Ezekiel 40:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ናብ ደጋዊ ኣጸድ ኣምጽኣኒ፣ እንሆ ድማ ኣብ ዙርያ እቲ ኣጸድ እተሰርሐ ክፍልታትን ጽርግያን ነበረ። ሰላሳ ክፍልታት ኣብቲ ጽርግያ ነበራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ውስ​ጠ​ኛው አደ​ባ​ባ​ይም አገ​ባኝ፤ እነ​ሆም በአ​ደ​ባ​ባዩ ዙሪያ የተ​ሠሩ ዕቃ ቤቶ​ችና ወለል ነበሩ፤ በወ​ለ​ሉም ላይ ሠላሳ ዕቃ ቤቶች ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ወደ ውጭውም አደባባይ አመጣኝ፥ እነሆም፥ በአደባባዩ ዙሪያ የተሠሩ ዕቃ ቤቶችና ወለል ነበሩ፤ በወለሉም ላይ ሠላሳ ዕቃ ቤቶች ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከዚያም ወደ ውጪው አደባባይ አመጣኝ፥ እነሆ በአደባባዩ ዙሪያ የተሠሩ ዕቃ ቤቶችና ወለል ነበሩ፤ በወለሉም ላይ ሠላሳ ዕቃ ቤቶች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ሄ ብታኒ ታና ካረ ዳባባኮ አፌዳ። ሄዋን ታን ዳባባ ዩሹዋን ሹቻ ሂጸቴዳ ባሱዋነ ሄ ባሱዋ ዩሹዋን ኬጸቴዳ ሀታሙ ክፍለቱዋ በኣድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, he bitanii taana kare dabaabaakko afeeda. Hewan taani dabaabaa yuushshuwaan shuchchaa hiis's'etteedda baasuwaanne he baasuwaa yuushshuwaan kees'etteedda hattamu kifiletuwaa be'aad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye addezi kare bagga zago tana efides; heen zagoza yuushon yochcha shuchchi yegetti uttida simerettizasohota be7adis; istta yuushonkka 30 kifileti deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኣዴዚ ካሬ ባጋ ዛጎ ታና ኤፊዴስ፤ ሄን ዛጎዛ ዩሾን ዮቻ ሹቺ ዬጌቲ ኡቲዳ ሲሜሬቲዛሶሆታ ቤኣዲስ፤ ኢስታ ዩሾንካ 30 ኪፊሌቲ ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ኡራይ ታና ካረ ዳባባኮ ኤፍስ። ያን ታኒ ዳባባ ዩሾን ደእያ ሹች ሂፀትዳ ባሱዋነ ሄ ባሱዋ ኬፀትዳ ሀስታሙ ክፍለታ በአስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He uray tana kare dabaabako efis. Yan taani dabaaba yuushon de7iya shuchi hiixetida baasuwanne he baasuwa keexetida hastamu kifileta be7as.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ወደ ውጩ አደባባይ አመጣኝ፤ እዚያም በአደባባዩ ዙሪያ የተሠሩ ክፍሎችና ድንጋይ የተነጠፈበት መመላለሻ አየሁ፤ በመመላለሻውም ዙሪያ ሠላሳ ክፍሎች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያ በኋላ ሰውዬው ወደ ውጪው አደባባይ አመጣኝ፤ በአደባባዩ ዙሪያ የድንጋይ ንጣፍና ክፍሎች ነበሩ ከንጣፉም ፊት ለፊት ሠላሳ ክፍሎች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብቲ ወፃኢ ዓፀድ ድማ ወሰደኒ፤ እንሆ ኸዓ ኣብኡ ኽፍልታት ኣባይቲ ነበረ፤ ዙርያ እቲ ዓፀድውን ብእምኒ ተነፂፉ ነበረ፤ ኣብቲ እምኒ እተነፀፎ ድማ ሰላሳ ኽፍሊ ቤት ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ናብቲ ወጻኢ ኣጸድ ድማ ወሰደኒ፡ እንሆ ኸኣ፡ ኣብኡ ኽፍልታት ኣባይቲ ነበረ፡ ዙርያ እቲ ኣጸድውን ብእምኒ ተነጺፉ ነበረ። ኣብቲ እምኒ እተነጽፎ ድማ ሰላሳ ኽፍሊ ቤት ነበረ።