Ezekiel 39:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስቶም ኣብ ምድሪ ዚጸንሑ ተሳፈርቲ ንኺቐብሩ፡ ኣብታ ምድሪ ዚጐዓዙ፡ ነታ ምድሪ ኼንጽህዋ፡ ናይ ወትሩ ኣገልግሎት ዘለዎም ሰባት ኪፈላልዩ እዮም። ኣብ መወዳእታ ሸውዓተ ወርሒ ክደልዩ ኣለዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምድ​ር​ንም ለማ​ጽ​ዳት በም​ድሩ ላይ ወድ​ቀው የቀ​ሩ​ትን የሚ​ቀ​ብሩ፥ ዘወ​ትር በም​ድሩ ላይ የሚ​ዞ​ሩ​ትን ሰዎች ይቀ​ጥ​ራሉ፤ ከሰ​ባት ወርም በኋላ ይመ​ረ​ም​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምድርንም ለማጽዳት በምድሩ ላይ ወድቀው የቀሩትን የሚቀብሩ፥ ዘወትር በምድሩ ላይ የሚዞሩትን ሰዎች ይቀጥራሉ፤ ከሰባት ወርም በኋላ ይመረምራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድሪቱን ለማጽዳት በምድሪቱ ላይ ዘወትር የሚመላለሱና በምድር ላይ ወድቀው የቀሩትን የሚቀብሩ ሰዎችን ይለያሉ፤ ከሰባቱ ወር በኋላ ፍለጋ ይጀምራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ላፑን አግናፐ ጉይያን፥ አቴዳ አሃይ ደኦፐ፥ ቢታይ ጌያናዳን፥ ዩይ ዩዪደ አቴዳ አሃ ኮይ ሞጋናዉ፥ አሳይ ዶረታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Laappun aginaappe guyyiyaan, atteeda anhay de'ooppe, biittay geeyanaadan, yuuyyi yuuyyiide atteeda anhaa koyi mooganaw, Asay doorettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Laappun aginappe guye attida ahay diikko, biittay geeyana mala, yuuyi yuuyidi attida aha moogana asati doorettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ላፑን ኣጊናፔ ጉዬ ኣቲዳ ኣሃይ ዲኮ፥ ቢታይ ጌያና ማላ፥ ዩዪ ዩዪዲ ኣቲዳ ኣሃ ሞጋና ኣሳቲ ዶሬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ላፑን አጌናፐ ጉየ አትዳ አህ ደእኮ፥ ሞጋና መላ አስ ዶረታና፤ ሄ አሳይ ቢታይ ጌያና ጋካናዉ ኡባ ዎደ ቢታ ኡባን ዩይድ አትዳ አሀ ደምድ ሞጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Laapun ageenape guye attida ahi de7iko, moogana mela asi dooretana; he asay biittay geeyana gakanaw ubba wode biitta ubban yuuyidi attida aha demmidi moogosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ሰዎች ምድሪቱን ለማጽዳት በየጊዜው ይቀጠራሉ። አንዳንዶቹ ምድሪቱን ያሥሣሉ፤ ከእነርሱም በተጨማሪ ሌሎች ሳይቀበሩ የቀሩትን ይቀብራሉ። ከሰባት ወር በኋላም ፍለጋ ይጀምራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሰባት ወራትም በኋላ በምድር ላይ የተረፉ ሬሳዎች ቢኖሩ በየስፍራው በመዘዋወር እየፈለጉ በመቅበር ምድሪቱን የሚያጸዱ ሰዎች ይመደባሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምእንቲ ኸፅርዩስ ነቶም ኣብ ልዕሊ ምድሪ ወዲቖም ዝፀንሑ ኽቐብሩ፥ ምስቶም ቀባሮ ኾይኖም፥ ነታ ምድሪ እንተየቋረፁ ዝዞርዋ ሰብኡት ቈፂሮም ከዋፍሩ እዮም። ድሕሪ ሸውዓተ ወርሒ እውን ሃለው ክብሉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ምእንቲ ኼጽርዩስ፡ ነቶም ኣብ ልዕሊ ምድሪ ወዲቖም ዚጸንሑ ኪቐብሩ፡ ምስቶም ቀባሮ ዀይኖም ነታ ሃገር ከየቛረጹ ዚዞርዋ ሰብኡት ኬመቕርሑ እዮም። ድሕሪ ሾብዓተ ወርሒ ሃለው ኪብሉ እዮም።