Ezekiel 39:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም በታ ሃገር ዚሓልፉ ገያሾ ድማ፡ ሓደ ሰብ ዓጽሚ ሰብ እንተ ረኣየ፡ እቲ መቓብር ኣብ ጐልጐል ሃሞንጎግ ክሳዕ ዚቐብሮ ኣብ ጥቓኡ ምልክት ይገብር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በም​ድ​ርም የሚ​ዞ​ሩት ያል​ፋሉ፤ የሰ​ው​ንም አጥ​ንት ቢያዩ፥ ቀባ​ሪ​ዎች በጎግ መቃ​ብር ሸለቆ እስ​ኪ​ቀ​ብ​ሩት ድረስ ምል​ክት ያኖ​ሩ​በ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በምድርም የሚዞሩት ያልፋሉ፤ የሰውንም አጥንት ቢያዩ፥ ቀባሪዎች በሐሞን ጎግ ሸለቆ እስኪቀብሩት ድረስ ምልክት ያኖሩበታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በምድርም የሚመላለሱት ሲያልፉ የሰው አጥንት ቢያዩ፥ ቀባሪዎች በሐሞን ጎግ ሸለቆ እስኪቀብሩት ድረስ በአጠገቡ ምልክት ያኖሩበታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ቢታን ዩይሽና፥ አሳ መቀይ ቤቶፐ፥ ሄ መቀ ምይያን ማላታ ዎና። ሞግያዋንቱ ዪደ፥ ጎጋ ኦላንቻቱዋ ዎምባን ሞጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu biittan yuuyyishina, asaa mek'etsay beettooppe, he mek'etsaa miyyiyaan malaataa wotsana. Moogiyaawanttu yiide, Googa Olanchchatuwaa Wombban moogana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti biittay bolla yuuyishin, isttafe issoy asa meqeth demmidi duufo bookkizayti Hamoon Googe zullen mooganaashe gakkanaas meqeththay dizason malata woththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ቢታይ ቦላ ዩዪሺን፥ ኢስታፌ ኢሶይ ኣሳ ሜቄ ዴሚዲ ዱፎ ቦኪዛይቲ ሃሞን ጎጌ ዙሌን ሞጋናሼ ጋካናስ ሜቄይ ዲዛሶን ማላታ ዎና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ቢታን ዩይሽን፥ አሳ መቀ በንትኮ፥ ሄ መቀ ማታን ማላ ዎድ አና። ሞገይሳት ይድ፥ ጎገ ኦላንቾታ ዛንጋራን ሞጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti biittan yuuyishin, asa meqethi bentiko, he meqetha matan malla wothidi aadhana. Moogeysati yidi, Googe Olanchota zangaaran moogana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም በምድሪቱ መካከል ሲሄዱ፣ ከእነርሱ አንዱ የሰው ዐፅም ባየ ቍጥር ምልክት ያደርግበታል፤ ይህም መቃብር ቈፋሪዎች በሐሞን ጎግ ሸለቆ እስኪቀብሩት ድረስ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሀገሪቱም ውስጥ ሲዘዋወሩ የሰው ዐፅም በሚያገኙበት ጊዜ በጐኑ ምልክት አድርገውበት ያልፋሉ፤ መቃብር ቆፋሪዎችም መጥተው በሐሞን ጎግ ሸለቆ ይቀብሩታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም እናዞሩ በታ ምድሪ ዝሓልፉ፥ ሓደ ኻብኣቶም ዓፅሚ ሰብ እንተ ረአየ፥ እቶም ቀባሮ ኣብ ለሰ ሓሞን ጎግ ክሳዕ ዝቐብርዎ፥ መሐበርታ ምልክት ክገብረሉ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም እናዞሩ በታ ሃገር ዚሐልፉ፡ ሓደ ኻብኦም ዓጽሚ ሰብ እንተ ረኣየ፡ እቶም ቀባሮ ኣብ ለሰ ሃሞናጎግ ክሳዕ ዚቐብርዎ፡ መሓበርታ ኺገብረሉ እዩ።