Ezekiel 4:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ከምዚ በለኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “እነሆ በሰው ኵስ ፋንታ የከብት ኩበት ሰጥቼሃለሁ፤ በእርሱም እንጀራህን ትጋግራለህ” አለኝ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። እነሆ፥ በሰው ፋንድያ ፋንታ ኩበት ሰጥቼሃለሁ በእርሱም እንጀራህን ትጋግራለህ አለኝ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም እንዲህ አለኝ፦ ተመልከት በሰው ፋንድያ ፈንታ ኩበት ሰጥቼሃለሁ፥ ምግብህንም በእርሱ አዘጋጅ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ዛሪደ፥ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ዳሮ ሎአ፥ ያቶፐ፥ አሳ ዎራ ሼሻ መላን ኡክያዋ አጋደ፥ ሚዛ ኦሻ ከዊያን ነ ኡክ ኡካሳ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I zaariide, taana hawaadan yaageedda; «Daro lo"a, yaatooppe, asaa wora sheeshshaa melan uukkiyaawaa aggade, miizzaa oshaa kewiyaan ne ukitsaa uukkaasa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izikka tana, «Ero lo7o, shi7a kefen uukkizayssa aggada osha kefen uukka» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚካ ታና፥ «ኤሮ ሎኦ፥ ሺኣ ኬፌን ኡኪዛይሳ ኣጋዳ ኦሻ ኬፌን ኡካ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ዛሪድ፥ “ሎኦ፥ ያትኮ፥ ዎራ ሼሻ ከምኤለን ኡከይሳ አጋዳ፥ ኦሻ ከምኤለን ነ ኡይ ኡካ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I zaaridi, “Lo77o, yaatiko, wora sheesha kem7elen uukeysa aggada, osha kem7elen ne uythaa uuka” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ “መልካም ነው፤ በሰው ዐይነ ምድር ሳይሆን፤ እንጀራህን በኩበት እንድትጋግር ፈቅጄልሃለሁ” አለኝ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም “መልካም ነው፤ እንግዲያውስ በሰው ዐይነ ምድር ፈንታ የእንስሶችን ኩበት ወስደህ እርሱን በማቀጣጠል እንጀራ ጋግር” አለኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ፥ “እንሆ፥ ክንዲ ብዅስሒ ሰብ፥ ዒባ ኸፍቲ እህበካ ኣለኹ፤ ብእኡ ጌርካ እንጀራኻ ኽተብስል ኢኻ” በለኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ፡ እንሆ፡ ኣብ ክንዲ ውጽኣት ግዳም ሰብሲ ዒባ ማል እህበካ ኣሎኹ፡ ብእኡ ጌርካ እንጌራኻ ኸተብስል ኢኻ፡ በለኒ። |