Ezekiel 40:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ሰብኣይ ድማ ከምዚ በለኒ፦ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ብዓይንኻ ርአ፡ ብኣእዛንካ ድማ ስማዕ፡ ንልብኻ ድማ ናብቲ ዘርእየካ ዅሉ ኣቕንዕ። ከመይሲ ምእንቲ ከርእየኩም ኢኹም ናብዚ ኣምጺእኩም፤ ንቤት እስራኤል ዝረኣኻዮ ኩሉ ንገሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያም ሰው፥ “የሰው ልጅ ሆይ! ይህን አሳ​ይህ ዘንድ አንተ ወደ​ዚህ መጥ​ተ​ሃ​ልና በዐ​ይ​ንህ እይ፤ በጆ​ሮ​ህም ስማ፤ የማ​ሳ​ይ​ህ​ንም ሁሉ በል​ብህ ጠብቅ፤ የም​ታ​የ​ው​ንም ሁሉ ለእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ንገር” አለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰውዬውም። የሰው ልጅ ሆይ፥ ይህን አሳይህ ዘንድ አንተ ወደዚህ ተመርተሃልና በዓይንህ እይ በጆሮህም ስማ በማሳይህም ሁሉ ላይ ልብህን አድርግ፤ የምታየውንም ሁሉ ለእስራኤል ቤት ንገር አለኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰውዬውም እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ፥ በዓይንህ እይ፥ በጆሮህም ስማ፥ የማሳይህን ሁሉ ልብ ብለህ አስተውል፥ ይህን እንዳሳይህ ወደዚህ ተመርተሃልና የምታየውንም ሁሉ ለእስራኤል ቤት ንገር።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ላ አሳ ናአዉ፥ ኔና ታን ሀ ሳኣ አሄዳዌ ታን ኔና በስያዋ ኡባ ኔን ምንሳ አኬካናሳ። ሄዋ ድራዉ፥ ነ አይፍያን ጼላ፤ ነ ሀይን ስሳ፤ ነ ዎዛናን ዎ። ኔን በእያዋ ኡባ እስራኤልያ አሳዉ ኦዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I taana hawaadan yaageedda; «Laa asaa na'aw, neena taani ha sa'aa aheeddawe taani neena bessiyaawaa ubbaa neeni minisa akeekanaassa. Hewaa diraw, ne ayifiyaan s'eella; ne haytsaan sisa; ne wozanaan wotsa. Neeni be'iyaawaa ubbaa Israa'eeliyaa asaw oda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Addezi tana, «Haysso asa nawu! Ne ayfen xeella; ne hayththan siya; ta nena bessizayssa ubbaa wozinan woththada ezga. Ne haa yiday hayssas gidida gishshas ne be7ida ubbaa Isra7eele keeththas yoota» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣዴዚ ታና፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኔ ኣይፌን ጼላ፤ ኔ ሃይን ሲያ፤ ታ ኔና ቤሲዛይሳ ኡባ ዎዚናን ዎዳ ኤዝጋ። ኔ ሃ ዪዳይ ሃይሳስ ጊዲዳ ጊሻስ ኔ ቤኢዳ ኡባ ኢስራኤሌ ኬስ ዮታ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ታኮ፥ “አሳ ናአዉ፥ ታ ነና ሀ በሳ ኤህዳይ ታ ነና በሲያባ ኡባ ነ ምን አኬካና መላሳ። ሄሳ ግሾ፥ ነ አይፍያን ፄላ፤ ነ ሀይን ስአ፤ ነ ዎዛናን ዎ። ነ በእያባ ኡባ እስራኤለ አሳስ ኦዳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I taako, “Asa na7aw, ta nena ha bessaa ehiday ta nena bessiyaba ubbaa ne mintha akeekana melasa. Hessa gisho, ne ayfiyan xeella; ne haythan si7a; ne wozanan wotha. Ne be7iyaba ubbaa Isra7eele asaas oda” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰውየውም እንዲህ አለኝ፤ “የሰው ልጅ ሆይ፤ በዐይንህ እይ፤ በጆሮህ ስማ፤ የማሳይህንም ሁሉ ልብ ብለህ አስተውል፤ ወደዚህ የመጣኸው ለዚህ ነውና ያየኸውንም ሁሉ ለእስራኤል ቤት ንገር።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰውየውም እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! እዚህ ድረስ እንድትመጣ የተደረገበት ምክንያት እኔ የማሳይህን ሁሉ እንድትረዳ ስለ ሆነ ልብ ብለህ ተመልከት፤ በጥንቃቄም ስማ፤ የምታየውንም ሁሉ ለእስራኤል ሕዝብ ንገራቸው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ ሰብኣይ እዙይ ከዓ፦ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ምእንቲ ኸርእየካ ናብዙይ ተመሪሕኻ ኢኻ እሞ፥ ነቲ ዅሉ ኣነ ዘርእየካ በዒንትኻ ጠምቶ፤ በእዛንካ ድማ ስምዓዮ፤ ብልብኻ ኸዓ ኣቕልበሉ፤ እቲ ዅሉ ዝረአኻዮውን ንቤት እስራኤል ንገሮም” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011 እዚ ሰብኣይ እዚ ኸኣ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ምእንቲ ኸርእየካ፡ ናብዚ ተመሪሕካ ኢኻ እሞ፡ ነቲ ኣብ ዝርእየካ ዘበለ ዂሉ በዒንትኻ ጠምቶ፡ በእዛንካ ድማ ስምዓዮ፡ ብልብኻ ኸኣ ኣቕልበሉ። እቲ ዝርኤኻዮ ዂሉውን ንቤት እስራኤል ንገሮም፡ በለኒ።