Ezekiel 40:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ናብ ደጋዊ ኣጸድ ኣምጽኣኒ፣ እንሆ ድማ ኣብ ዙርያ እቲ ኣጸድ እተሰርሐ ክፍልታትን ጽርግያን ነበረ። ሰላሳ ክፍልታት ኣብቲ ጽርግያ ነበራ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ውስጠኛው አደባባይም አገባኝ፤ እነሆም በአደባባዩ ዙሪያ የተሠሩ ዕቃ ቤቶችና ወለል ነበሩ፤ በወለሉም ላይ ሠላሳ ዕቃ ቤቶች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ ውጭውም አደባባይ አመጣኝ፥ እነሆም፥ በአደባባዩ ዙሪያ የተሠሩ ዕቃ ቤቶችና ወለል ነበሩ፤ በወለሉም ላይ ሠላሳ ዕቃ ቤቶች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚያም ወደ ውጪው አደባባይ አመጣኝ፥ እነሆ በአደባባዩ ዙሪያ የተሠሩ ዕቃ ቤቶችና ወለል ነበሩ፤ በወለሉም ላይ ሠላሳ ዕቃ ቤቶች ነበሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ሄ ብታኒ ታና ካረ ዳባባኮ አፌዳ። ሄዋን ታን ዳባባ ዩሹዋን ሹቻ ሂጸቴዳ ባሱዋነ ሄ ባሱዋ ዩሹዋን ኬጸቴዳ ሀታሙ ክፍለቱዋ በኣድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, he bitanii taana kare dabaabaakko afeeda. Hewan taani dabaabaa yuushshuwaan shuchchaa hiis's'etteedda baasuwaanne he baasuwaa yuushshuwaan kees'etteedda hattamu kifiletuwaa be'aad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye addezi kare bagga zago tana efides; heen zagoza yuushon yochcha shuchchi yegetti uttida simerettizasohota be7adis; istta yuushonkka 30 kifileti deettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኣዴዚ ካሬ ባጋ ዛጎ ታና ኤፊዴስ፤ ሄን ዛጎዛ ዩሾን ዮቻ ሹቺ ዬጌቲ ኡቲዳ ሲሜሬቲዛሶሆታ ቤኣዲስ፤ ኢስታ ዩሾንካ 30 ኪፊሌቲ ዴቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ኡራይ ታና ካረ ዳባባኮ ኤፍስ። ያን ታኒ ዳባባ ዩሾን ደእያ ሹች ሂፀትዳ ባሱዋነ ሄ ባሱዋ ኬፀትዳ ሀስታሙ ክፍለታ በአስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He uray tana kare dabaabako efis. Yan taani dabaaba yuushon de7iya shuchi hiixetida baasuwanne he baasuwa keexetida hastamu kifileta be7as. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ወደ ውጩ አደባባይ አመጣኝ፤ እዚያም በአደባባዩ ዙሪያ የተሠሩ ክፍሎችና ድንጋይ የተነጠፈበት መመላለሻ አየሁ፤ በመመላለሻውም ዙሪያ ሠላሳ ክፍሎች ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያ በኋላ ሰውዬው ወደ ውጪው አደባባይ አመጣኝ፤ በአደባባዩ ዙሪያ የድንጋይ ንጣፍና ክፍሎች ነበሩ ከንጣፉም ፊት ለፊት ሠላሳ ክፍሎች ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብቲ ወፃኢ ዓፀድ ድማ ወሰደኒ፤ እንሆ ኸዓ ኣብኡ ኽፍልታት ኣባይቲ ነበረ፤ ዙርያ እቲ ዓፀድውን ብእምኒ ተነፂፉ ነበረ፤ ኣብቲ እምኒ እተነፀፎ ድማ ሰላሳ ኽፍሊ ቤት ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናብቲ ወጻኢ ኣጸድ ድማ ወሰደኒ፡ እንሆ ኸኣ፡ ኣብኡ ኽፍልታት ኣባይቲ ነበረ፡ ዙርያ እቲ ኣጸድውን ብእምኒ ተነጺፉ ነበረ። ኣብቲ እምኒ እተነጽፎ ድማ ሰላሳ ኽፍሊ ቤት ነበረ። |