Ezekiel 39:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ኣብ ልዕሊ ጎግ ተነበ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። ኦ ጎግ፡ ሓለቓ መስፍን መሸግን ቱባልን እንሆ፡ ኣንጻርካ ኣሎኒ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አንተም የሰው ልጅ ሆይ! በጎግ ላይ ትንቢትን ተናገር እንዲህም በል፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የሮስ የሞሣሕና የቶቤል አለቃ ጎግ ሆይ! እነሆ እኔ በአንተ ላይ ነኝ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ በጎግ ላይ ትንቢትን ተናገር እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የሞሳሕና የቶቤል ዋነኛ አለቃ ጎግ ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ በጎግ ላይ ትንቢትን ተናገር እንዲህም በል፦ አሁንም ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ የሞሼኽና የቱባል አለቃ ጎግ ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ በአንተ ላይ ነኝ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ላ አሳ ናአዉ፥ ጎገ ቦላ ትምቢትያ ኦዳ። ሀዋዳን ያጋ፤ “መሸካነ ቱባላ አሳዉ ዋና ካፖ ጎጋ፥ ታን ነዉ ሞርከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Laa asaa na'aw, Googe bolla timbbitiyaa oda. Hawaadan yaaga; «Meshekanne Tubaala asaw waanna kaappoo Googaa, taani new morkke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ubbaa Haariza GODAY, ‹Haysso asa nawu! Googe bolla tinbite yoota. Mesheekessinne Tubaales waanna halaqa gidida haysso Googe ta ne bolla dendadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ጎጌ ቦላ ቲንቢቴ ዮታ። ሜሼኬሲኔ ቱባሌስ ዋና ሃላቃ ጊዲዳ ሃይሶ ጎጌ ታ ኔ ቦላ ዴንዳዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “አሳ ናአዉ፥ ጎገ ቦላ ሀይሳዳ ያጋዳ ትንብተ ኦዳ። ሞሳሀነ ቶቤላ አሳስ ዋና ሀላቃ ግድዳ ጎገ፥ ታ ነዉ ሞርከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Asa na7aw, Googe bolla haysada yaagada tinbite oda. Mosahanne Tobeela asaas waanna halaqa gidida Googe, ta new morke. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አንተ የሰው ልጅ ሆይ፤ በጎግ ላይ ትንቢት ተናገር፤ እንዲህም በል፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “የሞሳሕና የቶቤል ዋና አለቃ ጎግ ሆይ፤ ተነሥቼብሃለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! የሜሼክና የቱባል ሕዝብ ገዢ በሆነው በጎግ ላይ ትንቢት ተናገርበት፤ በእርሱም ላይ የተነሣሁ መሆኔን ንገረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ንጎግ ተነበየሉ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካውን ንገሮ፥ ኣታ ጎግ ሓለቓ ሞሳሕን ቶቤልን እኒሀኹ፥ ኣነ ኣብ ልዕሌኻ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንጎግ ተነበየሉ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካውን ንገሮ፡ ኣታ ጎግ መስፍን ሮሽን ሜሴክን ቱባልን፡ እኔኹ፡ ከራኻኽበልካ እየ። |