Ezekiel 40:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ መጋረጃ እቲ ኣፍ ደገ እውን ካብ ውሽጢ ሓደ ሻምብቆ ዓቀኖ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በስተውስጥም ያለውን የበሩን ደጀሰላም አንድ ዘንግ አድርጎ ለካ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በስተ ውስጥም ያለውን የበሩን ደጀ ሰላም አንድ ዘንግ አድርጎ ለካ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በውስጥ ያለውን የበሩን መተላለፊያ ለካ አንድ ዘንግ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሄ ብታኒ ገልያሳ ባራንዳ ልኬዳ፤ 8 ዋ ግዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, he bitanii geliyaasaa baranddaa likkeedda; 8 wad'aa gideedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye gelizasora kanththi biza daaranchchaa wadhdhides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጌሊዛሶራ ካን ቢዛ ዳራንቻ ዋዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ኡራይ ገልያ በሳ ባራንዳ ዋን፥ ሆስፑን ዋ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He uray geliya bessaa barandaa wadhin, hospun wadha gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የመግቢያውን በር መተላለፊያውን በረንዳ ለካ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሰውየውም የመግቢያውን መተላለፊያ ሲመትር ስምንት ክንድ ሆኖ አገኘው፤ የግንቦቹ ስፋት ሁለት ክንድ ሆነ፤ የበሩ መተላለፊያ ወደ ቤተ መቅደሱ የሚያመራ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ብወገን ውሽጢ ዘሎ ገበላ እታ ደገ ኣመተ፤ ሓንቲ ዘንጊውን ኮነ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ብወገን ውሽጢ ዘሎ ገበላ እታ ደገ ኣመተ፡ ሓንቲ ሻምብቆውን ኰነ። |