Ezekiel 41:10 — Compare Translations

9 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ መንጎ እተን ክፍልታት ድማ ኣብ ዙርያ እታ ቤት ብዅሉ ሸነኽ ዕስራ እመት ስፍሓት ነበሮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዕቃ ቤቶ​ቹም መካ​ከል ወርዱ በቤቱ ዙሪያ ሁሉ ሃያ ክንድ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚህም በባዶው ስፍራ አንዱ በሰሜን በኩል አንዱም በደቡብ በኩል የጓዳዎች መግቢያ ነበረ የባዶውም ስፍራ ወርድ በዙሪያ አምስት ክንድ ነበረ። በመቅደሱም ዙሪያ ወርዱ ሀያ ክንድ የሆነ ልዩ ስፍራ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በቤቱም ዙሪያ ወርዱ ሀያ ክንድ የሆነ በጓዳዎቹ መካከል ባዶ ስፍራ ነበረ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ካህነታ ክፍልያፐ ግዶን ደኤስ፤ እያ ኦርደተይ ላታሙ ዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) kahineta kifiliyape giddon de7ees; iya ordetethay laatamu wadha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በካህናቱ ክፍሎች መካከል ያለ ሲሆን፣ ስፋቱ በቤተ መቅደሱ ዙሪያ ሃያ ክንድ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ መንጎ እተን ክፍልታት ኣባይቲ ድማ፥ ብዙርያ እታ ቤት ዐዕስራ እመት ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ መንጎ እተን ክፍልታት ኣባይቲ ድማ ብዙርያ እታ ቤት ዔዕስራ እመት እዩ።