Ezekiel 4:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ድማ፡ ደቂ እስራኤል ኣብ መንጎ እቶም ኣነ ዝሰጎሮም ኣህዛብ ርኹስ እንጌራኦም ኪበልዑ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም፥ “እንዲሁ የእስራኤል ልጆች እነርሱን በምበትንባቸው በአሕዛብ መካከል ንጹሕ ያልሆነ እንጀራቸውን ይበላሉ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም። እንዲሁ የእስራኤል ልጆች እነርሱን በምበትንባቸው በአሕዛብ መካከል ርኩስ እንጀራቸውን ይበላሉ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም እንዲህ አለ፦ እንዲሁ የእስራኤል ልጆች ርኩስ ምግባቸውን በምበትንባቸው አገሮች መካከል ይበላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዌ እስራኤልያ አሳይ ታን ኡንቱንታ ላልያ ካዉተቱዋ ግዶን ደኢድ፥ ቱኔዳ ቁማ ማናዎ ማላታ” ያጌዳ መና ጎዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewe Israa'eeliyaa Asay taani unttuntta laaliyaa kawutetsatuwaa giddon de'iiddi, tuneedda k'umaa maanawoo malaataa» yaageedda Med'inaa Goday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAYKKA, «Hessa mala hanotan Isra7eele asay tani istta laallana kawoteththata giddon istti tuna kath maanayssas malata» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይካ፥ «ሄሳ ማላ ሃኖታን ኢስራኤሌ ኣሳይ ታኒ ኢስታ ላላና ካዎቴታ ጊዶን ኢስቲ ቱና ካ ማናይሳስ ማላታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄስ እስራኤለ አሳይ ታ ኤንታ ላልያ ካዎተታ ግዶን ደእሸ፥ ቱንዳ ካ ማናዉ ደኤይሳስ ማላ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessi Isra7eele asay ta enta laaliya kawotethata giddon de7ishe, tunida kathi maanaw de7eysas malla” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም ፣ “በዚህ ሁኔታ የእስራኤል ሕዝብ እነርሱን በምበትንበት በአሕዛብ መካከል ርኩስ ምግብ ይበላሉ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም፦ “ይህም እስራኤላውያንን በባዕድ አገሮች ሁሉ በምበትናቸው ጊዜ በሕግ የተከለከሉትን የረከሱ ምግቦች የሚመገቡ መሆናቸውን ያመለክታል” አለ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ “ኣነ ንደቂ እስራኤል፥ ኣብ ማእኸል እቶም ኣነ ናብኣቶም ፋሕ ዘብሎም ህዝብታት ኮይኖም፥ ከምኡ ርኹስ እንጀራኦም ክበልዑ እዮም” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከኣ፡ ደቂ እስራኤልሲ፡ ኣብ ማእከል እቶም ኣነ ናብኦም ፋሕ ዘብሎም ህዝብታት ኰይኖም፡ ከምኡ ርኹስ እንጌራኦም ኪበልዑ እዮም፡ በለ። |