Ezekiel 40:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድሚ ኣምላኽ ናብ ምድሪ እስራኤል ኣምጽኣኒ፡ ኣብ ጥቓኡ ድማ ከም መንደቕ ከተማ ብደቡብ ኣብ ዝነበረ ኣዝዩ ነዊሕ እምባ ደው ኣበለኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእግዚአብሔር ራእይ ወደ እስራኤል ምድር አመጣኝ፤ እጅግም በረዘመ ተራራ ላይ አኖረኝ፤ በዚያም ላይ እንደ ከተማ ሆኖ የተሠራ ነገር በፊቴ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእግዚአብሔር ራእይ ወደ እስራኤል ምድር አመጣኝ እጅግም በረዘመ ተራራ ላይ አኖረኝ፥ በዚያም ላይ በደቡብ ወገን እንደ ከተማ ሆኖ የተሠራ ነገር ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእግዚአብሔር ራእይ ወደ እስራኤል ምድር አመጣኝ፥ እጅግም በረዘመ ተራራ ላይ አኖረኝ፥ በዚያም በደቡብ በኩል ከተማ የሚመስል ሕንፃ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳ ሳጻን እ ታና እስራኤልያ ቢታ አፊደ፥ እት ዳሮ ቃ ደርያ ሁጲያን ኤሴዳ። ሄ ደርያፐ ገድሳ ባጋና ካታማ ማላትያ ግምቢያ ጎለቱዋ በኣድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossaa sas'aan I taana Israa'eeliyaa biittaa afiide, itti daro d'ok'k'a deriyaa huup'iyaan esseedda. He deriyaappe gedissa baggana katamaa malatiyaa gimbbiyaa golletuwaa be'aad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xoossa ajjuutan izi tana Isra7eele biitta efidi dhoqqa zuma bolla woththides; he zumaappe dugeha baggara katama misatiza gimbe keeththata be7adis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾሳ ኣጁታን ኢዚ ታና ኢስራኤሌ ቢታ ኤፊዲ ቃ ዙማ ቦላ ዎዴስ፤ ሄ ዙማፔ ዱጌሃ ባጋራ ካታማ ሚሳቲዛ ጊምቤ ኬታ ቤኣዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆሳይ ታና ቆንጨን እስራኤለ ቢታ ኤፍድ፥ እስ ዙማ ቦላ ኤስስ። ሄ ዙማፐ ዱገሀ ባጋራ ዳሮ ኬ ኬፀትዳ ካታማ ዳንያባ በአስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xoossay tana qoncethan Isra7eele biitta efidi, issi zuma bolla essis. He zumaape dugeha baggara daro keethi keexetida katama daaniyaba be7as. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእግዚአብሔር ራእይ ወደ እስራኤል ምድር አመጣኝ፤ ከፍ ባለ ተራራ ላይ አኖረኝ፤ ከተራራውም በስተ ደቡብ፣ ከተማ የሚመስሉ ሕንጻዎች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእግዚአብሔርም ራእይ ወስዶ በእስራኤል ምድር በአንድ ከፍተኛ ተራራ ላይ አኖረኝ፤ እዚያም አንድ ብዙ ቤቶች የተሠሩበትን ከተማ የሚመስል ከተራራው በስተደቡብ በኩል አየሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብናይ እግዚኣብሄር ራእይ ናብታ ምድሪ እስራኤል ወሰደኒ፤ ኣብ ነዊሕ እምባ ኸዓ ኣንበረኒ፤ ኣብኡውን ብወገን ደቡብ ከም ህኑፅ ከተማ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብራእይ ኣምላኽ ናብታ ሃገር እስራኤል ወሰደኒ፡ ኣብ ነዊሕ ከረን ከኣ ኣንበረኒ። ኣብኡውን ብወገን ደቡብ ከም ህኑጽ ከተማ ነበረ። |