Ezekiel 40:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብኡ ኣምጽኣኒ፡ እንሆ ድማ፡ መልክዑ ከም ኣስራዚ ዚመስል፡ ኣብ ኢዱ መስመር ልሕጺ እንጣጢዕ፡ በትሪ መዐቀኒ ዝሓዘ ሰብኣይ ነበረ። ኣብ ኣፍ ደገ ድማ ደው በለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደዚያም አመጣኝ፤ እነሆም መልኩ እንደሚያንፀባርቅ ናስ መልክ የመሰለ አንድ ሰው በዚያ ነበረ፤ በእጁም የተልባ እግር ገመድና የመለኪያ ዘንግ ነበረ፤ እርሱም በበሩ አጠገብ ቆሞ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደዚያም አመጣኝ፥ እነሆም፥ መልኩ እንደ ናስ መልክ የመሰለ አንድ ሰው በዚያ ነበረ፥ በእጁም የተልባ እግር ገመድና የመለኪያ ዘንግ ነበረ፤ እርሱም በበሩ አጠገብ ቆሞ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደዚያም አመጣኝ፥ እነሆ፥ መልኩ ናስ የመሰለ አንድ ሰው በዚያ ነበረ፥ በእጁም የተልባ እግር ገመድና የመለኪያ ዘንግ ይዞ ነበረ፤ እርሱም በበሩ አጠገብ ቆሞ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ታና ያ አኪደ አፌዳ፤ ታን ናስያ ብራታዳን ጶልያ እት ብታንያ በኣድ። ሄ ብታኒ ሊኑዋፐ ኦሰቴዳ ሜትርያነ ልክያ ጻምኣ ኦይቂደ፥ ድርሳ ፐንገን ኤቄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I taana yaa akkiide afeeda; taani naasiyaa birataadan p'ooliyaa itti bitaniyaa be'aad. He bitanii liinuwaappe oosetteedda meetiriyaanne likkiyaa S'am"aa oyk'k'iide, dirssaa penggen ek'k'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi tana hee efides; histtiin tani xarqimala misatiza issi as be7adis; izi laynoppe oosettida wodoronne wadha mith ba kushen oykkidi geliza penge bolla eqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ታና ሄ ኤፊዴስ፤ ሂስቲን ታኒ ጻርቂማላ ሚሳቲዛ ኢሲ ኣስ ቤኣዲስ፤ ኢዚ ላይኖፔ ኦሴቲዳ ዎዶሮኔ ዋ ሚ ባ ኩሼን ኦይኪዲ ጌሊዛ ፔንጌ ቦላ ኤቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ታና ያ ኤፍን ታኒ ናሰ ብራታዳ ጶልያ እስ አድያ በአስ። ሄ ኡራይ ሊኖፐ ኦሰትዳ ዎዶሮነ ዋ ፃምአ ኦይክድ፥ ድርሳ ፐንግያ ማታን ኤቅስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I tana yaa efin taani naase biratada phooliya issi addiya be7as. He uray liinope oosetida wodoronne wadha xam7a oykidi, dirsa pengiya matan eqis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደዚያ ወሰደኝ፤ እነሆ መልኩ ናስ የሚመስል ሰው አየሁ፤ እርሱም የሐር ገመድና መለኪያ ዘንግ በእጁ ይዞ በመግቢያው በር ላይ ቆሞ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወደዚያ ሲወስደኝም እንደ ነሐስ የሚያበራ መልክ ያለውን አንድ ሰው አየሁ፤ እርሱም ከበፍታ የተሠራ ገመድና መለኪያ ዘንግ ይዞ በቅጽሩ በር አጠገብ ቆሞ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብኣ ኸዓ ወሰደኒ፤ እንሆ ድማ ኸም ነሃስ ዝትርኢቱ ሰብኣይ፥ ገመድ ልሕፂ እንጣጢዕን፥ ዝእምተሉ ዘንግን ኣብ ኢዱ ሒዙ፥ ኣብታ ደገ ደው ኢሉ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንብኣ ኸኣ ወሰደኒ፡ እንሆ ድማ፡ ከም ኣስራዚ ዝትርኢቱ ሰብኣይ፡ ናይ ልሕጺ እንጣጢዕ ገመድን ዚእምተሉ ዘንግን ኣብ ኢዱ ሒዙ፡ ኣብታ ደገውን ደው ኢሉ ነበረ። |