Ezekiel 39:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሕጂ ዕጫ ያእቆብ ክመልስ እየ፡ ንብዘላ ቤት እስራኤል ድማ ክምሕሮም እየ፡ ብቕዱስ ስመይ ድማ ክቐንእ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ስለ​ዚህ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ አሁን የያ​ዕ​ቆ​ብን ምርኮ እመ​ል​ሳ​ለሁ፤ ለእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ቤት ሁሉ እራ​ራ​ለሁ፤ ስለ ቅዱስ ስሜም እቀ​ና​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። አሁን የያዕቆብን ምርኮ እመልሳለሁ ለእስራኤልም ቤት ሁሉ እራራለሁ፥ ስለ ቅዱስ ስሜም እቀናለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ አሁን የያዕቆብን ምርኮ እመልሳለሁ ለእስራኤልም ቤት ሁሉ እራራለሁ፥ ስለ ቅዱስ ስሜም እቀናለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ሀእ ታን ያቆባ ዛራቱዋ ኦሞዱዋፐ ዛራደ ዱረያና፤ ቃይ እስራኤልያ አሳ ኡባዉ ቃረታና። ታን ታ ጌሻ ሱንይ ሸቀተናዳን ኦና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Ha"i taani Yaak'ooba zaratuwaa omooduwaappe zaaraadde dureyana; k'ay Israa'eeliyaa asaa ubbaw k'arettana. Taani ta geeshsha suntsay shek'k'ettennaadan ootsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Ha7i Yaaqoobey goodettidasoppe tani iza zaarada ishalsana; Isra7eele asaa ubbaas ta qadhettana; ta geeshsha sunththaa gishshas tani mishettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ሃኢ ያቆቤይ ጎዴቲዳሶፔ ታኒ ኢዛ ዛራዳ ኢሻልሳና፤ ኢስራኤሌ ኣሳ ኡባስ ታ ቃታና፤ ታ ጌሻ ሱን ጊሻስ ታኒ ሚሼታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ። “ሀእ ታኒ ያይቆባ ኮቻታ ድኦፐ ዛራዳ ጋሽትሳና፤ እስራኤለ አሳ ኡባስ ቃታና። ታ ጌሻ ሱንስ ምሸታዳ ጫየቶና መላ ኦና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees. “Ha77i taani Yayqooba kochata di7ope zaarada gashtisana; Isra7eele asaa ubbaas qadhetana. Ta geeshsha sunthas mishetada cayetonna mela oothana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ያዕቆብን አሁን ከስደት እመልሰዋለሁ፤ ለእስራኤል ሕዝብ ሁሉ እራራለሁ፤ ስለ ቅዱስ ስሜም እቀናለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “አሁን ግን የያዕቆብ ልጆች ለሆኑት ለእስራኤል ሕዝብ ምሕረት አደርግላቸዋለሁ፤ እንደገናም አበለጽጋቸዋለሁ፤ ቅዱስ ስሜም እንዳይሰደብ እከላከላለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ሕዚ ንያእቆብ ካብ ምርኮ ኽመልሶ፥ ንዅላ ቤት እስራኤል ከዓ ኽምሕራ፥ ስለ እቲ ቕዱስ ስመይ ድማ ኽቐንእ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሕጂ ንያእቆብ ካብ ምርኮ ኽመልሶ፡ ንዂላ ቤት እስራኤል ከኣ ክምሕራ፡ ስለ እቲ ቅዱስ ስመይ ድማ ክጽዕት እየ።