Ezekiel 39:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምስቶም ኣብ ምድሪ ዚጸንሑ ተሳፈርቲ ንኺቐብሩ፡ ኣብታ ምድሪ ዚጐዓዙ፡ ነታ ምድሪ ኼንጽህዋ፡ ናይ ወትሩ ኣገልግሎት ዘለዎም ሰባት ኪፈላልዩ እዮም። ኣብ መወዳእታ ሸውዓተ ወርሒ ክደልዩ ኣለዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድርንም ለማጽዳት በምድሩ ላይ ወድቀው የቀሩትን የሚቀብሩ፥ ዘወትር በምድሩ ላይ የሚዞሩትን ሰዎች ይቀጥራሉ፤ ከሰባት ወርም በኋላ ይመረምራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድርንም ለማጽዳት በምድሩ ላይ ወድቀው የቀሩትን የሚቀብሩ፥ ዘወትር በምድሩ ላይ የሚዞሩትን ሰዎች ይቀጥራሉ፤ ከሰባት ወርም በኋላ ይመረምራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድሪቱን ለማጽዳት በምድሪቱ ላይ ዘወትር የሚመላለሱና በምድር ላይ ወድቀው የቀሩትን የሚቀብሩ ሰዎችን ይለያሉ፤ ከሰባቱ ወር በኋላ ፍለጋ ይጀምራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ላፑን አግናፐ ጉይያን፥ አቴዳ አሃይ ደኦፐ፥ ቢታይ ጌያናዳን፥ ዩይ ዩዪደ አቴዳ አሃ ኮይ ሞጋናዉ፥ አሳይ ዶረታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Laappun aginaappe guyyiyaan, atteeda anhay de'ooppe, biittay geeyanaadan, yuuyyi yuuyyiide atteeda anhaa koyi mooganaw, Asay doorettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Laappun aginappe guye attida ahay diikko, biittay geeyana mala, yuuyi yuuyidi attida aha moogana asati doorettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ላፑን ኣጊናፔ ጉዬ ኣቲዳ ኣሃይ ዲኮ፥ ቢታይ ጌያና ማላ፥ ዩዪ ዩዪዲ ኣቲዳ ኣሃ ሞጋና ኣሳቲ ዶሬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ላፑን አጌናፐ ጉየ አትዳ አህ ደእኮ፥ ሞጋና መላ አስ ዶረታና፤ ሄ አሳይ ቢታይ ጌያና ጋካናዉ ኡባ ዎደ ቢታ ኡባን ዩይድ አትዳ አሀ ደምድ ሞጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Laapun ageenape guye attida ahi de7iko, moogana mela asi dooretana; he asay biittay geeyana gakanaw ubba wode biitta ubban yuuyidi attida aha demmidi moogosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ሰዎች ምድሪቱን ለማጽዳት በየጊዜው ይቀጠራሉ። አንዳንዶቹ ምድሪቱን ያሥሣሉ፤ ከእነርሱም በተጨማሪ ሌሎች ሳይቀበሩ የቀሩትን ይቀብራሉ። ከሰባት ወር በኋላም ፍለጋ ይጀምራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሰባት ወራትም በኋላ በምድር ላይ የተረፉ ሬሳዎች ቢኖሩ በየስፍራው በመዘዋወር እየፈለጉ በመቅበር ምድሪቱን የሚያጸዱ ሰዎች ይመደባሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምእንቲ ኸፅርዩስ ነቶም ኣብ ልዕሊ ምድሪ ወዲቖም ዝፀንሑ ኽቐብሩ፥ ምስቶም ቀባሮ ኾይኖም፥ ነታ ምድሪ እንተየቋረፁ ዝዞርዋ ሰብኡት ቈፂሮም ከዋፍሩ እዮም። ድሕሪ ሸውዓተ ወርሒ እውን ሃለው ክብሉ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ምእንቲ ኼጽርዩስ፡ ነቶም ኣብ ልዕሊ ምድሪ ወዲቖም ዚጸንሑ ኪቐብሩ፡ ምስቶም ቀባሮ ዀይኖም ነታ ሃገር ከየቛረጹ ዚዞርዋ ሰብኡት ኬመቕርሑ እዮም። ድሕሪ ሾብዓተ ወርሒ ሃለው ኪብሉ እዮም። |