Ezekiel 41:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንውሓት እቲ ህንጻ ድማ ምስቲ ብድሕሪኡ ዝነበረ ፍሉይ ቦታ፡ መጋረጃታቱ ድማ ብሓደ ሸነኽን በቲ ኻልእ ሸነኽን፡ ሚእቲ እመት፡ ምስ ውሽጣዊ ቤተ መቕደስን ኣደባባይ ኣጸድን ዓቀኖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደኋላውም በአለው በልዩ ስፍራ አንጻር የነበረውን የግቢውን ርዝመት፥ በዚህና በዚያ ከነበሩት ከግንቦቹ ጋር አንድ መቶ ክንድ አድርጎ ለካ፤ የውስጡንም መቅደስ፥ የአዳራሹንም መዛነቢያዎች ለካ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ኋላውም ባለው በልዩ ስፍራ አንጻር የነበረውን የግቢውን ርዝመት በዚህና በዚያም ከነበሩት ከግንቦቹ ጋር አንድ መቶ ክንድ አድርጎ ለካ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ኋላውም ባለው በተለየው ስፍራ አንጻር የነበረውን የሕንጻውን ርዝመት በዚህና በዚያ የነበሩትን መተላለፊያዎች ጨምሮ ለካ፥ አንድ መቶ ክንድ ነበር። የቤተ መቅደሱ ውስጠኛው ክፍል፥ የአደባባዩ መተላለፊያዎች፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላኡ ባጋናካ ደእያ አያ ሳአቱዋ ጉጂደ፥ አዋይ ዉልያ ባጋና ደእያ ጎልያ ልክና 100 ዋ ግዴዳ። ጌሻ ጎልያ ጌሻ ሳአይ፥ አ ቆልኡነ አ ባራንዳይ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laa"u bagganakka de'iyaa aad'd'iyaa sa'atuwaa gujjiide, away wulliyaa baggana de'iyaa golliyaa likkina 100 wad'aa gideedda. Geeshsha Golliyaa Geeshsha Sa'ay, Aa k'ol"uunne Aa barandday |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u baggarakka diza kanththiza sohota gujjidi arshey wulliza baggara diza keeththa adussateththaa wadhdhides; histtiin xeetu wadha gidides. Xoossa Keeththa Geeshsha sohoy, iza qol7aynne iza daaranchchay |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናምኡ ባጋራካ ዲዛ ካንዛ ሶሆታ ጉጂዲ ኣርሼይ ዉሊዛ ባጋራ ዲዛ ኬ ኣዱሳቴ ዋዴስ፤ ሂስቲን ጼቱ ዋ ጊዲዴስ። ጾሳ ኬ ጌሻ ሶሆይ፥ ኢዛ ቆልኣይኔ ኢዛ ዳራንቻይ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናምኡ ባጋራ ደእያ አያ በሳታ ጉጅድ፥ ዉሎሀ ባጋራ ደእያ ኬ አዱሳተ ዋን፥ ፄቱ ዋ ግድስ። ፆሳ ኬ ጌሻ በሳይ፥ እያ ቆልአይነ እያ ባራንዳይ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nam7u baggara de7iya aadhiya bessata gujidi, wuloha baggara de7iya keetha adussatethaa wadhin, xeetu wadha gidis. Xoossaa keetha Geeshsha Bessay, iya qol7aynne iya baranday |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ከቤተ መቅደሱ በስተ ጀርባ ከግቢው ትይዩ ያለውን ሕንጻ ለካ፤ ይህም በግራና በቀኝ ያሉትን መተላለፊያዎች የሚጨምር ሲሆን፣ ርዝመቱ አንድ መቶ ክንድ ነበር። የውጩ መቅደስና የውስጡ መቅደስ ከአደባባዩ ትይዩ ያለው መተላለፊያ በረንዳ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሁለቱም በኩል ያሉትን መተላለፊያዎች ጨምሮ በምዕራብ በኩል ያለውን የሕንጻውን ርዝመት ሲለካው አንድ መቶ ክንድ ሆነ። የቤተ መቅደሱ መተላለፊያ፥ ቅዱሱ ስፍራና ወደ ውስጥ ዘልቆ የሚገኘው ቅድስተ ቅዱሳን፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ ነቲ ኣብ ቅድሚት እቲ ፍሉይ ዝኾነ ቦታ፥ ክሳዕ እቲ ብወገን ድሕሪት ዘሎ ህንፃን፥ ነቲ በዙይን በቱይን ዘሎ መተሓላለፊኡን ኣመቶ፤ ምንዋሑ ድማ ሚእቲ እመት ኮነ። እታ ውሽጣዊት መቕደስን እቲ ገበላታት እቲ ዓፀድን፥ ናብ ቤተ መቕደስ እተእቱ ኽፍሊ፥ መቕደስ፥ ቅድስተ ቅዱሳን፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ ነቲ ኣብ ቅድሚት እቲ ንኣምፉ ዝዀነ ቦታ ኽሳዕ እቲ ብወገን ድሕሪት ዘሎ ህንጻን፡ ነቲ በዝን በትን ዘሎ መተሓላለፊኡን ኣመቶ፡ ምንዋሑ ድማ ሚእቲ እመት ኰነ። እታ ውሽጣዊት መቕደስን እቲ ገበላታት እቲ ኣጸድን፡ |