Ezekiel 40:30 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኣብ ዙርያኡ ዘሎ ኣዳራሽ ድማ ዕስራን ሓሙሽተን እመት ዝንውሓቱ፡ ስፍሓቱ ድማ ሓሙሽተ እመት ነበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዙሪያውም ደጀ ሰላሞች ነበሩ፤ ርዝመታቸውም ሃያ አምስት ክንድ፥ ወርዳቸውም አምስት ክንድ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዙሪያውም ደጀ ሰላሞች ነበሩ፤ ርዝመታቸውም ሀያ አምስት ክንድ ወርዳቸውም አምስት ክንድ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዙሪያውም መተላለፊያዎች ነበሩ፤ ርዝመታቸው ሀያ አምስት ክንድ ወርዳቸው ደግሞ አምስት ክንድ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ ዩሹዋን ባራንዳቱ ደኢኖ፤ ኡንቱንቱ አዱሳተይ 25 ዋ፤ ጎምፓይካ 5 ዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa yuushshuwaan baranddatuu de'iino; unttunttu adusatetsay 25 wad'aa; gomppaykka 5 wad'aa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Iza yuushon daaranchchati deettes; istta zoonoy 25 wadha; aahoteththaykka 5 wadha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዛ ዩሾን ዳራንቻቲ ዴቴስ፤ ኢስታ ዞኖይ 25 ዋ፤ ኣሆቴይካ 5 ዋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ድርሳ ፐንገይ ዩሹዋን ባራንዳት ደኦሶና፤ ኤንታ አዱሳተይ ላታማነ እቻሹ ዋ፤ ጎምፓይ እቻሹ ዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He dirsa pengey yuushuwan barandati de7oosona; enta adussatethay laatamanne ichashu wadha; gompay ichashu wadha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በውስጠኛው አደባባይ ዙሪያ ያሉት የመግቢያው በር መተላለፊያ በረንዳዎቹ ርዝመት ሃያ አምስት ክንድ ሲሆን፣ ወርዳቸው ደግሞ አምስት ክንድ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዙሪያውም ኻያ አምስት ክንድ ርዝመትና አምስት ክንድ ወርድ ያላቸው መተላለፊያዎች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዕስራን ሓሙሽተን እመት ዝምንዋሑ፡ ሓሙሽተ እመት ከኣ ዝወርዱ ገበላታት ብዙርያኣ ኣሎ። |