Ezekiel 40:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እተን ብሸነኽ ምብራቕ ዚርከባ ኽፍልታት ኣፍ ደገ ድማ ሰለስተ ብሓደ ሸነኽ፡ ሰለስተ ድማ በቲ ኻልእ ሸነኽ ነበራ። ሰለስቲአን ሓደ መዐቀኒ ነበራ፡ እቲ ዓንዲ ማዕጾ ድማ ብኽልቲኡ ሸነኽ ሓደ መለክዒ ነበሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምሥራቁም ዕቃ ቤቶች በዚህ በኩል ሦስት፥ በዚያም በኩል ሦስት፥ ነበሩ፤ ለሦስቱም አንድ ልክ ነበረ፤ የግንቡም አዕማድ ወርድ በዚህ በኩልና በዚያ በኩል አንድ ልክ ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምሥራቁም በር የዘበኛ ጓዳዎች በዚህ በኩል ሦስት በዚያም በኩል ሦስት ነበሩ፥ ለሦስቱም አንድ ልክ ነበረ፤ የግንቡም አዕማድ ወርድ በዚህ በኩልና በዚያ በኩል አንድ ልክ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምሥራቁ በር ጓዳዎች በዚህ በኩል ሦስት በዚያ በኩል ደግሞ ሦስት ነበሩ፥ ሦስቱም እኩል ስፋት ነበራቸው፤ የግንቡም አዕማድ ወርድ በዚህ በኩልና በዚያ በኩል እኩል ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አዋይ ዶልያ ባጋ ፐንግያን ሶ ባጋና፥ ገልያ ሎሱዋ ፐንግያ ናግያዋንቱ ክፍለቱ፥ ሀ ባጋና ሄዙ ያ ባጋና ሄዙ ደኢኖ። ኡንቱንቱ ጎምፓይ ኡባዌካ ቃራ፤ ኡንቱንታ ሻክያ ድርሳ ግምቢያ ኦርዶተይካ ቃራ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Away doliyaa bagga penggiyaan soo baggana, geliyaa loossuwaa penggiyaa naagiyaawanttu kifiletuu, ha baggana heezzuu ya baggana heezzuu de'iino. Unttunttu gomppay ubbaawekka k'ara; unttuntta shaakkiyaa dirssaa gimbbiyaa orddotetsaykka k'ara. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Arshey mokkiza bagga pengezas hadirsa baggaranne ushachcha baggara issi gina gidida heedzdzu heedzdzu zabe keeththati deettes; istta giddon shaakkiza gimbeta ordeteththay issi ginanne issi mala. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋ ፔንጌዛስ ሃዲርሳ ባጋራኔ ኡሻቻ ባጋራ ኢሲ ጊና ጊዲዳ ሄ ሄ ዛቤ ኬቲ ዴቴስ፤ ኢስታ ጊዶን ሻኪዛ ጊምቤታ ኦርዴቴይ ኢሲ ጊናኔ ኢሲ ማላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዶሎሀ ባጋ ፐንግያን ኡሻቻንነ ሀድርሳ ባጋን እስ ግና ግድዳ ሄ ናጎ ኬ ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Doloha bagga pengiyan ushachaninne haddirsa baggan issi gina gidida heedzu naago keethi de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በምሥራቁ በር ግራና ቀኝ መጠናቸው እኩል የሆነ ሦስት ሦስት የዘብ ቤቶች ነበሩ፤ በመካከላቸው ወጣ ወጣ ብለው የሚታዩትም ግንቦች ተመሳሳይና እኩል ነበሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህም የዘብ ማረፊያ ክፍሎች ከመተላለፊያው በስተጐን እያንዳንዳቸው ተመሳሳይ ስፋት ነበራቸው፤ በእነርሱ መካከል ያሉትም ግንቦች ሁሉ ተመሳሳይ ውፍረት ነበራቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እተን ናይቲ ናብ ምብራቕ ዘብል ደገ ክፍሊ ንብረታት ሰለስተ በዙይ፥ ሰለስተ ድማ በቱይ ነበራ፤ ሰለስቲአን ልክዕ ሓደ ስፍሪ ነበራ፤ እተን ኣዕምዲ ከዓ በዙይን በቱይን ልክዕ ሓደ ስፍሪ ነበራ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እተን ናይቲ ናብ ምብራቕ ዜብል ደገ እቃቤታ ሰለስተ በዚ ሰለስተ ድማ በቲ እየን። ሰለስቲኤን ልክዕ ሓደ ስፍሪ እየን፡ እተን ኣዕኑድ ከኣ በዝን በትን ልክዕ ሓደ ስፍሪ እየን። |