Ezekiel 38:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻን ንዅሎም እቶም ምሳኻ እተኣከቡ ህዝብኻን ተዳሎ፡ ንርእስኻ ድማ ተዳሎ፡ ሓላዊ ድማ ኩን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አንተና ወደ አንተ የተሰበሰቡ ወገኖችህ ሁሉ ተዘጋጁ፤ አንተም ራስህን አዘጋጅተህ ጠባቂ ሁናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተና ወደ አንተ የተሰበሰቡ ወገኖችህ ሁሉ ተዘጋጁ፥ አንተም ራስህን አዘጋጅተህ አለቃ ሁናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ተዘጋጅ፥ አንተና ወደ አንተ የተሰበሰቡ ጉባኤ ሁሉ ተዘጋጁ፥ አንተም ጠባቂ ሁናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ኔንነ ኔኮ ሺቄዳ አሳይ ኡባይ ጊግተ፤ ህንተና ማክተ። ያታደ ኔን ኡንቱንታ አዛዝያዋ ግዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Neeninne neekko shiik'eedda Asay ubbay giigite; hinttena makkite. Yaataade neeni unttuntta azaziyaawaa gida. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Neninne ne yuushon shiiqida asay ubbay dendite; giigettite; nekka istta kaaleththizaade gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኔኒኔ ኔ ዩሾን ሺቂዳ ኣሳይ ኡባይ ዴንዲቴ፤ ጊጌቲቴ፤ ኔካ ኢስታ ካሌዛዴ ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ነነ ኔኮ ሺቅዳ አሳ ኡባይ ደንድተ፤ ህንተና ጊግስተ፤ ነ ኤንታዉ ሀላቃ ግዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Nenne neeko shiiqida asa ubbay dendite; hintena giigisite; ne entaw halaqa gida. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘አንተና በዙሪያህ የተሰበሰቡት ሁሉ ተነሡ፤ ተዘጋጁ፤ አንተም መሪያቸው ሁን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እንዲዘጋጅ ንገረው፤ ሠራዊቱንም ሁሉ በእርሱ ትእዛዝ ሥር እንዲያዘጋጅ አስታውቀው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ተዳሎ ንስኻን ኵሉ እቲ ኣባኻ ተኣኪቡ ዘሎ ህዝብኻን ተሰለፍ፤ ንስኻውን ሓለቓኦም ኩን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ተዳሎ፡ ንስኻን ኲሉ እቲ ኣባኻ ተኣኪቡ ዘሎ ህዝብኻን ተሰለፍ፡ ንስኻውን ሓለቓኦም ኩን። |