Ezekiel 41:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ናብ ውሽጢ ኣትዩ፡ ክልተ እመት ዚኸውን ዓንዲ ማዕጾ ዓቀኖ። እቲ ማዕጾ ድማ ሽዱሽተ እመት፤ ስፍሓት እቲ ማዕጾ ድማ ሾብዓተ እመት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ውስ​ጥም ገባ፤ የመ​ግ​ቢ​ያ​ው​ንም የግ​ንብ አዕ​ማድ ወርድ ሁለት ክንድ አድ​ርጎ ለካ፤ የመ​ግ​ቢ​ያ​ውም ወርድ ስድ​ስት ክንድ ነበረ፤ የመ​ግ​ቢ​ያ​ውም ግንብ ወርድ በዚህ ወገን ሰባት ክንድ፥ በዚ​ያም ወገን ሰባት ክንድ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ውስጥም ገባ፥ የመግቢያውንም የግንብ አዕማድ ወርድ ሁለት ክንድ አድርጎ ለካ፤ የመግቢያውም ወርድ ስድስት ክንድ ነበረ፥ የመግቢያውም ግንብ ወርድ በዚህ ወገን ሰባት ክንድ በዚያም ወገን ሰባት ክንድ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ውስጥም ገብቶ የመግቢያውን ዓምድ ወርድ ሁለት ክንድ፥ የመግቢያውም ወርድ ስድስት ክንድ ነበረ፥ የመግቢያውም ግንብ ወርድ ሰባት ክንድ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ቆልኦ ገሌዳ። ሄ ገልያ ፐንግያ ጎዳ ኦርዶተ ልክና 2 ዋ ግዴዳ። ፐንግያ ጎምፓይ 6 ዋ ግዴዳ፤ ሀድርሳናነ ኡሸቻና ደእያ ጎዳቱዋ አኮተይ ላፑን ላፑን ዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, k'ol"o geleedda. He geliyaa penggiyaa godaa orddotetsaa likkina 2 wad'aa gideedda. Penggiyaa gomppay 6 wad'aa gideedda; haddirssananne ushechchanna de'iyaa godatuwaa aakotetsay laappun laappun wad'aa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye qol7a gelides. Hee geliza penge godaa ordeteththaa wadhdhiin nam7u nam7u wadha gidides. Pengeza aahoteththay usuppun wadha gidides; hadirsaranne ushachchara diza godata aahoteththay laappun laappun wadha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ቆልኣ ጌሊዴስ። ሄ ጌሊዛ ፔንጌ ጎዳ ኦርዴቴ ዋን ናምኡ ናምኡ ዋ ጊዲዴስ። ፔንጌዛ ኣሆቴይ ኡሱፑን ዋ ጊዲዴስ፤ ሃዲርሳራኔ ኡሻቻራ ዲዛ ጎዳታ ኣሆቴይ ላፑን ላፑን ዋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳፈ ጉየ፥ ቆልአ ገልስ። ቆልአ ገልያ ኦግያ ዋን፥ ናምኡ ዋ ግድስ፤ ጎምፓይ ኡሱፑን ዋ ግድስ፤ ሀድርሳራነ ኡሻቻራ ደእያ ጎዳታ ጎምፓይ ላፑን ዋ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye, qol7a gelis. Qol7a geliya ogiya wadhin, nam7u wadha gidis; gompay usupun wadha gidis; haddirsaranne ushachara de7iya godata gompay laapun wadha gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ወደ ውስጥ ገባ፤ የመግቢያውን ዐምዶች ለካ፤ የእያንዳንዱም ወርድ ሁለት ክንድ ነበር። የመግቢያውም ወርድ ስድስት ክንድ ሲሆን፣ ግራና ቀኝ ወጣ ወጣ ያሉት ግንቦች ወርድ ደግሞ ሰባት ክንድ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም አልፎ ወደ ውስጠኛው ክፍል ገባ፤ ወደ እርሱ የሚያስገባውንም መተላለፊያ ሲለካው ርዝመቱ ሁለት ክንድ ወርዱ ስድስት ክንድ ሆነ፤ በግራና ቀኝ የሚገኙትም ግንቦች የእያንዳንዱ ውፍረት ሰባት ክንድ ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ድሕሪዙይ ናብ ውሽጢ ኣተወ እሞ፥ ንመንደቕ እታ ኣፍ ደገ ኽልተ እመት፥ ነታ ኣፍ ደገ ኸዓ ሽዱሽተ እመት፥ ወርዲ እታ ኣፍ ደገውን ሸውዓተ እመት ኣመቶ።
Amharic Tigrinya 2011 ድሕርዚ ናብ ውሽጢ ኣተወ እሞ ንሰቕሰቕ እታ ኣፍ ደገ ኽልተ እመት፡ ነታ ኣፍ ደገ ኸኣ ሹድሽተ እመት፡ ወርዲ እታ ኣፍ ደገውን ሾብዓተ እመት ኣመቶ።