Ezekiel 38:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጎሜርን ኵሎም ጕጅለታቱን፤ ቤት ቶጋርማ ካብ ሰሜንን ብዘሎ ሰራዊቱን ብዙሓት ህዝብን ምሳኻ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጎሜርንና ከእርሱ ጋር ያሉትን ሁሉ፥ በሰሜን ዳርቻም ያለውን የቴርጋማን ቤትና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ ብዙዎችንም ሕዝቦች ከአንተ ጋር አወጣለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጋሜርንና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ በሰሜን ዳርቻም ያለውን የቴርጋማን ቤትና ጭፍሮቹን ሁሉ፥ ብዙዎችንም ሕዝቦች ከአንተ ጋር አወጣለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጎሜርንና ሠራዊቱ ሁሉ፥ በሰሜን ዳርቻ ያለው የቶጋርማ ቤትና ሠራዊቱ ሁሉ፥ ብዙ ሕዝቦችም ከአንተ ጋር አወጣለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ጎመርነ አ ኦላንቻቱ ኡባይ፥ ሁጲሳ ጋጻን ቤት-ቶጋርምነ አ ኦላንቻቱ ጉይቲ፥ ሄ ጮራ አሳቱ ኔናና ግዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Goomerinne Aa olanchchatuu ubbay, huup'issa gas'an Beeti-Togarmminne Aa olanchchatuu guyttii, he c'ora asatuu neenana gidana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse Goomere iza olanchchatara pudeha baggan haakon diza Beeti-Togarma iza olanchchataranne daro kawoteththata ta nenara kessana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ጎሜሬ ኢዛ ኦላንቻታራ ፑዴሃ ባጋን ሃኮን ዲዛ ቤቲ-ቶጋርማ ኢዛ ኦላንቻታራኔ ዳሮ ካዎቴታ ታ ኔናራ ኬሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎመርነ እያ ኦላንቾት ኡባይ፥ ፑደሀ ባጋን ደእያ ቤት-ቶርጋምነ እያ ኦላንቾት ኔራ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gomerinne iya olanchoti ubbay, pudeha baggan de7iya Beet-Torgaaminne iya olanchoti neera gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ደግሞም ጎሜርን ከወታደሮቹ ጋር፣ ራቅ ካለው ሰሜንም የቴርጋማን ቤት ከወታደሮቹ ሁሉ ጋር ብዙ ሕዝቦችን ከአንተ ጋር አስወጣለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጎሜር ከሠራዊቱ ሁሉ ጋርና፥ ራቅ ካለው የሰሜን ክፍልም ቤት ቶጋርማና ሠራዊቱ ከእርሱ ጋር ናቸው፤ እንዲሁም ከሌሎች ብዙዎች አገሮች የመጡ ሰዎች ከእርሱ ጐን ተሰልፈዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጎሜርን ኵሉ ጭፍራኡን፥ ቤት ቴርጋማ ኻብ ወሰናይ ሰሜንን ኵሉ ጭፍራኡን፥ ንብዙሓት ህዝቢ ምሳኻ ኸውፅኦም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ጎሜርን ኲሉ ጭፍራኡን ቤት ቶጋርማ ኻብ ወሰናይ ስሜንን ኲሉ ጭፍራኡን፡ ብዙሓት ህዝቢ ምሳኻ እዮም። |