Ezekiel 38:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክትትንስእን ከም ህቦብላ ክትመጽእን ኢኻ፡ ንስኻን ንዅሎም ጕጅለታትካን ምሳኻ ዘለዉ ብዙሓት ሰባትን ንምድሪ ንምሽፋን ከም ደበና ክትከውን ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እንደ ዝናም ትወ​ጣ​ለህ፤ እንደ ደመ​ናም ምድ​ርን ትሸ​ፍን ዘንድ ትደ​ር​ሳ​ለህ፤ አን​ተም ከብዙ ሕዝ​ብና ሠራ​ዊት ጋር ትወ​ድ​ቃ​ለህ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም ትወጣለህ፥ እንደ ዐወሎ ነፋስም ትመጣለህ፤ አንተና ጭፍሮችህ ሁሉ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ምድርን እንደ ደመና ትሸፍናላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም ወደ ላይ ትወጣለህ፥ እንደ ማዕበል ትመጣለህ፤ አንተና ሠራዊትህ ሁሉ፥ ብዙ ሕዝብም ከአንተ ጋር ሆነው ምድርን እንደ ደመና ትሸፍናላችሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን፥ ነ ኦላንቻቱነ ኔናና ደእያ ዳሮ ካዉተቱ ጎትያዳን ደንዳና፤ ህንተ ሻርያዳን፥ ቢታ ካማና’ ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni, ne olanchchatuunne neenana de'iyaa daro kawutetsatuu gotiyaadan denddana; hintte shaariyaadan, biittaa kammana› » yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni, ne olanchchatinne nenara diza daro kawoteththati gote carko mala dendana; shaara mala intte biitta kammana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ፥ ኔ ኦላንቻቲኔ ኔናራ ዲዛ ዳሮ ካዎቴቲ ጎቴ ጫርኮ ማላ ዴንዳና፤ ሻራ ማላ ኢንቴ ቢታ ካማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ፥ ነ ኦላንቾትነ ኔራ ደእያ ዳሮ ካዎተት ጎተዳ ደንዳና፤ ህንተ ሻራዳ ቢታ ካማና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni, ne olanchotinne neera de7iya daro kawotethati goteda dendana; hinte shaarada biitta kammana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንተና ወታደሮችህ ሁሉ፣ ከአንተም ጋር ያሉት ብዙ ሕዝቦች እንደ ማዕበል ትወጣላችሁ፤ ምድርን እንደሚሸፍን ደመናም ትሆናላችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱና ሠራዊቱ፥ እንዲሁም ከእርሱ ጋር ያሉ ብዙ ሕዝብ እንደ ማዕበል ሞገድ ሆነው ይመጣሉ፤ እንደ ደመናም ሆነው ምድሪቱን ይሸፍናሉ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻ ኽትድይብ፥ ከም ህቦብላ ንፋስ ከዓ ኽትመፅእ ኢኻ፤ ንስኻ ምስ ኵሉ ጭፍራታትካን፥ ምስቶም ምሳኻ ዘለዉ ብዙሓት ህዝብታትን፥ ከምቲ ንምድሪ ዝጕልብብ ደመና ኽትከውን ኢኻ።”
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻ ኽትድይብ፡ ከም ህቦብላ ንፋስ ከኣ ክትመጽእ ኢኻ፡ ንስኻ ምስ ኲሉ ጭፍራታትካን ምስቶም ምሳኻ ዘለዉ ብዙሓት ህዝብታትን ከምቲ ንምድሪ ዜጐልብብ ደበና ኽትከውን ኢኻ።