Ezekiel 41:18 — Compare Translations
10 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብኪሩቤልን ኣግራብ ስየ ድማ ተሰሪሑ፡ ኣብ መንጎ ኪሩቤልን ኪሩቤልን ኦም ስየ ነበረት። ነፍሲ ወከፍ ኪሩቤል ድማ ክልተ ገጽ ነበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኪሩቤልና የዘንባባው ዛፎች ተቀርጸውበት ነበር፤ የዘንባባውም ዛፍ ከኪሩብና ከኪሩብ መካከል ነበረ፤ ለእያንዳዱም ኪሩብ ሁለት ፊት ነበረው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ኪሩቤልና የዘንባባው ዛፎች ተቀርጸውበት ነበር፤ የዘንባባውም ዛፍ ከኪሩብና ከኪሩብ መካከል ነበረ፤ ለእያንዳንዱም ኪሩብ ሁለት ፊት ነበረው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኪሩቤልና በዘንባባ ዛፎች የተሠራ ነበር፤ በኪሩብና በኪሩብ መካከል የዘንባባ ዛፍ ነበረ፤ እያንዳንዱም ኪሩብ ሁለት ፊቶች ነበሩት። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ክፍለታ ዩሾን፥ ዛምባ ምንነ ክሩበታ ምስለይ አሌቀትስ። ሄ ዛምባ ም ምስለት አሌቀትዳይ ናምኡ ክሩበታፐ ግዶና። ክሩበታስ ናምኡ ናምኡ ሶምኦይ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kifileta yuushon, zamba mithaninne kiruubeta misiley alleeqetis. He zamba mitha misileti alleeqetiday nam7u kiruubetape giddona. Kiruubetas nam7u nam7u som7oy de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኪሩቤልና የዘንባባ ዛፍ ተቀርጸውበት ነበር፤ የዘንባባ ዛፎቹ የተቀረጹት በኪሩብና በኪሩብ መካከል ነበር። እያንዳንዱም ኪሩብ ሁለት ፊት ነበረው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በመለበጃውም ላይ ያለው ቅርጽ የዘንባባ ዛፎችና የኪሩቤል ስዕል ነበር፤ በክፍሉም ዙሪያ የዘንባባና የኪሩቤል ሥዕሎች ተሰባጥረው ተስለውበታል፤ እያንዳንዱም ኪሩብ ሁለት ፊቶች ነበሩት፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኪሩቤልን ስየን ተቐሪፅዎ ነበረ፤ ኣብ መንጎ ኪሩቤልን፥ ኪሩቤልን ከዓ ሓንቲ ስየ ነበረት፤ ነፍሲ ወከፍ ኪሩቤል ከዓ ኸክልተ ገፅ ነበሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪሩቤልን ስየን ተቐሪጽዎ ኣሎ። ኣብ መንጎ ኪሩቤልን ኪሩቤልን ከኣ ሓንቲ ስየ ኣላ። ነፍሲ ወከፍ ኪሩቤል ከኣ ከክልተ ገጽ ኣለዎ። |