Ezekiel 4:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓመት ኣበሳኦም ከከም ቍጽሪ መዓልትታት፡ ሰለስተ ሚእትን ተስዓን መዓልቲ ኣብ ልዕሌኹም ኣንቢረኩም ኣለኹ። ከምኡ ድማ በደል ቤት እስራኤል ክትጸውር ኢኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም የኀጢአታቸውን ዓመታት ለአንተ የቀን ቍጥር እንዲሆንልህ ሦስት መቶ ዘጠና ቀን ሰጥቼሃለሁ፤ የእስራኤልንም ቤት ኃጢአት ትሸከማለህ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም የኃጢአታቸውን ዓመታት ለአንተ የቀን ቍጥር እንዲሆንልህ ሦስት መቶ ዘጠና ቀን ሰጥቼሃለሁ፤ የእስራኤልንም ቤት ኃጢአት ትሸከማለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔም የኃጢአታቸውን ዓመታት ለአንተ የቀኖች ቍጥር እንዲሆንልህ ሦስት መቶ ዘጠና ቀን ሰጥቼሃለሁ፥ የእስራኤልንም ቤት ኃጢአት ትሸከማለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ኔን ግሳደ እስራኤሊ ዎት ሙረታነንቶ በሳናዳን 390 ጋላሳ ነዉ እማድ። ሄ እት እት ጋላሳይ ኡንቱንቱ ሙረትያ እት እት ላይና ቃራ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay neeni gisaade Israa'eelii wooti murettanentto bessanaadan 390 gallassaa new immaad. He itti itti gallassay unttunttu muretiyaa itti itti laytsaana k'ara. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele keeththay ba balan waani qaxxayettanaakko ne bessana mala ta nees 390 gallassata immadis; issi issi gallassay istti qaxxayettana issi issi layth bessees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስራኤሌ ኬይ ባ ባላን ዋኒ ቃጻዬታናኮ ኔ ቤሳና ማላ ታ ኔስ 390 ጋላሳታ ኢማዲስ፤ ኢሲ ኢሲ ጋላሳይ ኢስቲ ቃጻዬታና ኢሲ ኢሲ ላይ ቤሴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳይ ዋንድ ሴረታናዉ ደእያኮ በሳናዉ ኔኒ ዝንአና መላ ሄ ፄታነ ኡዱፉን ታሙ ጋላስ ነዉ እማስ፤ እስ ጋላስ እስ ላይራ ግና ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asay waanidi seeretanaw de7iyako bessanaw neeni zin7ana mela heedzu xeetanne uddufun tammu gallas new immas; issi gallasi issi laythara gina gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱ ኀጢአት ባደረጉባቸው ዓመታት መጠን የቀን ቍጥር መድቤብሃለሁ። ስለዚህ ሦስት መቶ ዘጠና ቀን የእስራኤልን ቤት ኀጢአት ትሸከማለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስራኤላውያን ኃጢአት በሠሩባቸው ዓመቶች ብዛት ቀኖችን መድቤልሃለሁ፤ ይህም አንድ ቀን ለአንድ ዓመት ማለት ነው፤ ስለዚህ ለሦስት መቶ ዘጠና ቀኖች የእስራኤላውያንን ኃጢአት ትሸከማለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ ድማ ንዓመታት ሓጢኣቶም ብቚፅሪ መዓልቲታት፥ ሰለስተ ሚእትን ተስዓን መዓልቲ፥ ገይረልካ ኣለኹ፤ ንስኻውን ሓጢኣት ቤት እስራኤል ክትፀውር ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ፡ ድማ ዓመታት ኣበሳኦም ብቚጽሪ መዓልትታት፡ ማለት ሰለስተ ሚእትን ተስዓን መዓልቲ፡ ገይረልካ ኣሎኹ። ንስኻውን ኣበሳ ቤት እስራኤል ክትጸውር ኢኻ። |