Ezekiel 40:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ናብታ ናብ ምብራቕ እትጥምት ኣፍ ደገ መጸ፣ ብደረጃታ ደይቡ ድማ ነቲ ሓደ ሻምብቆ ዝገፍሐ ኣፍደገ እቲ ኣፍ ደገ ዓቀኖ። እቲ ኻልኣይ ኣፍደገ እቲ ደገ ድማ ሓደ ሻምብቆ ዝስፍሓቱ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ምሥራቅ ወደሚመለከተውም በር መጣ፤ በሰባቱም ደረጃዎች ላይ ወጣ፤ በበሩ በኩል ያለውንም የመድረኩን ወለል ወርዱን አንድ ዘንግ አድርጎ ለካ፤ የሁለተኛውም ወለል ወርድ አንድ ዘንግ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ምሥራቅ ወደሚመለከተውም በር መጣ በደረጃዎቹም ላይ ወጣ፥ በበሩ በኩል ያለውንም የመድረኩን ወለል ወርዱን አንድ ዘንግ አድርጎ ለካ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ፊቱ ወደ ምሥራቅ ወደሚመለከተው በር መጣ፥ በደረጃዎቹም ወጥቶ በበሩ በኩል ያለውን የቤቱን መግቢያ ወለል ወርዱን ለካ አንድ ዘንግ ነበር፥ የሌላኛውም የቤቱ መግቢያ ወለል ወርድ አንድ ዘንግ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ አዋይ ዶልያ ባጋና ደእያ ድርሳ ፐንግያኮ ቤዳ። ደቱዋ ፑደ ከሲደ፥ ፐንግያ ጎጭላ ልክና 6 ዋ ግዴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, away doliyaa baggana de'iyaa dirssaa penggiyaakko beedda. Detsatuwaa pude kesiide, penggiyaa goc'c'illaa likkina 6 wad'aa gideedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye arshe kessa baggara diza dirsa pengeekko bides. Kechchata kezidi geliza pengeza madirake wadhdhides; izas geesay usuppun wadha gidides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣርሼ ኬሳ ባጋራ ዲዛ ዲርሳ ፔንጌኮ ቢዴስ። ኬቻታ ኬዚዲ ጌሊዛ ፔንጌዛ ማዲራኬ ዋዴስ፤ ኢዛስ ጌሳይ ኡሱፑን ዋ ጊዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ዶሎሀ ባጋራ ደእያ ድርሳ ፐንግያኮ ብስ። ደ ከይድ፥ ገልያ ፐንግያ ዋያ ዎደ ኡሱፑን ዋ ግድስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, doloha baggara de7iya dirsa pengiyako bis. Dethaa keyidi, geliya pengiya wadhiya wode usupun wadha gidis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም በምሥራቅ ትይዩ ወዳለው በር መጣ፤ ደረጃዎቹን ወጥቶ የበሩን መግቢያ መድረክ ለካ፤ ቁመቱም አንድ ዘንግ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ በስተምሥራቅ በኩል ወዳለው የቅጽር በር አልፎ ሄደ፤ ደረጃውንም ወጥቶ ከጫፉ የመድረኩን ወለል ሲለካ አንድ ዘንግ ሆነ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ ናብታ ኣብ ወገን ምብራቕ ዘላ ደገ መፀ፥ ብደረጃታታ ኸዓ ደየበ፤ ነታ መድረኽ እታ ደገ ድማ ኣመታ፥ ወርዳ ሓንቲ ዘንጊ ነበረ፤ እታ ኻልአይቲውን ወርዳ ሓንቲ ዘንጊ ኾነት። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕርዚ ናብታ ኣብ ወገን ምብራቕ ዘላ ደገ መጸ፡ ብደረጃታታ ኸኣ ደየበ። ነታ መድረኽ እታ ደገ ድማ ኣመታ፡ ወርዳ ሓንቲ ሻምብቆ ዀነት፡ እታ ኻልኣይቲውን ወርዳ ሓንቲ ሻምብቆ። |