Ezekiel 4:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ከምዚ በለኒ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ እንሆ፡ ኣብ ኢየሩሳሌም በትሪ እንጌራ እሰብር ኣለኹ፡ ከከም ሚዛንን ብጥንቃቐን ድማ እንጌራ ክበልዑ እዮም። ብመጠኑን ብግርህነትን ድማ ማይ ክሰትዩ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደግሞም እንዲህ አለኝ፥ “የሰው ልጅ ሆይ! የኢየሩሳሌምን እንጀራ በትር እሰብራለሁ፤ በችግር እያሉ እንጀራን በሚዛን ይበላሉ፥ እየደነገጡም ውኃን በልክ ይጠጣሉ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ደግሞም እንዲህ አለኝ። የሰው ልጅ ሆይ፥ የኢየሩሳሌምን እንጀራ በትር እሰብራለሁ፥ እየፈሩም እንጀራን በሚዛን ይበላሉ፥ እየደነገጡም ውኃን በልክ ይጠጣሉ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ደግሞም እንዲህ አለኝ፦ የሰው ልጅ ሆይ፥ እነሆ እኔ በኢየሩሳሌም የምግብን በትር እሰብራለሁ፥ ምግብ እየፈሩ በሚዛን ይበላሉ፥ ውኃም እየደነገጡ በልክ ይጠጣሉ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ቃይካ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኔኖ አሳ ናአዉ፥ በአ፤ የሩሳላመ ካታማ ካ ገለናዳን፥ ታን ድጋና ሀናይ። አሳይ ካ ህርጊደ፥ ማኪደ ማና፤ ቃይ ሃካ ያዪደ፥ ልኪደ ኡሻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I k'aykka hawaadan yaageedda; «Neenoo asaa na'aw, be'a; Yerusaalame katamaa katsi gelennaadan, taani diggana hanay. Asay katsaa hirggiidde, makkiide maana; k'ay haatsaakka yayyiidde, likkiide ushana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasseka GODAY tana, «Haysso asa nawu! Akeeka; tani Yerusalaames kaththi yizasota duuththana hanays; asay kaththa hirgishe makan maana; haaththaaka yayyishe guuththara uyana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴካ ጎዳይ ታና፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኣኬካ፤ ታኒ ዬሩሳላሜስ ካ ዪዛሶታ ዱና ሃናይስ፤ ኣሳይ ካ ሂርጊሼ ማካን ማና፤ ሃካ ያዪሼ ጉራ ኡያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ጉጅድ፥ “ነኖ፥ አሳ ናአዉ፥ አኬካ! የሩሳላመ ካታማ ካ ገሎና መላ ታኒ ተቃና ሀናይስ። አሳይ ካ ህርግሸ ማክድ ማና፤ ሃ ያይሸ ልክድ ኡያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I gujidi, “Neno, asa na7aw, akeeka! Yerusalaame katamaa kathi gelonna mela taani teqana hanayis. Asay kathi hirgishe makidi maana; haathe yayyishe likidi uyana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም እንዲህ አለኝ፤ “የሰው ልጅ ሆይ፤ የኢየሩሳሌምን የምግብ ምንጭ አደርቃለሁ፤ ሕዝቡም የተወሰነ ምግብ በጭንቀት ይበላል፤ የተመጠነ ውሃም በሥጋት ይጠጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቀጥሎም እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! ለኢየሩሳሌም የሚቀርበው ምግብ ሁሉ እንዲቋረጥ አደርጋለሁ፤ በዚያ የሚኖሩ ሕዝብ በፍርሃትና በስጋት ተሞልተው የሚበሉትን እህልና የሚጠጡትን ውሃ እየመጠኑ እንዲመገቡና እንዲጠጡ አደርጋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መሊሱውን “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እንሆ ኣብ ኢየሩሳሌም ንምርኩስ እንጀራ ኽሰብሮ እየ፤ እንጀራን ማይን ክስእኑ እዮም እሞ፥ ንእንጀራ ብሚዛንን ብፍርሕን ክበልዕዎ፥ ንማይ ከዓ ብመስፈሪን ብድንጋፀን ክሰትይዎ እዮም፤ እቲ ሓደ ምስቲ ሓደ ኾይኖም ክትክዙ፥ ብሰንኪ ሓጢኣቶምውን ክጠፍኡ እዮም” በለኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መሊሱውን፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ እንሆ፡ ኣብ የሩሳሌም ንምርኩስ እንጌራ ኽሰብሮ እየ። እንጌራን ማይን ኪስእኑ እዮም እሞ፡ ንእንጌራ ብሚዛንን ብሽጋርን ኪበልዕዎ፡ ንማይ ከኣ ብመስፈርን ብትካዘን ኪሰትይዎ እዮም። እቲ ሓደ ምስቲ ሃደ ዀይኖም ኪትክዙ፡ ብሰሪ ኣበሳኦምውን ኪጠፍኡ እዮም፡ በለኒ። |