Ezekiel 40:46 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ንሰሜን እትጥምት ክፍሊ ድማ ነቶም ኣገልግሎት መሰውኢ ዚሕልዉ ካህናት እያ። ካብ ደቂ ሌዊ ንእግዚኣብሄር ኬገልግልዎ ዝቐርቡ ደቂ ጻዶቅ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ሰሜ​ንም የሚ​መ​ለ​ከ​ተው ቤት መሠ​ዊ​ያ​ዉን ለማ​ገ​ል​ገል ለሚ​ተጉ ካህ​ናት ነው፤ እነ​ዚህ ከሌዊ ልጆች መካ​ከል ያገ​ለ​ግ​ሉት ዘንድ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ቀ​ርቡ የሳ​ዶቅ ልጆች ናቸው” አለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ሰሜንም የሚመለከተው ቤት መሠዊያውን ለማገልገል ለሚተጉ ካህናት ነው፤ እነዚህ ከሌዊ ልጆች መካከል ያገለግሉት ዘንድ ወደ እግዚአብሔር የሚቀርቡ የሳዶቅ ልጆች ናቸው አለኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወደ ሰሜን የሚመለከተው ቤት መሠዊያውን ለሚጠብቁ ካህናት ነው፤ እነዚህ ከሌዊ ልጆች መካከል እንዲያገለግሉት ወደ ጌታ የሚቀርቡ የሳዶቅ ልጆች ናቸው።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሁጲሳ ባጋ ጼልያ ክፍሊ ቃይ ያርሽያሳን ኦያ ቄሳቱ ዋ። ቄሳቱ ኡባይ ጻዶቃ ያራፐ የለቴዳ ሌዋቱዋ፤ መና ጎዳኮ ሺቂደ፥ አስ ኦናዉ በሲኖ ጌተቴዳዌ ኡንቱንቱ ጻላላ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Huup'issa bagga s'eelliyaa kifilii k'ay yarshshiyaasan ootsiyaa k'eesetuwaa. K'eesetuu ubbay S'aadook'a yaraappe yeletteedda Leewatuwaa; Med'inaa Godaakko shiik'iide, aassi ootsanaw bessiino geetetteeddawe unttunttu s'alala» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Pudeha bagga xeelliza kifiley qasse yarshizason ooththiza qeesetayssa. Qeeseti ubbay Saadooqe zareppe yelettida Leweta; GODAAKKO shiiqidi ooththanaas besseettes geetettiday istta xalla» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፑዴሃ ባጋ ጼሊዛ ኪፊሌይ ቃሴ ያርሺዛሶን ኦዛ ቄሴታይሳ። ቄሴቲ ኡባይ ሳዶቄ ዛሬፔ ዬሌቲዳ ሌዌታ፤ ጎዳኮ ሺቂዲ ኦናስ ቤሴቴስ ጌቴቲዳይ ኢስታ ጻላ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቆሞ ባጋ ስምዳ ክፍለይ ያርሾ በሳን ኦያ ካህነታባ። ካህነት ኡባይ ሳዶቃ ያራፐ የለትዳ ሌወታ፤ ጎዳ ስንን ኤቅድ ኦናዉ በሰይሳት ሀይሳታ ፃላላ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qommo bagga simmida kifiley yarsho bessan oothiya kahinetaba. Kahineti ubbay Saadoqa yaraape yeletida Leeweta; Godaa sinthan eqidi oothanaw besseysati haysata xalaala” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰሜን ትይዩ ያለው ክፍል ደግሞ በመሠዊያው ላይ ለሚያገለግሉ ካህናት ነው። እነዚህም የሳዶቅ ልጆች ሲሆኑ፣ በእግዚአብሔር ፊት ቀርበው ማገልገል የሚችሉ ሌዋውያን እነርሱ ብቻ ናቸው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወደ ሰሜን የሚያመለክተውም ክፍል በመሠዊያው ለማገልገል ኃላፊነት ለተሰጣቸው ካህናት ማረፊያ ነው፤ እነዚህ ሁሉ ካህናት ከሳዶቅ ዘር የተወለዱ ሌዋውያን ሲሆኑ፥ በፊቱ ቆመው እግዚአብሔርን ለማገልገል የተፈቀደላቸው እነርሱ ብቻ ናቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዛ ንሰሜን ኣቢላ ዘላ ኽፍሊ ቤት ድማ፥ ነቶም ኣብታ መሰውኢ ኸገልግሉ ዝነቕሑ ኻህናት እያ፤ ንሳቶም ከገልግልዎ ናብ እግዚኣብሄር ዝቐርቡ፥ ካብ ማእኸል ደቂ ሌዊ፥ ደቂ ሳዶቅ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እዛ ንሰሜን ኣቢላ ዘላ ኽፍሊ ቤት ድማ ነቶም ኣብታ መሰውኢ ኼገልግሉ ዚነቕሑ ኻህናት እያ። ንሳቶም ኬገልግልዎ ናብ እግዚኣብሄር ዚቐርቡ ኻብ ደቂ ሌስ ደቂ ጻዶቅ እዮም።