Ezekiel 40:42 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እተን ኣርባዕተ ሰደቓት ድማ ንውሓት እመትን ፈረቓን ስፍሓት እመትን ፈረቓን ቁመተን ድማ እመትን ፈረቓን ነበራ። ኣብ ልዕሊኡ ድማ ነቲ ዝሓርር መስዋእትን ግዳይን ዝሓረዱሉ መሳርሒታት እውን የቐምጡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውም መሥ​ዋ​ዕት ርዝ​መ​ታ​ቸው አንድ ክንድ ተኩል ወር​ዳ​ቸ​ውም አንድ ክንድ ተኩል ቁመ​ታ​ቸ​ውም አንድ ክንድ የሆኑ፥ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ውን መሥ​ዋ​ዕ​ትና ሌላ​ውን መሥ​ዋ​ዕት የሚ​ያ​ር​ዱ​በ​ትን ዕቃ ያኖ​ሩ​ባ​ቸው ዘንድ፥ ከተ​ጠ​ረበ ድን​ጋይ የተ​ሠሩ አራት ገበ​ታ​ዎች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለሚቃጠለውም መሥዋዕት ርዝመታቸው ክንድ ተኩል ወርዳቸውም ክንድ ተኩል ቁመታቸውም አንድ ክንድ የሆኑ፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና ሌላ መሥዋዕቱን የሚያርዱበትን ዕቃ ያኖሩባቸው ዘንድ፥ ከተጠረበ ድንጋይ የተሠሩ አራት ገበታዎች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለሚቃጠለው መሥዋዕት ርዝመታቸው አንድ ክንድ ተኩል፥ ወርዳቸው አንድ ክንድ ተኩል፥ ቁመታቸው ደግሞ አንድ ክንድ የሆኑ፥ የሚቃጠለውን መሥዋዕትና ሌላ መሥዋዕት የሚያርዱበትን ዕቃዎች የሚያስቀምጡባቸው፥ ከተጠረበ ድንጋይ የተሠሩ አራት ገበታዎች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ጹግያ ያርሹዋ ዎናዉ ጊግሴዳ፥ ሹቻፐ ማሰቲደ ኦሰቴዳ ኦይዱ ጻርጴዛቱ ደኢኖ። ኡንቱንቶ ጌሳይ እት ዋ፤ አዱሳተይ እት ዋነ ታካ፤ ቃይ ጎምፓይካ እት ዋነ ታካ። ጹግያ ያርሹዋነ ሀራ ያርሾቱዋ ኡባ ሹክያ ሚሻቱ ሄ ጻርጴዛቱዋ ቦላን ኡቲኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay s'uuggiyaa yarshshuwaa wotsanaw giigisseedda, shuchchaappe masettiide oosetteedda oyddu s'arp'p'eezatuu de'iino. Unttunttoo geesay itti wad'aa; adusatetsay itti wad'anne takkaad'e; k'ay gomppaykka itti wad'anne takkaad'e. S'uuggiyaa yarshshuwaanne hara yarshshotuwaa ubbaa shukkiyaa miishshatuu he s'arp'p'eezatuwaa bollan uttiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse xuugettiza yarsho woththanaas giigsida, shuchchafe masettidi oosettida oyddu xaraphpheezati deettes. Isttas dhoqqateththay issi wadha; adussateththay issi wadhanne tadhdhako; qasse aahoteththaykka issi wadhanne tadhdhako. Xuugettiza yarshonne hara yarshota ubbaa shukkiza miishshati he xaraphpheezata bollan utteettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ጹጌቲዛ ያርሾ ዎናስ ጊግሲዳ፥ ሹቻፌ ማሴቲዲ ኦሴቲዳ ኦይዱ ጻራጴዛቲ ዴቴስ። ኢስታስ ቃቴይ ኢሲ ዋ፤ ኣዱሳቴይ ኢሲ ዋኔ ታኮ፤ ቃሴ ኣሆቴይካ ኢሲ ዋኔ ታኮ። ጹጌቲዛ ያርሾኔ ሃራ ያርሾታ ኡባ ሹኪዛ ሚሻቲ ሄ ጻራጴዛታ ቦላን ኡቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፁሳ ያርሾ ዎናዉ ጊግስዳ፥ ሹቻፈ ማሰትድ ኦሰትዳ ኦይዱ ፃርጴዛት ደኦሶና። ኤንታዉ አዱሳተይ እስ ዋነ ታካ፤ እስ ዋነ ታካ፤ ዳልጋተይ እስ ዋነ ታካ። ፁሳ ያርሾነ ሀራ ያርሾ ኡባ ሹክያ ሚሸት ሄ ፃርጴዛታ ቦላ ኡቶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xuussa yarsho wothanaw giigisida, shuchafe masetidi oosetida oyddu xarpheezati de7oosona. Entaw adusatethay issi wadhanne takadho; dalgatethay issi wadhanne takadho geesay issi wadhanne takadho. Xuussa yarshonne hara yarsho ubbaa shukiya miisheti he xarpheezata bolla uttoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ለሚቃጠለው መሥዋዕት መገልገያ የሆኑ፣ ከተጠረበ ድንጋይ የተሠሩ አራት ጠረጴዛዎች ነበሩ፤ የእያንዳንዳቸው ርዝመት፣ ወርድና ቁመት አንድ ክንድ ተኩል ነበር፤ በእነዚህም ላይ ለሚቃጠለው መሥዋዕትና ለሌላውም መሥዋዕት ማረጃ የሚሆኑ መሣሪያዎች ይቀመጡባቸው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንደዚሁም ለሚቃጠለው መሥዋዕት ከተጠረበ ድንጋይ የተሠሩ አራት ጠረጴዛዎች ነበሩ፤ ርዝመታቸው አንድ ክንድ ተኩል ወርዳቸው አንድ ክንድ ተኩል፥ ከፍታቸው አንድ ክንድ ነበር፤ እነርሱም ለሚቃጠለውና ለሌሎች መሥዋዕት የማረጃ ዕቃዎች ማስቀመጫነት የሚያገለግሉ ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዝቃፀል መስዋእቲ ዝኸውን ካብ ውቑር እምኒ ዝተገብረ ኣርባዕተ ሰደቓታት ነበሩ፤ ምንዋሑ እመትን ስድርን፥ ወርዱ እመትን ስድርን፥ ምብራኹ ሓደ እመት ነበረ፤ ኣብኡውን ነቲ ዝቃፀል መስዋእትን፥ ንኻልእ መስዋእትን ዝሓርዱሉ መሳርሒ ዘንበሮ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ንመስዋእቲ ምሕራር ዚኸውን ካብ ውቑር እምኒ እተገብረ ኣርባዕተ ሰደቓ ኣሎ። ምንዋሑ እመትን ስድርን፡ ወርዱ እመትን ስድርን፡ ምብራኹ ሓደ እመት እዩ። ኣብኡውን ነቲ ንመስዋእቲ ምሕራርን ንመስዋእትን ዚሐርዱሉ መሳርያ ዚንበሮ እዩ።