Ezekiel 38:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ድሕሪ ብዙሕ መዓልትታት ክትበጽሑ ኢኹም። ኣብ መወዳእታ ዓመታት ናብታ ካብ ሰይፊ ዝተመልሰትን ካብ ብዙሓት ህዝብታት ዝተኣከበትን ምድሪ፡ ኣንጻር እቶም ወትሩ ምድረበዳ ዝነበሩ ኣኽራን እስራኤል ክትኣቱ ኢኻ፤ ግናኸ ካብ ኣህዛብ ይወጽእ እዩ፡ ኵላቶም ድማ ብሰላም ኪነብሩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከብዙ ዘመ​ንም በኋላ ትፈ​ለ​ጋ​ለህ፤ በኋ​ለ​ኛ​ውም ዘመን፥ የዘ​ለ​ዓ​ለም ባድማ በነ​በሩ በእ​ስ​ራ​ኤል ተራ​ሮች ላይ ከብዙ ሕዝብ ውስጥ ወደ ተሰ​በ​ሰ​በች፥ ከሰ​ይፍ ወደ ተመ​ለ​ሰች ምድር ትገ​ባ​ለህ፤ እር​ስ​ዋም ከሕ​ዝብ ውስጥ ወጥ​ታ​ለች፤ ሁሉም በሰ​ላም ይቀ​መ​ጡ​በ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከብዙ ዘመንም በኋላ ትፈለጋለህ፤ በኋለኛውም ዘመን፥ የዘላለም ባድማ በነበሩ በእስራኤል ተራሮች ላይ ከብዙ ሕዝብ ውስጥ ወደ ተሰበሰበች፥ ከሰይፍ ወደ ተመለሰች ምድር ትገባለህ፤ እርስዋም ከሕዝብ ውስጥ ወጥታለች ሁሉም ሳይፈሩ ይቀመጡባታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከብዙ ዘመንም በኋላ ትፈለጋለህ፤ በኋለኛውም ዘመን፥ የዘለዓለም ባድማ በነበሩ በእስራኤል ተራሮች ላይ ከብዙ ሕዝብ ውስጥ ወደ ተሰበሰበች፥ ከሰይፍ ወደ ተመለሰች ምድር ትገባለህ፤ እርሷም ከሕዝብ ውስጥ ወጥታለች ሁሉም ሳይፈሩ ይቀመጡባታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዳሮ ዎድያፐ ጉይያን፥ ኔን ኮየታና፤ ስንፐ ያና ላይቱዋን ኔን ዳሮ ዎድያ መላ ግዲደ ደኤዳ ቢታ፥ ኦላፐ ሸምፔዳ ቢታ፥ አን አሳይ ዳሮ ካዉተቱዋፐ እስራኤልያ ደረቱዋኮ ሺቄዳ ቢታ ገሌዳ። ኡንቱንቱ ዳሮ ካዉተቱዋፐ ሺቄዳዋንታነ ኡባይካ ሀእ ሳሩዋን ደእያዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Daro wodiyaappe guyyiyaan, neeni koyettana; sintsappe yaana laytsatuwaan neeni daro wodiyaa mela gidiide de'eedda biittaa, olaappe shemppeedda biittaa, an Asay daro kawutetsatuwaappe Israa'eeliyaa deretuwaakko shiik'eedda biittaa geleedda. Unttunttu daro kawutetsatuwaappe shiik'eeddawanttanne ubbaykka ha"i saruwaan de'iyaawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Daro wodeppe guye neni olas xeygettana; sinththafe yaana layththatan olappe shempidaari, izi asay daro kawoteththata giddofe kezi shiiqidaari, daro wodes bula gidida Isra7eele zumata bolla uttida deraa bolla ne worajjana. Istta kawoteththata giddofe kezidi ha7i saron daana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳሮ ዎዴፔ ጉዬ ኔኒ ኦላስ ጼይጌታና፤ ሲንፌ ያና ላይታን ኦላፔ ሼምፒዳሪ፥ ኢዚ ኣሳይ ዳሮ ካዎቴታ ጊዶፌ ኬዚ ሺቂዳሪ፥ ዳሮ ዎዴስ ቡላ ጊዲዳ ኢስራኤሌ ዙማታ ቦላ ኡቲዳ ዴራ ቦላ ኔ ዎራጃና። ኢስታ ካዎቴታ ጊዶፌ ኬዚዲ ሃኢ ሳሮን ዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳሮ ዎደፐ ጉየ፥ ነ ኦላስ ኮየታና፤ ስንፈ ያና ላይታን ዳሮ ዎደ ባይሳ ግድድ ደእዳ ቢታ፥ ኦላፐ ሸምፕዳ ቢታነ፥ እያን ደእያ አሳይ ዳሮ ካዎተታፐ እስራኤለ ደረታ ሺቅዳ ቢታ ኦላናዉ ነ ደንዳና። ኤንቲ ዳሮ ካዎተታፐ ሺቅዳይሳታነ ኡባይ ሀእ ሳሮ ደኤይሳታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Daro wodepe guye, ne olas koyettana; sinthafe yaana laythatan daro wode baysa gididi de7ida biitta, olape shempida biittanne, iyan de7iya asay daro kawotethatape Isra7eele dereta shiiqida biitta olanaw ne dendana. Enti daro kawotethatape shiiqidaysatanne ubbay ha77i saro de7eyisata.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከብዙ ቀን በኋላ ለጦርነት ትጠራለህ። በኋለኛው ዘመንም ከጦርነት ያገገመችውን፣ ሕዝቧ ከአያሌ አሕዛብ መካከል ወጥቶ የተሰበሰበውን፣ ለብዙ ጊዜ ባድማ በነበረው በእስራኤል ተራሮች ላይ የሰፈረውን ወገን ትወርራለህ። ከሕዝቦች መካከል ወጥተው፣ አሁን ሁሉም በሰላም ይኖራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መዘጋጀትም ያለበት ከብዙ ጊዜ በኋላ በጦርነት ወድማ የነበረችውን የእስራኤልን ምድር እንዲወር ስለማዘው ነው፤ ለብዙ ጊዜ ባድማ ሆና ነበር፤ ሕዝብዋ ይኖሩባቸው ከነበሩት አገሮች ተመልሰዋል፤ አሁን እስራኤላውያን በሀገራቸው ውስጥ በሚገኙ ተራራዎች ላይ በሰላም ይኖራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ድሕሪ ብዙሕ ዘመን ክትድለ ኢኻ፤ ኣብተን ዳሕረዎት ዓመታት፥ ናብታ ኻብ ሰይፊ እተናገፈት ካብ ብዙሓት ህዝብታት እተኣከበት፥ ናብቲ ነዊሕ ጊዜ ዝባደመ እምባታት እስራኤል ክትአቱ ኢኻ፤ ካብ ህዝብታት ወፂኣስ ኵላቶም ሃዲኦም ክነብሩላ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ድሕሪ ብዙሕ ዘመን ክትከትት ኢኻ። ኣብተን ዳሕሮት ዓመታት ናብታ ኻብ ሰይፊ እተናገፈት፡ ካብ ብዙሓት ህዝብታት እተኣከበት፡ ናብቲ ነዊሕ ጊዜ ዝባደመ ኣኽራን እስራኤል ክትኣቱ ኢኻ። ካብ ህዝብታት ወጺኣስ፡ ኲላቶም ሀዲኦም ይነብሩላ አለዉ።