Ezekiel 39:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ኣኽራን እስራኤል፡ ንስኻን ኵሎም ጭፍራኻን ምሳኻ ዘለዉ ህዝብን ክትወድቕ ኢኻ። ንዅለን ዓይነት ኣዕዋፍ በረኻን ንእንስሳ በረኻን ክብላዕ ክህበካ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተና ጭፍ​ሮ​ችህ ሁሉ፥ ከአ​ን​ተም ጋር ያሉ ሕዝብ በም​ድረ በዳ ፊት ትወ​ድ​ቃ​ላ​ችሁ፤ ለሚ​ና​ጠቁ ወፎች ሁሉና ለም​ድር አራ​ዊ​ትም መብል አድ​ርጌ እሰ​ጥ​ሃ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተና ጭፍሮችህ ሁሉ ከአንተም ጋር ያሉ ሕዝብ በእስራኤል ተራሮች ላይ ትወድቃላችሁ፤ ለሚናጠቁ ወፎች ሁሉና ለምድር አራዊትም መብል አድርጌ እሰጥሃለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተ፥ ወታደሮችህና ከአንተም ጋር ያሉ ሕዝብ ሁሉ በእስራኤል ተራሮች ላይ ትወድቃላችሁ፤ ለሚናጠቁ ወፎች ሁሉና ለምድር አራዊትም መብል አድርጌ እሰጥሃለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን፥ ነ ኦላንቻቱነ ኔናና ደእያ ካዉተቱ ኡባይ እስራኤልያ ደርያ ቦላን ኩንድ አታና። ታን ህንተ አሹዋ ምያ ካፎቶነ ባዙዋ ዶአቶ ቁማ ኦደ እማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni, ne olanchchatuunne neenana de'iyaa kawutetsatuu ubbay Israa'eeliyaa deriyaa bollan kunddi attana. Taani hintte ashuwaa miyaa kafotoonne bazzuwaa do'atoo k'uma ootsaade immana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni, ne olanchchatinne nenara diza kawoteththati ubbay Isra7eele zumata bolla kundana; tani intte ashoza puuzi miza ankkotassinne wora do7atas maana mala aaththa immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ፥ ኔ ኦላንቻቲኔ ኔናራ ዲዛ ካዎቴቲ ኡባይ ኢስራኤሌ ዙማታ ቦላ ኩንዳና፤ ታኒ ኢንቴ ኣሾዛ ፑዚ ሚዛ ኣንኮታሲኔ ዎራ ዶኣታስ ማና ማላ ኣ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ፥ ነ ኦላንቾትነ ኔራ ደእያ ካዎተት ኡባይ እስራኤለ ደርያ ቦላ ኩንድድ አታና። ታኒ ህንተ አሹዋ ካፎታስነ ባዞ ዶአታስ ካ ኦዳ እማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni, ne olanchotinne neera de7iya kawotethati ubbay Isra7eele deriya bolla kundidi attana. Taani hinte ashuwa kafotasinne bazzo do7atas kathi oothada immana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተና ወታደሮችህ ሁሉ፣ ከአንተም ጋር ያሉ ሕዝቦች በእስራኤል ተራሮች ላይ ትወድቃላችሁ። ነጣቂ አሞሮችና የዱር አራዊት ይበሏችሁ ዘንድ አሳልፌ እሰጣችኋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጎግና ሠራዊቱ፥ እንዲሁም ከእርሱ ጋር የተሰለፉ የጦር ጓደኞቹ ሁሉ ሞተው በእስራኤል ተራራዎች ላይ ይወድቃሉ፤ ሬሳቸውንም ለሰማይ ወፎችና ለምድር አራዊት ምግብ እንዲሆን አደርገዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻ፥ ምስ ኵሉ ጭፍራኻን፥ ምስቲ ምሳኻ ዘሎ ህዝብን፥ ኣብ እምባታት እስራኤል ክትወድቕ ኢኻሞ፤ ክበልዑኻውን በብዓይነቶም ንዝኾኑ ኣዕዋፍን ንኣራዊት ምድርን ክውፍየካ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻ ምስ ኲሉ ጭፍራኻን ምስቲ ምሳኻ ዘሎ ህዝብን ኣብ ኣኽራን እስራኤል ክትወድቕ ኢኻ። ኪበልዑኻውን ንጋባትን ንበብዓይነቶም ዝዀኑ ኣዕዋፍን ንኣራዊት ግዳምን ክውፍየካ እየ።