Ezekiel 4:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስርናይን ስገምን ፋጁልን ምሸላን ምሸላን ምሸላን ስርናይን እውን ውሰድ እሞ፡ ኣብ ሓደ ሳእኒ ኣእትዎም እሞ፡ ንሰለስተ ሚእትን ተስዓን መዓልቲ፡ ኣብ ጎድንኻ ክትድቅስ ዘለካ መዓልትታት ንገዛእ ርእስኻ እንጌራ ስርሓሉ። ካብኦም ክበልዕ ኣለዎ ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አን​ተም ስን​ዴ​ንና ገብ​ስን፥ አተ​ር​ንና ባቄ​ላን፥ ምስ​ር​ንና አጃን ወደ አንተ ውሰድ፤ በአ​ንድ ዕቃም ውስጥ አድ​ር​ገህ እን​ጀራ ጋግር፤ በጎ​ንህ እንደ ተኛ​ህ​ባት ቀን ቍጥር ሦስት መቶ ዘጠና ቀን ትበ​ላ​ዋ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም ስንዴንና ገብስን ባቄላንና ምስርን ጤፍንና አጃን ወደ አንተ ውሰድ፥ በአንድ ዕቃም ውስጥ አድርገህ እንጀራ ጋግር፤ በጐድንህ እንደ ተኛህበት ቀን ቍጥር ሦስት መቶ ዘጠና ቀን ትበላዋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም ለራስህ ስንዴና ገብስ፥ ባቄላና ምስር፥ ማሽላና አጃን ውሰድ፥ በአንድ ዕቃ ውስጥ አድርጋቸው፥ ለራስህም ምግብ አዘጋጅ፥ በጎንህ እንደ ምትተኛበት ቀን ቍጥር ሦስት መቶ ዘጠና ቀን ትበላዋለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሀእ ኔን፥ ዛርጋነ ባንጋ፥ ባኤላነ ምስርያ፥ ማልዱዋነ ሞርገ ም አካደ፥ ካ ዎያ እት ባን ቆላደ፥ አፐ ነዉ ቁማ ካደ፤ ሄዋ ኔን ምይያን ግስያ 390 ጋላሳ ማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ha"i neeni, zarggaanne banggaa, baa"eelaanne missiriyaa, maldduwaanne morgge mitsaa akkaade, katsaa wotsiyaa itti baatsan k'olaade, aappe new k'umaa katsaade; hewaa neeni miyyiyaan gisiyaa 390 gallassaa maana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ha7i neni gisttenne bangga, ba7elanne misira, malidonne murqqa ekkada oton woththa; izappe kaththa ma; histtada neni hadirsa millen ichcha diza 390 gallassatan maana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃኢ ኔኒ ጊስቴኔ ባንጋ፥ ባኤላኔ ሚሲራ፥ ማሊዶኔ ሙርቃ ኤካዳ ኦቶን ዎ፤ ኢዛፔ ካ ማ፤ ሂስታዳ ኔኒ ሃዲርሳ ሚሌን ኢቻ ዲዛ 390 ጋላሳታን ማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኔኒ ግስተነ ባንጋ፥ ቆምኦሎነ ምስረ፥ ማልዶነ ሙርቃ ኤካዳ፥ ካ ዎያ ሚሸን ቆላዳ፥ ኔኒ ዝንእያ ሄ ፄታነ ኡዱፉን ታሙ ጋላስ እያፐ ካዳ ማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Neeni gistenne banga, qom7olonne misire, maldonne murqa ekada, kathi wothiya miishen qolada, neeni zin7iya heedzu xeetanne uddufun tammu gallas iyape kathada maana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስንዴና ገብስ፣ ባቄላና ምስር እንዲሁም ዘንጋዳና ጠመዥ ወስደህ በአንድ ሸክላ ውስጥ አስቀምጥ፤ ከዚያም ለራስህ እንጀራ ጋግር፤ ሦስት መቶ ዘጠና ቀን በጐንህ በምትተኛበት ጊዜ ትመገበዋለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አሁንም ስንዴና ገብስ፥ ባቄላና ምስር፥ ማሽላና ጠመዥ ውሰድ፤ ሁሉንም በአንድነት ደባልቀህ እንጀራ ጋግር፤ ይህም በግራ ጐንህ በምትተኛባቸው በ 390 ቀኖች ውስጥ የምትመገበው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንስኻ ስርናይን ስገምን ዓተርን ዓተር ባሕሪን ብርስንን ዓረስን ውሰድ፤ ኣብ ሓደ ኣቕሓ ግበሮ እሞ፥ እንጀራ ሰንክት፤ ብቚፅሪ እተን ብሓደ ጐንኻ እትድቅሰለን መዓልቲታት፥ ሰለስተ ሚእትን ተስዓን መዓልቲ፥ ክትበልዕ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻ ስርናይን ስገምን ባልደንጓን ብርስንን ቡልቱግን ሰዓዕን ውሰድ፡ ኣብ ሓደ ኣቕሓ ግበሮ እሞ፡ ካብኡ እንጌራ ሰንክት፡ ብቚጽሪ እተን ብሓደ ጐድንኻ እትድቕሰለን መዓልትታት፡ ማለት ሰለስተ ሚእትን ተስዓን መዓልቲ፡ ካብኡ ኽትበልዕ ኢኻ።