Ezekiel 39:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሕጂ ዕጫ ያእቆብ ክመልስ እየ፡ ንብዘላ ቤት እስራኤል ድማ ክምሕሮም እየ፡ ብቕዱስ ስመይ ድማ ክቐንእ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ አሁን የያዕቆብን ምርኮ እመልሳለሁ፤ ለእስራኤልም ቤት ሁሉ እራራለሁ፤ ስለ ቅዱስ ስሜም እቀናለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። አሁን የያዕቆብን ምርኮ እመልሳለሁ ለእስራኤልም ቤት ሁሉ እራራለሁ፥ ስለ ቅዱስ ስሜም እቀናለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ አሁን የያዕቆብን ምርኮ እመልሳለሁ ለእስራኤልም ቤት ሁሉ እራራለሁ፥ ስለ ቅዱስ ስሜም እቀናለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ሀእ ታን ያቆባ ዛራቱዋ ኦሞዱዋፐ ዛራደ ዱረያና፤ ቃይ እስራኤልያ አሳ ኡባዉ ቃረታና። ታን ታ ጌሻ ሱንይ ሸቀተናዳን ኦና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Ha"i taani Yaak'ooba zaratuwaa omooduwaappe zaaraadde dureyana; k'ay Israa'eeliyaa asaa ubbaw k'arettana. Taani ta geeshsha suntsay shek'k'ettennaadan ootsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Ha7i Yaaqoobey goodettidasoppe tani iza zaarada ishalsana; Isra7eele asaa ubbaas ta qadhettana; ta geeshsha sunththaa gishshas tani mishettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ሃኢ ያቆቤይ ጎዴቲዳሶፔ ታኒ ኢዛ ዛራዳ ኢሻልሳና፤ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባስ ታ ቃታና፤ ታ ጌሻ ሱን ጊሻስ ታኒ ሚሼታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ። “ሀእ ታኒ ያይቆባ ኮቻታ ድኦፐ ዛራዳ ጋሽትሳና፤ እስራኤለ አሳ ኡባስ ቃታና። ታ ጌሻ ሱንስ ምሸታዳ ጫየቶና መላ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees. “Ha77i taani Yayqooba kochata di7ope zaarada gashtisana; Isra7eele asaa ubbaas qadhetana. Ta geeshsha sunthas mishetada cayetonna mela oothana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ያዕቆብን አሁን ከስደት እመልሰዋለሁ፤ ለእስራኤል ሕዝብ ሁሉ እራራለሁ፤ ስለ ቅዱስ ስሜም እቀናለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “አሁን ግን የያዕቆብ ልጆች ለሆኑት ለእስራኤል ሕዝብ ምሕረት አደርግላቸዋለሁ፤ እንደገናም አበለጽጋቸዋለሁ፤ ቅዱስ ስሜም እንዳይሰደብ እከላከላለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ሕዚ ንያእቆብ ካብ ምርኮ ኽመልሶ፥ ንዅላ ቤት እስራኤል ከዓ ኽምሕራ፥ ስለ እቲ ቕዱስ ስመይ ድማ ኽቐንእ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሕጂ ንያእቆብ ካብ ምርኮ ኽመልሶ፡ ንዂላ ቤት እስራኤል ከኣ ክምሕራ፡ ስለ እቲ ቅዱስ ስመይ ድማ ክጽዕት እየ። |