Ezekiel 40:36 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኽፍልታቱን ኣዳራሻቱን መጋረጃኡን መስኮታቱን ብዙርያኡ፡ ንውሓቱ ሓምሳ እመት፡ ስፍሓቱ ድማ ዕስራን ሓሙሽተን እመት ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዕቃ ቤቶቹንና የግንቡን አዕማድ፥ መዛነቢያዎቹንም ለካ፤ በዙሪያውም መስኮቶች ነበሩበት፤ ርዝመቱም አምሳ ክንድ፥ ወርዱም ሃያ አምስት ክንድ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዘበኛ ጓዳዎቹንና የግንቡን አዕማድ መዛነቢያዎቹንም ለካ፤ በዙሪያውም መስኮቶች ነበሩበት፥ ርዝመቱም አምሳ ክንድ ወርዱም ሀያ አምስት ክንድ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጓዳዎቹ፥ የግንቡ አዕማድና መተላለፊያዎቹ ከሌሎቹ ጋር እኩል መጠን ነበራቸው፤ በእርሱና በመተላለፊያዎቹ ዙሪያ መስኮቶች ነበሩ፤ ርዝመቱ አምሳ ክንድ ወርዱ ደግሞ ሀያ አምስት ክንድ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ናግያዋንቱ ክፍለቱ፥ ጎዳቱነ ባራንዳይ ኡባይ ሀራ ድርሳ ፐንገቱዋና እት ማላ። ሄ ድርሳ ፐንግያ ዩሹዋን ማስኮተቱ ደኢኖ። ሄ ፐንግያ አዱሳተይ 50 ዋ፤ ጎምፓይካ 25 ዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Naagiyaawanttu kifiletuu, godatuunne barandday ubbay hara dirssaa penggetuwaanna itti mala. He dirssaa penggiyaa yuushshuwaan maskkootetuu de'iino. He penggiyaa adusatetsay 50 wad'aa; gomppaykka 25 wad'aa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Naagizayta kifileti, godatinne daaranchchay ubbay hara dirsa pengetara issi gina. He dirsa pengeza yuushon maskooteti deettes. He pengeza zoonoy 50 wadha; aahoteththaykka 25 wadha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናጊዛይታ ኪፊሌቲ፥ ጎዳቲኔ ዳራንቻይ ኡባይ ሃራ ዲርሳ ፔንጌታራ ኢሲ ጊና። ሄ ዲርሳ ፔንጌዛ ዩሾን ማስኮቴቲ ዴቴስ። ሄ ፔንጌዛ ዞኖይ 50 ዋ፤ ኣሆቴይካ 25 ዋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናገይሳታ ክፍለት፥ ጎዳትነ ባራንዳይ ሀንኮ ድርሳ ፐንገታራ እስ ግና። ሄ ድርሳ ፐንግያ ዩሾን ማስኮተት ደኦሶና። ሄ ፐንግያ አዱሳተይ እሻታሙ ዋ፤ ጎምፓይ ላታማነ እቻሹ ዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Naageyisata kifileti, godatinne baranday hanko dirsa pengetara issi gina. He dirsa pengiya yuushon maskooteti de7oosona. He pengiya adussatethay ishatamu wadha; gompay laatamanne ichashu wadha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የዘብ ቤቶቹ፣ ወጣ ወጣ ያሉት ግንቦቹና መተላለፊያ በረንዳው መጠናቸው ከሌሎቹ ጋር ተመሳሳይ ነበር፤ በዙሪያውም መስኮቶች ነበሩት። የዚህም ርዝመቱ አምሳ ክንድ ወርዱም ሃያ አምስት ክንድ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የዘብ ማረፊያ ክፍሎቹ፥ የግድግዳ የዐምዶቹና የመግቢያው ክፍል ስፋት እንደ ሌሎቹ ነበር፤ የበሩ የማረፊያ ክፍል ርዝመት ኀምሳ ክንድ፥ ወርዱም ኻያ አምስት ክንድ ነበር፥ በመተላለፊያውም ዙሪያ ሁሉ መስኮቶች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክፍሊ ኣቑሑታን ኣዕምዲ ተዛነብን ገበላታታን ከዓ፥ ከምኡ መሳዅቲውን ብዙርያኣ ነበረ፤ ምንዋሓ ሓምሳ እመት፥ ወርዳ ድማ ዕስራን ሓሙሽተን እመት ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቃቤታታን ኣዕኑድ ሰቕሰቓን ገበላታታን ከኣ ከምኡ፡ መሳዂቲውን ብዙርያኣ ኣሎ። ምንዋሓ ሓምሳ እመት፡ ወርዳ ድማ ዕስራን ሓሙሽተን እመት እዩ። |