Ezekiel 41:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስፍሓት ቅድሚት እታ ቤትን እቲ ብሸነኽ ምብራቕ ዘሎ ጽምው ዝበለ ቦታን ድማ ሚእቲ እመት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም በምሥራቅ በኩል የነበረውን የቤተ መቅደሱንና የልዩውን ስፍራ ወርድና ቁመት አንድ መቶ ክንድ አድርጎ ለካ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም በምሥራቅ በኩል የነበረውን የመቅደሱንና የልዩውን ስፍራ ወርድ አንድ መቶ ክንድ አድርጎ ለካ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቤቱና በምሥራቅ በኩል የነበረው የተለየው ስፍራ ስፋት አንድ መቶ ክንድ ሆነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ ጌሻ ጎልያ ጎምፓይ ላኡ መላ ሳአቱዋ ጉጂደ ልክና፥ 100 ዋ አኬ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Away doliyaa baggana de'iyaa Geeshsha Golliyaa gomppay laa"u mela sa'atuwaa gujjiide likkina, 100 wad'aa aakkee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Arshe kessa baggara diza Xoossa Keeththaa aahoteththay nam7u mela sohota gujjidi wadhdhiin xeetu wadha aakkees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣርሼ ኬሳ ባጋራ ዲዛ ጾሳ ኬ ኣሆቴይ ናምኡ ሜላ ሶሆታ ጉጂዲ ዋን ጼቱ ዋ ኣኬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዶሎሀ ባጋራ ደእያ ፆሳ ኬ ጎምፓይ ናምኡ ካይሳ በሳታ ጉጅድ ዋን ፄቱ ዋ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Doloha baggara de7iya Xoossaa keetha gompay nam7u kaysa bessata gujidi wadhin xeetu wadha gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በምሥራቅ በኩል የቤተ መቅደሱ ግቢ ስፋት፣ ከቤተ መቅደሱ ፊት ለፊት ያለውን ስፍራ ጨምሮ አንድ መቶ ክንድ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከቤተ መቅደሱም በምሥራቅ በኩል ባለው በር ፊት ለፊት ያለው ርዝመት በሁለቱም አቅጣጫ ያሉትን ክፍት ቦታዎች ጨምሮ መቶ ክንድ ሆነ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቅድሚት እታ ቤት ምስ ናይ እቲ ናብ ምብራቕ ኣቢሉ ዘሎ ፍሉይ ቦታ፥ ወርዱ ሚእቲ እመት ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቅድሚት እታ ቤት ምስ ናይ እቲ ናብ ምብራቕ ኣቢሉ ንኣምፊ ዘሎ ቦታ፡ ወርዱ ሚእቲ እመት እዩ። |