Ezekiel 42:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ብቕድሚኦም ዝነበረ መውጽኢ መገዲ ኸኣ፡ ከም መልክዕ እተን ብሰሜን ገጸን ዚርከባ ኽፍልታት፡ ማዕረኦም ንውሓት፡ ክንዲኦም ገፊሕ እዩ። ኵሉ መውጽኢታቶም ድማ ከም ኣገባባቶምን ከም ኣፍደገታቶምን ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በስተፊታቸውም የነበረ መንገድ በሰሜን በኩል እንደ ነበረው እንደ ዕቃ ቤቶቹ መንገድ አምሳል ነበር። ርዝመታቸውም፥ ወርዳቸውም፥ መውጫቸውም፥ ሥርዐታቸውም፥ መዝጊያዎቻቸውም በዚያው ልክ ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በስተ ፊታቸውም የነበረ መንገድ በሰሜን በኩል እንደ ነበረው እንደ ዕቃ ቤቶቹ መንገድ ምስያ ነበረ። ርዝመታቸውም ወርዳቸውም መውጫቸውም ሥርዓታቸውም መዝጊያዎቻቸውም በዚያው ልክ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በፊታቸው የነበረው መንገድም በሰሜን በኩል ያሉትን ክፍሎች ይመስል ነበር። ርዝመታቸውም፥ ወርዳቸውም፥ መውጫቸውም አቀማመጣቸውና መግቢያዎቻቸውም ተመሳሳይ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጎልያ ክፍለቱዋ ስንን አሳይ ሀመትያ ኦጊ ደኤ። ሄ ጎሊ ሁጲሳ ባጋን ደእያ ጎልያና እት ማላ፤ አዱሳተይ፥ አኮተይ፥ ክፍለቱነ ፐንገቱ ኡባይ እት ማላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He golliyaa kifiletuwaa sintsan Asay hamettiyaa ogii de'ee. He Gollii huup'issa baggan de'iyaa golliyaana itti mala; adussatetsay, aakotetsay, kifiletuunne penggetuu ubbay itti mala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He keeththa kifileta sinththan asay hemettiza ogey dees. He keeththay pudeha baggan diza keeththara issi mala; adussateththay, aahoteththay, kifiletinne pengeti ubbay issi gina. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ኬ ኪፊሌታ ሲንን ኣሳይ ሄሜቲዛ ኦጌይ ዴስ። ሄ ኬይ ፑዴሃ ባጋን ዲዛ ኬራ ኢሲ ማላ፤ ኣዱሳቴይ፥ ኣሆቴይ፥ ኪፊሌቲኔ ፔንጌቲ ኡባይ ኢሲ ጊና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ኬ ክፍለታ ስንን ኦገይ ደኤስ። ሄ ኬይ ቆሞ ባጋን ደእያ ኬራ እስ ግና፤ አዱሳተይ፥ ዳልጋተይ፥ ክፍለትነ ፐንገት ኡባይ እስ ግና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He keethaa kifileta sinthan ogey de7ees. He keethay qommo baggan de7iya keethara issi gina; adussatethay, dalgatethay, kifiletinne pengeti ubbay issi gina. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከፊት ለፊታቸውም መተላለፊያ መንገድ አለ። እነዚህ በሰሜን በኩል ካሉት ክፍሎች ጋር ተመሳሳይ ሲሆኑ፣ ርዝመትና ወርዳቸው፣ መውጫና መጠናቸው አንድ ዐይነት ነበር፤ በሰሜን በኩል እንዳሉት በሮች፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በክፍሎቹም ፊት ለፊት መተላለፊያ ነበር፤ ክፍሎቹ ልክ በሰሜን በኩል እንዳሉት ክፍሎች ርዝመትና ወርዳቸው፥ መውጫዎቻቸውና የበሮቻቸው አቀማመጥ ተመሳሳይ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቅድሚአን ከዓ፥ ከምቲ ናብ ሰሜን ዘብል ክፍልታት ኣባይቲ መተሓላለፊ ነበረ፤ ምንዋሐንን ወርደንን መውፅኢአንን ስርዓተንን ደገአንን ማዕረ ማዕረ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቅድሚኤን ከኣ፡ ከምቲ ናብ ሰሜን ዜብል ክፍልታት ኣባይቲ መተሓላለፊ ኣሎ፡ ምንዋሔንን ወርደንን፡ መውጽኢኤንን ስርዓተንን ደጊኤንን ማዕረ ማዕረ እዩ። |