Ezekiel 40:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መበል ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት ስደትና፡ ኣብ መጀመርታ ዓመት፡ ኣብ ዓስራይ መዓልቲ ወርሒ፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ኣርባዕተ ዓመት ድሕሪ ስዕረት እታ ኸተማ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ኢድ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕለይ ነበረት። ናብኡ ድማ ኣምጺኡኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በተማረክን በሃያ አምስተኛው ዓመት በዓመቱ መጀመሪያ ከወሩ በዐሥረኛው ቀን፥ ከተማዪቱ ከተመታች በኋላ በዐሥራ አራተኛው ዓመት፥ በዚያው ቀን የእግዚአብሔር እጅ በእኔ ላይ ነበረ፤ እርሱም ወደዚያ ወሰደኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በተማረክን በሀያ አምስተኛው ዓመት በዓመቱ መጀመሪያ ከወሩ በአሥረኛው ቀን፥ ከተማይቱ ከተመታች በኋላ በአሥራ አራተኛው ዓመት፥ በዚያው ቀን የእግዚአብሔር እጅ በእኔ ላይ ነበረ እርሱም ወደዚያ ወሰደኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በተሰደድን በሀያ አምስተኛው ዓመት፥ በዓመቱ መጀመሪያ፥ ከወሩ በአሥረኛው ቀን፥ ከተማይቱ በተመታች በዓሥራ አራተኛው ዓመት፥ በዚያው ቀን የጌታ እጅ በእኔ ላይ ነበረ፥ እርሱም ወደዚያ ወሰደኝ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኑን ኦሞደቴዳ ላታማነ እቼሸን ላይን፥ የሩሳላመ ጾነቴዳ ታማነ ኦይደን ላይን፥ ኦራ ላይይ ገሌዳ ኮይሮ አግናን ታማን ጋላሳን፥ መና ጎዳ ዎልቃይ ታ ቦላ ደኤ። እ ታና ደንደ የሩሳላመ አፌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Nuuni omoodetteedda laatamanne ichcheshentsa laytsan, Yerusaalame s'oonetteedda tammanne oyddentso laytsan, ooratsa laytsay geleedda koyro aginaan tammantsa gallassan, Med'inaa Godaa wolk'k'ay ta bolla de'ee. I taana dentsiide Yerusaalame afeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Nuni di7ettida nam7u tammanne ichchashanththa layththan, koyro aginan tammanththa gallassan, Yerusalaamey kundida tammanne oydanththa layththan he gallas GODAA kushey ta bolla dees; izikka tana Yerusalaame efides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኑኒ ዲኤቲዳ ናምኡ ታማኔ ኢቻሻን ላይን፥ ኮይሮ ኣጊናን ታማን ጋላሳን፥ ዬሩሳላሜይ ኩንዲዳ ታማኔ ኦይዳን ላይን ሄ ጋላስ ጎዳ ኩሼይ ታ ቦላ ዴስ፤ ኢዚካ ታና ዬሩሳላሜ ኤፊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኑኒ ድኤትዳ ላታማነ እቻሻን ላይን፥ የሩሳላመይ ፆነትዳ ታማነ ኦይዳን ላይን፥ ኮይሮ አጌናን፥ ታማን ጋላሳን ጎዳ ኩሸይ ታ ቦላ ደኤስ። እ ታና ደንድ የሩሳላመ ኤፍስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Nuuni di7etida laatamanne ichashantho laythan, Yerusalaamey xoonetida tammanne oyddantho laythan, koyro ageenan, tammantho gallasan Godaa kushey ta bolla de7ees. I tana denthidi Yerusalaame efis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተሰደድን በሃያ አምስተኛው ዓመት፣ በዓመቱ መጀመሪያ፣ በዐሥረኛው ቀን፣ ከተማዪቱ በወደቀች በዐሥራ አራተኛው ዓመት፣ በዚያው ዕለት የእግዚአብሔር እጅ በላዬ ነበር፤ እርሱም ወደዚያ ወሰደኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተሰደድን በሃያ አምስተኛው ዓመት፥ ኢየሩሳሌምም በጠላት እጅ በወደቀች በዐሥራ አራተኛው ዓመት፥ በመጀመሪያው ወር፥ ከወሩም በዐሥረኛው ቀን፥ በዚያው ዕለት የእግዚአብሔር ኀይል ወደ እኔ መጥቶ ነበር፤ እርሱም ብድግ አድርጎ ወደ ኢየሩሳሌም ወሰደኝ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ እንማረኽ ኣብ መበል ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት፥ ኣብ መጀመርታ እታ ዓመት፥ ኣብ ዓስረይቲ መዓልቲ እታ ወርሒ፥ እታ ኸተማ ኻብ እትውቃዕ፥ ኣብ መበል ዓሰርተ ኣርባዕተ ዓመታ፥ ልክዕ በታ መዓልቲ እቲኣ፥ ኢድ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕለይ መፀት፤ ንሱውን ናብ ንየው ወሰደኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ እንማረኽ ኣብ መበል ዕስራን ሓሙሽተን ዓመት፡ ኣብ መጀመርታ እታ ዓመት፡ ኣብ ዓስረይቲ መዓልቲ እታ ወርሒ፡ እታ ኸተማ ኻብ እትተሓዝ ኣብ መበል ዓሰርተው ኣርባዕተ ዓመታ፡ ልክዕ በታ መዓልቲ እቲኣ ኢድ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕለይ መጸት፡ ንሱውን ናብ ንየው ወሰደኒ። |