Ezekiel 40:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓንዲ ማዕጾታቱ ድማ ናብ ደጋዊ ኣጸድ ነበረ። ኣግራብ ስየ ድማ ኣብ ዓንዲ ማዕጾኣ፡ ብኽልቲኡ ሸነኽን ብኽልቲኡ ሸነኽን ነበሩ፤ ናብኡ ዝድይብ ድማ ሸሞንተ ደረጃታት ነበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የግንቡም አዕማድ ወደ ውጭው አደባባይ ይመለከቱ ነበር፤ በግንቡም አዕማድ ላይ በዚህና በዚያ ወገን የዘንባባ ዛፍ ተቀርጾ ነበር፤ ወደ እርሱም የሚያወጡ ስምንት ደረጃዎች ነበሩት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የግንቡም አዕማድ ወደ ውጭው አደባባይ ይመለከቱ ነበር፤ በግንቡም አዕማድ ላይ በዚህና በዚያ ወገን የዘንባባ ዛፍ ተቀርጾ ነበር፤ ወደ እርሱም የሚያደርሱ ስምንት ደረጃዎች ነበሩት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የግንቡ አዕማድ ወደ ውጭው አደባባይ ይመለከቱ ነበር፤ በግንቡ አዕማድ ላይ በዚህና በዚያ ወገን የዘንባባ ዛፍ ተቀርጾ ነበር፤ መወጣጫውም ስምንት ደረጃዎች ነበሩት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባራንዳይ ካረ ባጋ ዳባባ ጼሌ። ፐንግያ ቦላ ያ ባጋናነ ሀ ባጋና ዛምባ ምስሊ መት ኡቴዳ። ያ ጋያ ሆስፑን ደቱ ደኢኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Barandday kare bagga dabaabaa s'eellee. Penggiyaa bolla ya baggananne ha baggana zambbaa misilii med'etti utteedda. Yaa gatsiyaa hosppun detsatuu de'iino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daaranchchay kare bagga dabaabaa xeellees. Penge bolla he baggaranne ha baggara zamba misley medhetti uttides. Hee gaththiza osppun dhekkati deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳራንቻይ ካሬ ባጋ ዳባባ ጼሌስ። ፔንጌ ቦላ ሄ ባጋራኔ ሃ ባጋራ ዛምባ ሚስሌይ ሜቲ ኡቲዴስ። ሄ ጋዛ ኦስፑን ካቲ ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ባራንዳይ ካረ ባጋ ዳባባ ስንን ደኤስ። ፐንግያ ቦላ ያ ባጋራነ ሀ ባጋራ ዛምባ ምስለይ ደኤስ። ያ ጋያ ሆስፑን ደት ደኦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Baranday kare bagga dabaaba sinthan de7ees. Pengiya bolla ya baggaranne ha baggara zamba misiley de7ees. Yaa gathiya hospun dethati de7oosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መተላለፊያ በረንዳው ከውጩ አደባባይ ትይዩ ነው፤ በዐምዶቹም ላይ የዘንባባ ዛፍ ተቀርጿል፤ እስከ መግቢያው ድረስም ስምንት ደረጃዎች ነበሩት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የመግቢያው ክፍል ከውጪው አደባባይ ጋር ትይዩ ነበር፤ በግድግዳ ዐምዶቹም ላይ በሁለቱም በኩል የዘንባባ ዛፍ ቅርጾች ነበሩ፤ መወጣጫውም ስምንት ደረጃዎች ነበሩት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣዕምዲ ተዛነብ ናብቲ ኣብ ወፃኢ ዘሎ ዓፀድ ኣቢሉ ነበረ፤ ኣብ ርእሲ ኣዕምዳ ኸዓ፥ በዙይን በቱይን ስየታት ነበረ፤ መደያይቦኣውን ሸሞንተ ደረጃ ነበሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣዕኑድ ሰቕሰቓ ናብቲ ኣብ ወጻኢ ዘሎ ኣጸድ ኣቢሉ እዩ፡ ኣብ ርእሲ ኣዕኑዳ ኸኣ በዝን በትን ስየታት ኣሎ፡ መደያይቦኣውን ሾሞንተ ደረጃ እዩ። |