Ezekiel 38:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ድሕሪ ብዙሕ መዓልትታት ክትበጽሑ ኢኹም። ኣብ መወዳእታ ዓመታት ናብታ ካብ ሰይፊ ዝተመልሰትን ካብ ብዙሓት ህዝብታት ዝተኣከበትን ምድሪ፡ ኣንጻር እቶም ወትሩ ምድረበዳ ዝነበሩ ኣኽራን እስራኤል ክትኣቱ ኢኻ፤ ግናኸ ካብ ኣህዛብ ይወጽእ እዩ፡ ኵላቶም ድማ ብሰላም ኪነብሩ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከብዙ ዘመንም በኋላ ትፈለጋለህ፤ በኋለኛውም ዘመን፥ የዘለዓለም ባድማ በነበሩ በእስራኤል ተራሮች ላይ ከብዙ ሕዝብ ውስጥ ወደ ተሰበሰበች፥ ከሰይፍ ወደ ተመለሰች ምድር ትገባለህ፤ እርስዋም ከሕዝብ ውስጥ ወጥታለች፤ ሁሉም በሰላም ይቀመጡበታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከብዙ ዘመንም በኋላ ትፈለጋለህ፤ በኋለኛውም ዘመን፥ የዘላለም ባድማ በነበሩ በእስራኤል ተራሮች ላይ ከብዙ ሕዝብ ውስጥ ወደ ተሰበሰበች፥ ከሰይፍ ወደ ተመለሰች ምድር ትገባለህ፤ እርስዋም ከሕዝብ ውስጥ ወጥታለች ሁሉም ሳይፈሩ ይቀመጡባታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከብዙ ዘመንም በኋላ ትፈለጋለህ፤ በኋለኛውም ዘመን፥ የዘለዓለም ባድማ በነበሩ በእስራኤል ተራሮች ላይ ከብዙ ሕዝብ ውስጥ ወደ ተሰበሰበች፥ ከሰይፍ ወደ ተመለሰች ምድር ትገባለህ፤ እርሷም ከሕዝብ ውስጥ ወጥታለች ሁሉም ሳይፈሩ ይቀመጡባታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳሮ ዎድያፐ ጉይያን፥ ኔን ኮየታና፤ ስንፐ ያና ላይቱዋን ኔን ዳሮ ዎድያ መላ ግዲደ ደኤዳ ቢታ፥ ኦላፐ ሸምፔዳ ቢታ፥ አን አሳይ ዳሮ ካዉተቱዋፐ እስራኤልያ ደረቱዋኮ ሺቄዳ ቢታ ገሌዳ። ኡንቱንቱ ዳሮ ካዉተቱዋፐ ሺቄዳዋንታነ ኡባይካ ሀእ ሳሩዋን ደእያዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daro wodiyaappe guyyiyaan, neeni koyettana; sintsappe yaana laytsatuwaan neeni daro wodiyaa mela gidiide de'eedda biittaa, olaappe shemppeedda biittaa, an Asay daro kawutetsatuwaappe Israa'eeliyaa deretuwaakko shiik'eedda biittaa geleedda. Unttunttu daro kawutetsatuwaappe shiik'eeddawanttanne ubbaykka ha"i saruwaan de'iyaawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Daro wodeppe guye neni olas xeygettana; sinththafe yaana layththatan olappe shempidaari, izi asay daro kawoteththata giddofe kezi shiiqidaari, daro wodes bula gidida Isra7eele zumata bolla uttida deraa bolla ne worajjana. Istta kawoteththata giddofe kezidi ha7i saron daana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳሮ ዎዴፔ ጉዬ ኔኒ ኦላስ ጼይጌታና፤ ሲንፌ ያና ላይታን ኦላፔ ሼምፒዳሪ፥ ኢዚ ኣሳይ ዳሮ ካዎቴታ ጊዶፌ ኬዚ ሺቂዳሪ፥ ዳሮ ዎዴስ ቡላ ጊዲዳ ኢስራኤሌ ዙማታ ቦላ ኡቲዳ ዴራ ቦላ ኔ ዎራጃና። ኢስታ ካዎቴታ ጊዶፌ ኬዚዲ ሃኢ ሳሮን ዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳሮ ዎደፐ ጉየ፥ ነ ኦላስ ኮየታና፤ ስንፈ ያና ላይታን ዳሮ ዎደ ባይሳ ግድድ ደእዳ ቢታ፥ ኦላፐ ሸምፕዳ ቢታነ፥ እያን ደእያ አሳይ ዳሮ ካዎተታፐ እስራኤለ ደረታ ሺቅዳ ቢታ ኦላናዉ ነ ደንዳና። ኤንቲ ዳሮ ካዎተታፐ ሺቅዳይሳታነ ኡባይ ሀእ ሳሮ ደኤይሳታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Daro wodepe guye, ne olas koyettana; sinthafe yaana laythatan daro wode baysa gididi de7ida biitta, olape shempida biittanne, iyan de7iya asay daro kawotethatape Isra7eele dereta shiiqida biitta olanaw ne dendana. Enti daro kawotethatape shiiqidaysatanne ubbay ha77i saro de7eyisata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከብዙ ቀን በኋላ ለጦርነት ትጠራለህ። በኋለኛው ዘመንም ከጦርነት ያገገመችውን፣ ሕዝቧ ከአያሌ አሕዛብ መካከል ወጥቶ የተሰበሰበውን፣ ለብዙ ጊዜ ባድማ በነበረው በእስራኤል ተራሮች ላይ የሰፈረውን ወገን ትወርራለህ። ከሕዝቦች መካከል ወጥተው፣ አሁን ሁሉም በሰላም ይኖራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መዘጋጀትም ያለበት ከብዙ ጊዜ በኋላ በጦርነት ወድማ የነበረችውን የእስራኤልን ምድር እንዲወር ስለማዘው ነው፤ ለብዙ ጊዜ ባድማ ሆና ነበር፤ ሕዝብዋ ይኖሩባቸው ከነበሩት አገሮች ተመልሰዋል፤ አሁን እስራኤላውያን በሀገራቸው ውስጥ በሚገኙ ተራራዎች ላይ በሰላም ይኖራሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪ ብዙሕ ዘመን ክትድለ ኢኻ፤ ኣብተን ዳሕረዎት ዓመታት፥ ናብታ ኻብ ሰይፊ እተናገፈት ካብ ብዙሓት ህዝብታት እተኣከበት፥ ናብቲ ነዊሕ ጊዜ ዝባደመ እምባታት እስራኤል ክትአቱ ኢኻ፤ ካብ ህዝብታት ወፂኣስ ኵላቶም ሃዲኦም ክነብሩላ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕሪ ብዙሕ ዘመን ክትከትት ኢኻ። ኣብተን ዳሕሮት ዓመታት ናብታ ኻብ ሰይፊ እተናገፈት፡ ካብ ብዙሓት ህዝብታት እተኣከበት፡ ናብቲ ነዊሕ ጊዜ ዝባደመ ኣኽራን እስራኤል ክትኣቱ ኢኻ። ካብ ህዝብታት ወጺኣስ፡ ኲላቶም ሀዲኦም ይነብሩላ አለዉ። |