Ezekiel 42:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ብቕድሚኦም ዝነበረ መውጽኢ መገዲ ኸኣ፡ ከም መልክዕ እተን ብሰሜን ገጸን ዚርከባ ኽፍልታት፡ ማዕረኦም ንውሓት፡ ክንዲኦም ገፊሕ እዩ። ኵሉ መውጽኢታቶም ድማ ከም ኣገባባቶምን ከም ኣፍደገታቶምን ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በስ​ተ​ፊ​ታ​ቸ​ውም የነ​በረ መን​ገድ በሰ​ሜን በኩል እንደ ነበ​ረው እንደ ዕቃ ቤቶቹ መን​ገድ አም​ሳል ነበር። ርዝ​መ​ታ​ቸ​ውም፥ ወር​ዳ​ቸ​ውም፥ መው​ጫ​ቸ​ውም፥ ሥር​ዐ​ታ​ቸ​ውም፥ መዝ​ጊ​ያ​ዎ​ቻ​ቸ​ውም በዚ​ያው ልክ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በስተ ፊታቸውም የነበረ መንገድ በሰሜን በኩል እንደ ነበረው እንደ ዕቃ ቤቶቹ መንገድ ምስያ ነበረ። ርዝመታቸውም ወርዳቸውም መውጫቸውም ሥርዓታቸውም መዝጊያዎቻቸውም በዚያው ልክ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በፊታቸው የነበረው መንገድም በሰሜን በኩል ያሉትን ክፍሎች ይመስል ነበር። ርዝመታቸውም፥ ወርዳቸውም፥ መውጫቸውም አቀማመጣቸውና መግቢያዎቻቸውም ተመሳሳይ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጎልያ ክፍለቱዋ ስንን አሳይ ሀመትያ ኦጊ ደኤ። ሄ ጎሊ ሁጲሳ ባጋን ደእያ ጎልያና እት ማላ፤ አዱሳተይ፥ አኮተይ፥ ክፍለቱነ ፐንገቱ ኡባይ እት ማላ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He golliyaa kifiletuwaa sintsan Asay hamettiyaa ogii de'ee. He Gollii huup'issa baggan de'iyaa golliyaana itti mala; adussatetsay, aakotetsay, kifiletuunne penggetuu ubbay itti mala.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He keeththa kifileta sinththan asay hemettiza ogey dees. He keeththay pudeha baggan diza keeththara issi mala; adussateththay, aahoteththay, kifiletinne pengeti ubbay issi gina.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ኬ ኪፊሌታ ሲንን ኣሳይ ሄሜቲዛ ኦጌይ ዴስ። ሄ ኬይ ፑዴሃ ባጋን ዲዛ ኬራ ኢሲ ማላ፤ ኣዱሳቴይ፥ ኣሆቴይ፥ ኪፊሌቲኔ ፔንጌቲ ኡባይ ኢሲ ጊና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ኬ ክፍለታ ስንን ኦገይ ደኤስ። ሄ ኬይ ቆሞ ባጋን ደእያ ኬራ እስ ግና፤ አዱሳተይ፥ ዳልጋተይ፥ ክፍለትነ ፐንገት ኡባይ እስ ግና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He keethaa kifileta sinthan ogey de7ees. He keethay qommo baggan de7iya keethara issi gina; adussatethay, dalgatethay, kifiletinne pengeti ubbay issi gina.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከፊት ለፊታቸውም መተላለፊያ መንገድ አለ። እነዚህ በሰሜን በኩል ካሉት ክፍሎች ጋር ተመሳሳይ ሲሆኑ፣ ርዝመትና ወርዳቸው፣ መውጫና መጠናቸው አንድ ዐይነት ነበር፤ በሰሜን በኩል እንዳሉት በሮች፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በክፍሎቹም ፊት ለፊት መተላለፊያ ነበር፤ ክፍሎቹ ልክ በሰሜን በኩል እንዳሉት ክፍሎች ርዝመትና ወርዳቸው፥ መውጫዎቻቸውና የበሮቻቸው አቀማመጥ ተመሳሳይ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ቅድሚአን ከዓ፥ ከምቲ ናብ ሰሜን ዘብል ክፍልታት ኣባይቲ መተሓላለፊ ነበረ፤ ምንዋሐንን ወርደንን መውፅኢአንን ስርዓተንን ደገአንን ማዕረ ማዕረ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ቅድሚኤን ከኣ፡ ከምቲ ናብ ሰሜን ዜብል ክፍልታት ኣባይቲ መተሓላለፊ ኣሎ፡ ምንዋሔንን ወርደንን፡ መውጽኢኤንን ስርዓተንን ደጊኤንን ማዕረ ማዕረ እዩ።