ጼሊዛይቲ ቄሴታ ኪፊሌታ። ኢስታ ጊዶን ጎዳ ሲንን ኦዛ ቄሴቲ ኡባፌ ኣዳ ጌሻ ቁማ ማና። ሄ ኪፊሌቲ ጌሽ ጊዲዳ ጊሻስ፥ ኡባፌ ኣዳ ጌሻ ኢሞታ፥ ሄይቲካ ካ ያርሾ፥ ናጋራ ያርሾኔ ቆሆ ያርሾ ኡባ ኢስቲ ሄሳን ዎና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ኡራይ ታኮ፥ “ፆሳ ኬ ዳባባ ስንን፥ ፑደሀ ባጋንነ ዱገሀ ባጋን ደእያ ክፍለት ካህነታሳ። ሄ ክፍለታ ግዶን ጎዳ ስንን ኦያ ካህነት ኡባፈ ጌሻ ካ ማና። ሄ ክፍለት ጌሽ ግድያ ግሾ፥ ኡባፈ ጌሻ እሞታ፥ ሄስካ ካ ያርሾ፥ ናጋራ ያርሾነ ናቆ ያርሾ ኤንቲ ያን ዎና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He uray taako, “Xoossa keethaa dabaaba sinthan, pudeha bagganinne dugeha baggan de7iya kifileti kahinetassa. He kifileta giddon Godaa sinthan oothiya kahineti ubbaafe geeshsha kathaa maana. He kifileti geeshshi gidiya gisho, ubbaafe geeshsha imota, hessika katha yarsho, nagara yarshonne naaqo yarsho enti yan wothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እንዲህ አለኝ፤ “ከቤተ መቅደሱ አደባባይ ፊት ለፊት ያሉት የሰሜኑና የደቡቡ ክፍሎች የካህናቱ ሲሆኑ፣ እነዚህም በእግዚአብሔር ፊት የሚቀርቡት ካህናት እጅግ የተቀደሱትን ቍርባኖች የሚበሉባቸው ናቸው። በዚያም እጅግ የተቀደሱትን ቍርባኖች ማለት የእህሉን ቍርባን፣ የኀጢአቱን ቍርባን፣ የበደሉን ቍርባን ያስቀምጣሉ፤ ቦታው ቅዱስ ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያም ሰው እንዲህ አለኝ፦ “ከቤተ መቅደሱ ባዶ ቦታ ፊት ለፊት በሰሜንና በደቡብ ያሉት ክፍሎች የተቀደሱ ናቸው። የተቀደሱበት ምክንያት ወደ እግዚአብሔር የሚቀርቡት ካህናት የተቀደሱ ቊርባኖችን የሚበሉባቸው ቦታዎች ስለ ሆኑ ነው፤ ቦታዎቹም የተቀደሱ በመሆናቸው የእህል ቊርባን፥ የኃጢአት ማስተስረያ ቊርባንና ለበደል የሚቀርብ መሥዋዕትን ያኖሩባቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በለኒውን፥ እዘን ኣብ ቅድሚ እቲ ጥራሑ ዘሎ ቦታ፥ ናይ ሰሜንን ደቡብን ክፍልታት ኣባይቲ፥ ቅዱሳት ክፍልታት ኣባይቲ እየን፤ ኣብአን እቶም ናብ እግዚኣብሄር ዝቐርቡ ኻህናት፥ ነቲ የመና ቅዱስ ነገር ክበልዑ እዮም። ቅዱስ ቦታ እዩ እሞ፥ ኣብኡ ነቲ የመና ቅዱስ ነገር መስዋእቲ እኽልን፥ መስዋእቲ ሓጢኣትን፥ መስዋእቲ በደልን ከንብሩ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 በለኒውን፡ እዘን ኣብ ቅድሚ እቲ ንኣምፊ ዘሎ ቦታ ናይ ሰሜንን ደቡብን ክፍልታት ኣባይቲ ቅዱሳት ክፍልታት ኣባይቲ እየን። ኣብኤን እቶም ናብ እግዚኣብሄር ዚቐርቡ ኻህናት ነቲ ኣዝዩ ቅዱስ ነገር ኪበልዑ እዮም። ቅዱስ ቦታ እዩ እሞ፡ ኣብኡ ነቲ ኣዝዩ ቅዱስ ነገር መስዋእቲ እኽልን መስዋእቲ ሓጢኣትን መስዋእቲ ዕዳን ኬንብሩ እዮም።